411
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
+37 روز
+1230 روز
آرشیو پست ها
411
በ 2015 የ ት/ት ዘመን የክልል አቀፍ 8 ኛ ክፍል ፈተና ተፈትናችሁ የማለፊያ ዉጤት ላስመዘገባችሁ ተማሪወች በቅድሚያ እንኳን ደስ አላችሁ እያልን የ 2016 የ 9 ኛ ክፍል ምዝገባ የሚካሄደው ከ 23/12/2015 እስከ 25/12/2015 ስለሆነ አስፈላጊውን የ ት/ት ማስረጃ በመያዝ እና የት/ት ክፍያን በማጠናቀቅ በተባለው ቀን ምዝገባችሁን እንድታጠናቁ እናሳስባለን።
ት/ት ቤቱ
ማሳሰቢያ
- በተባለው ቀን ምዝገባችሁን ለማታከናውኑ ተማሪወች ምዝገባ የሚካሄደው በቅጣት መሆኑን እናሳስባለን።
411
Repost from Jucs Grade 12
ለጅማ ዩኒቨርሲቲ ኮሚዩኒቲ ት/ቤት የተማሪወች ሰርቪስ ተጠቃሚወች በሙሉ
ከ 08/12/2015 ዓ.ም ጀምሮ ለሰርቪስ ተጠቃሚ ተማሪወች ባጅ የምናዘጋጅ ስለሆነ አንድ ጉርድ ፎቶ እና የመስከረም ወር 2016 ዓ.ም የትራንስፖርት ክፍያችሁን ደረሰኝ ለፀሀፊ ቢሮ እንድታስገቡ እናሳውቃለን። ት/ት ቤቱ
ማሳሰቢያ:- በመስከረም ወር ባጅ ላልወሰደ ተማሪ ት/ት ቤታችን የትራንስፖርት አገልግሎት መስጠት የማንችል መሆኑን አናሳስባለን።
