fa
Feedback
Zeraf Books

Zeraf Books

رفتن به کانال در Telegram

Your #1 Source For Ethiopian Books Shipping Worldwide 🇺🇸🇨🇦🇩🇪🇬🇧🇰🇷🇮🇹~🌎 & Delivering Locally. Work Phone 📲 +251985333153 Inbox Your Inquiries To @Zerafb

نمایش بیشتر
7 853
مشترکین
+124 ساعت
-107 روز
-1930 روز
آرشیو پست ها
photo content
+3

photo content
+9

photo content
+5

photo content
+1

photo content
+9

photo content
+9

📖 አቶባዮግራፊ ~ ፊታውራሪ ተክለሐዋርያት 📖 የትውልድ አደራ ~ ልዑል ራስ መንገሻ ስዩም 📖 የሕይወቴ ታሪክ ~ ተክለጻድቅ መኩሪያ 📖 ሕይወቴና የኢትዮጵያ እርምጃ ~ አፄ ኃይለሥላሴ 📖 ኢትዮጵያ ሀገሬና ትዝታዬ ~ በላይ ግደይ 📖 ሞት አምባ ደርሶ መልስ ~ ኃይለማርያም መንገሻ 📖 አንዳፍታ ላውጋችሁ ~ ፕ/ር ጌታቸው ኃይሌ

photo content

photo content

"ቡናዬ እስኪሰክን" ዝርጓ ጣፋጭ እንጎቻ! (ደረጀ በላይነህ) ይህቺን "ቡናዬ እስኪሰክን"የምትል መጽሐፍ አነበብኳት።በጣም ማራኪና ውብ ሆና አግኝታለሁ። መጽሐፏ ብዙ ነገሮቿ ዝርግ ሆነው ሲምቦሊክ ናቸው።ዘውጓ ግለታሪካዊ ልቦለድ ሆኖ ፣ነባሩና ዘመናዊው እውነታዊ ልቦለድ ውስጥ እንዲመደብ የሚያደርጉ ብዙ አላባውያን አሉ። ጭብጡ የዘመን አሻራ ማኅተም ያረፈበት ጥልቅ ምልከታ ውስጥ አንድ የትራጀዲ ኪስ የተበጀለት፣ግን ደግሞ ሳቅ የተርከፈከፈበት በውበት ጸዳል ያጌጠና የተከፈፈ ነው። ደራሲው ቤተማርያም ተሾመ ከተለያዩ ዘመናትና የታሪክ ጥጋጥግ የሰበሰባቸው በርካታ የጥበብ የፖለቲካና የማኅበራዊ ሕይወት ስልቶችን በፈረቃ የሚያጫውትበት ስልት ፈጥሯል። ከሁሉ ከሁሉ የገረመኝና ልቤ ላይ በሕመም ታትሞ የቀረውና እንባዬን እንደጠጠር ያጠነከረው(የማይሟሟ እንባ ያደረገው) በየዘመኑ የፖለቲካ መዋቅሮች ስል ሰይፍ ተከትፈው አልለያይ ያሉትና በደም ሐረግ ተንጠልጥለው የቀሩት የሰሜኑ፣የደቡቡና የሌላዊ ኢትዮጵያዊ ልቦች ናቸው። ትረካዋም በዘመኑ ዐውድ፣በትውልዱ መልክ አንዳንዴ አማርኛና እንግሊዝኛን በአንድ ዐረፍተ ነገር እያዛነቀ የሚሄደው "ኮድ ሚክሲንግ" ሆኖ፣አርስቶትል ዘመን መነሻ አድርጎ እስካሁን የዘለቀው "ስካርሊያን"የተባለው የአንድ ቀን ውሎ ትረካ ነው። ቅርጹ ከዲያሪ ጋር የሚመሳሰልባቸው የጋራ ነጥቦች ቢኖሩም የተለየና ብቻውን የቆመ ከመሆኑ ባሻገር ደራሲው መሙን ጠብቆ ከግብ አድርሶታል። ስለዚህ በለሰለሰ ቃላት፣ጣሪያ ባልነኩ ዘይቤዎች እንደ ዘይት የሚፈስሰው የትረካው ጉዞ በውስጡ የያዛቸውን የዘመኑን መልኮች በሚገባ ስላዘለ ሲነበብ ይጥማል፣ብዙ ጓዳ ይፈትሻል።በርካታ ሥነ ልቦናዊ ንትርኮችንም አደባባይ ላይ ያሰጣል።በግልና በሀገር ደረጃ የሚያሙንን ቁስሎች እያባበለ ያወራናል።ገጸባህርያቱን ከየአጠገባችን ወስዶ በተሰፋንበት የደም ገመድ ውስጥ የሚፈስሰውን አንድነት ከልባችን ቆስቁሶ እንድንሞቀው ይጋብዘናል።በተሳሳተ ትርክት የተበታተነውን ዝምድና "እንዲህ ነን"በሚል አዝመራውን ከጎንደር፣አታክልቲን ከትግራይ፣እነማቴዎስን ከደቡብ አምጥቶ የተበተነውን የታሪክ ዶቃዎች አንድ ላይ ሰክቶ ጌጥ የሚያደርገው ብልህ ይጋብዛል። በዚህ መሐል ገጸባህርይው በቤቱ፣በጎረቤቱና በግል ሕይወቱ ሲፈተን፣ሕሊናው ሲሞግተውና ጥርሱን ስሎ ሲነክሰው በካውንስሊንግ ሳይኮሎጂ ላይ የሚነበቡት ራስን የመከላከያ ጋሻዎችያነሣል። መጽሐፉ በዕለት ተዕለት ቋንቋ ቢጻፍም ሰንሰለቱን የጠበቀ ትስስር ስላለው ውብና ሳቢ ነው። እውነት ለመናገር ሳይጎረብጥ ይነበባል። አልፎ አልፎ የሰው ስም ስህተት (ለምሳሌ ጆን ሚልተንን፣በሐሚልተን መቀየር፣የደርግ አባቶች"ብሎ ጄነራል አማን አምዶንን መጥቀስ የመሳሰሉ ጥቂትና ተራ ሕጸጾች በስተቀር የሚወደድ መጽሐፍ ነው። በግሌ እንዳየሁት አጨራረሱ እንደ sermon ዝግጅት ከአሁን ጋር ለማገጣጠም መሞከሩን አልደግፍም። ዞሮ ዞሮ ደስ ብሎኝ ተገርሜ አንብቤዋለሁ። በዘመናችን ብቅ ብቅ ያሉ ችቦዎች የሀገራችንን የጥበብ አድማስ እንደሚያደምቁትም አሳይቶኛል።

photo content
+3

ሰንበትና ንባብ 😊
ሰንበትና ንባብ 😊

photo content
+4

📖 የዕድሜ ደመራ እውነትን ፍለጋ የተኖረ ሕይወት ጸሐፊ ፡ ውድአላት ገዳሙ ዘውዲቱ የገፅ ብዛት ፡ 432 እውነተኛ ግለታሪክ

photo content
+3

📖 የዕድሜ ደመራ እውነትን ፍለጋ የተኖረ ሕይወት ጸሐፊ ፡ ውድአላት ገዳሙ ዘውዲቱ

ከሰሞኑን የወጡ መጻሕፍት ~~ በሀገር ውስጥም ውጭም ሆነው ይሸምቱ Contact us Via @Zerafb or +251985333153
ከሰሞኑን የወጡ መጻሕፍት ~~ በሀገር ውስጥም ውጭም ሆነው ይሸምቱ Contact us Via @Zerafb or +251985333153

photo content
+9

photo content
+9

photo content
+9