fa
Feedback
Zeraf Books

Zeraf Books

رفتن به کانال در Telegram

Your #1 Source For Ethiopian Books Shipping Worldwide 🇺🇸🇨🇦🇩🇪🇬🇧🇰🇷🇮🇹~🌎 & Delivering Locally. Work Phone 📲 +251985333153 Inbox Your Inquiries To @Zerafb

نمایش بیشتر
7 901
مشترکین
-124 ساعت
+17 روز
-3330 روز
آرشیو پست ها
ለስሙ ጠቅላይ ሚኒስቴር ተብዬ ተሹሜአለሁ። ይኸንን አልክድም። ግን ሥልጣኑ የለኝም። እውነተኛው ጠቅላይ ሚኒስቴር ንጉሠ ነገሥቱ ናቸው En toute franchise je peux vous dire que le veritable pemier minstre ou le chef du Gouvernement c'est l'empereur luimeme; C'est lui qui decide tout, c'est lui qui detient tout le pouvoir. ጠቅላይ ሚኒስርነታቸው (አክሊሉ ሀብተወልድ) በነገሩኝ መሰረት አዲሱን ቤታቸውን እንደምንም አፈላልጌ አግኝቼው፣ ጥቂት ሰዓት ከሳቸው ጋር በጭውውት አሳለፍኩ። . . <<ጃንሆይ በዘመናቸው ኢትዮጵያን በብዙ መንገድ ለማሻሻል የደከሙ ሰው ናቸው። ሁላችንም በሳቸው ዘመንጨነው የተማርነውz፣ ውጭ አገር የሔድነው፣ ሥራም የጀመርነው። ብዙ ነገር ነገር ሠርተዋል። ይኸንን ማመን አለብን። ግን ግዜው በጣም እየተለወጠ መሔዱን መረዳት አልቻሉም። እሳቸው አልጋወራሽ ሲሆኑ አውሮፕላን ገና መብረር የጀመረበት ጊዜ ነበር። ዛሬ ሰው ጨረቃ ላይ አርፎአል። ከዚያም ርቆ ለመሔድ እየተዘጋጀ ነው። ቅድም የልማድ ተገዢ ሆነን መኖር የለብንም ያልከው ነገር በጣም ነው ያስደነቀኝ። ትልቁ ችግራችን እሱ ነው። እሳቸው አንዴ የያዙትን ነገር መተው አይችሉም። ሁሉንም መሥራት የሚችሉ ይመስላቸዋል።ጨበየቀኑ ፊታቸው ያገኙትን አበበን፣ ተፈሪን፣ በቀለን እየጠሩ በማዘዝ፣ ትእዛዝ በመስጠት ሥራ የሚሰራ ይመስላቸዋል። ግን ምንም አይሰራም። ትልልቁን ጉዳይ የሚያዩበት ጊዜ የላቸውም። ይኸንን እየመላለስኩ አስረዳኋቸው። በጣም የሚያምኑትን የሚስማማዎትን ሰው ጠቅላይ ሚኒስትር ቢያደርጉ የተሻለ ነዎ ብዬ ሐሳብ ሰጠኋቸው። nimporte qui. ግን የሚመርጡት ሰው እንዲሠራ latitude, pou voir እንዲሰጡት ያስፈልጋል አልኳቸው። እርስዎ ሁሉንም መሥራት አይችሉም። በየቀኑ ሚኒስትር፣ ምክትል ምኒስትር፣ አፈንጉሥ፣ ዳኛ፣ የጦር አዛዥ፣ የቤተመንግሥት አጋፋሪ እየጠሩ ሁሉን በማነጋገርና ትእዛዝ በመስጠት ይበልጥ ሰውነትዎን ያደክማሉ። የዱሮ ጊዜ አይደለም እያልኩ ብዙ ጊዜ ነገርኩአቸው አልፈለጉም።>> 📖 የቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ፍፃሜና የደርግ አነሣሥ፤ አሐዱ ሳቡሬ

photo content

&lt;&lt; በወጣትነቴ አማርኛ በምፈልገው መልኩ ሀሳብን መግለፅ አያስችልም የሚል እምነት ነበረኝ። በዚህም ላይ ያስተማሩን እንግሊዝኛ ተናጋሪዎች መሆናቸውን አትርሣ። እኛ አናውቅም እንጂ በተወሰነ
<< በወጣትነቴ አማርኛ በምፈልገው መልኩ ሀሳብን መግለፅ አያስችልም የሚል እምነት ነበረኝ። በዚህም ላይ ያስተማሩን እንግሊዝኛ ተናጋሪዎች መሆናቸውን አትርሣ። እኛ አናውቅም እንጂ በተወሰነ ደረጃም ቢሆን ወጣቱን ትውልድ በቅኝ አገዛዝ ጥበባቸው ይዘውናል። በኋላ ዳኛቸው ወርቁ "አደፍርስን” ጻፈ። እኔ ሣነበው በአማርኛ መፃፍ እንደሚቻል ገባኝ። ስለዚህ በእንግሊዝኛ የመፃፍ ሀሳቤን ተውኩት። በወቅቱ አስታውሳለሁ “ሌቱም አይነጋልኝን” በእንግሊዘኛ መጻፍ ጀምሬው ነበር። 65 የተተየበ ገጽ ላይ አቆምኩት። … አፍሪካውያን ደራሲያን ሀገራቸው የእንግሊዝ ወይም የፈረንሳይ ቅኝ ግዛት ስለነበረ በገዢው ቋንቋ ነው እያነበቡ ያደጉትና የሚፅፉት። እኛ ሀገር እንደዚያ ዓይነት ባሕል አልነበረም። አብዛኞቻችን የምንጽፈው በአማርኛ ነው። በእንግሊዝኛ የምንጽፍ ጥቂት ነን።>> ~ ስብሃት ገብረ እግዚአብሔር •••• Inbox @Zerafb to order. Shipping Worldwide 🇺🇸🇨🇦🇫🇷🇮🇹 & Delivering Locally.

photo content
+5

photo content
+9

photo content
+3

photo content
+3

photo content
+2

📖 “ጎሕ ሲቀድ” ገጣሚ ፡ ተስፋዬ ገሠሠ የህትመት ዘመን ፡ 2000
+2
📖 “ጎሕ ሲቀድ” ገጣሚ ፡ ተስፋዬ ገሠሠ የህትመት ዘመን ፡ 2000

አዳም ረታ በአዲስ መጽሐፍ እንደሚመለስ ፍንጭ ሰጥቷል 😊
አዳም ረታ በአዲስ መጽሐፍ እንደሚመለስ ፍንጭ ሰጥቷል 😊

photo content

photo content

የመጽሐፉ ርዕስ - የግራኝ አህመድ ወረራ ጸሐፊ - በተክለፃዲቅ መኩሪያ የገፅ ብዛት - 839 የህትመት ዘመን - 1966 ዓ.ም. [Price is Very Expensive Due to its rariety]
+6
የመጽሐፉ ርዕስ - የግራኝ አህመድ ወረራ ጸሐፊ - በተክለፃዲቅ መኩሪያ የገፅ ብዛት - 839 የህትመት ዘመን - 1966 ዓ.ም. [Price is Very Expensive Due to its rariety] * Inbox @Zerafb To Order. Shipping Worldwide 🇺🇸 🇨🇦🇫🇷🇮🇹🇩🇪 and Delivering Locally.

photo content
+5

photo content
+6

photo content
+9

photo content

photo content
+9

photo content
+9

photo content