Wachemo University-WCU
📈 تحلیل کانال تلگرام Wachemo University-WCU
کانال Wachemo University-WCU (@wcuniversity) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 13 853 مشترک است و جایگاه 14 412 را در دسته آموزش و رتبه 2 470 را در منطقه أثيوبيا دارد.
📊 شاخصهای مخاطب و پویایی
از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 13 853 مشترک جذب کرده است.
بر اساس آخرین دادهها در تاریخ 04 سپتامبر, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 148 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 13 بوده و همچنان دسترسی گستردهای حفظ شده است.
- وضعیت تأیید: تأیید نشده
- نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 30.38% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 14.60% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب میکند.
- دسترسی پستها: هر پست به طور میانگین 4 208 بازدید دریافت میکند. در اولین روز معمولاً 2 022 بازدید جمعآوری میشود.
- واکنشها و تعامل: مخاطبان بهطور فعال حمایت میکنند؛ میانگین واکنش به هر پست 8 است.
📝 توضیح و سیاست محتوایی
نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاههای شخصی توصیف میکند:
“Wachemo University Official Page”
به لطف بهروزرسانیهای پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 05 سپتامبر, 2026)، کانال همواره بهروز و دارای دسترسی بالاست. تحلیلها نشان میدهد مخاطبان بهطور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته آموزش تبدیل کردهاند.
در حال بارگیری داده...
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 04 سپتامبر | +13 | |||
| 03 سپتامبر | +4 | |||
| 02 سپتامبر | +22 | |||
| 01 سپتامبر | +7 |
| 2 | بدون متن... | 4 429 |
| 3 | NGAT Candidates List | 4 029 |
| 4 | #Job_Vacancy/#የስራ_ቅጥር_ማስታወቂያ
Let Your Light Shine in the Society! | 3 729 |
| 5 | بدون متن... | 6 124 |
| 6 | https://www.facebook.com/share/p/198c7SKdTy/ | 5 714 |
| 7 | #NGAT_Registration_Extended
የተከበራችሁ ዉድ የሁለተኛ ድግሪ አመልካቾች
የNGAT መመዝገቢያ ቀን እስከ ራቡዕ መራዘሙንና የመፈተኛ ቦታ/ዩኒቨርሲቲ መቀየር ለምትፈልጉ እስከዛው ቀን የሚቻል መሆኑን ተገልጿል።
የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ምዝገባ እስከ ረቡዕ ሐምሌ 29/2018 ዓ.ም ተራዝሟል።
የመመዝገቢያ ሊንክ 👇
https://ngat.ethernet.edu.et
ፈተናውን ለመውሰድ የፋይዳ መታወቂያ የግድ ያስፈልጋል፡፡ የአገልግሎት ክፍያ 750 ብር ሲሆን፤ በምዝገባ ወቅት በቴሌብር በኩል መክፈል ይጠበቅባችኋል።
ምዝገባው በሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች እየተከናወነ እንደሚገኝ ይታወቃል።
የፈተና መስጫ ጊዜው በቀጣይ እንደሚገለፅ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል፡፡ | 6 747 |
| 8 | ''ተስፋን እንትከል''
በሚል መርህ ቃል
በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የዘንድሮ አረንጓዴ አሻራ የምናኖርበት መርሃ ግብር ነገ ረቡዕ ሐምሌ 22/2018 ዓ/ም ጠዋት 3:00 ላይ በዋናው ግቢ የምርምር ማዕከል እንገናኝ!
መላው የዩኒቨርሲቲያችን ማህበረሰብ ኑ አብረን እንትከል ስንል ጥሪያችንን እናስተላልፋለን!
ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ
ብርሃናችሁ በማህበረሰቡ ውስጥ ይብራ! | 7 406 |
| 9 | بدون متن... | 7 815 |
| 10 | بدون متن... | 5 846 |
| 11 | بدون متن... | 2 907 |
| 12 | بدون متن... | 3 027 |
| 13 | ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ 6ኛ ዙር የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎችን በመቀበል ላይ ይገኛል።
*///**
ዋዩ፤ ሐምሌ 13/ 2018 ዓ.ም (ሕ.ዓ.ግ)
በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የማህበራዊ ሳይንስ ፈተና ተፈታኞች በመግባት ላይ ይገኛሉ።
በዚህም በቀጣይ የ6ኛው ዙር የማህበራዊ ሳይንስ የኦንላይን ተፈታኝ ተማሪዎች ከሐምሌ 14 ቀን 2018 ዓ.ም. ጀምሮ መፈተን የሚጀምሩ ይሆናል።
የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት!
ብርሃናችሁ በማኅበረሰቡ ውስጥ ይብራ!
Let Your Light Shine in the Society!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፦
• ድረ ገጽ፦ www.wcu.edu.et
• ፌስቡክ፦ Wachemo University-WCU
• የቴሌግራም ቻናል፦ https://t.me/Wachemo_University_WCU | 2 881 |
| 14 | ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ በንግስት እሌኒ መሐመድ መታሰቢያ ኮምፕር ሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የአገልግሎት አሰጣጥ ምልከታ እያደረጉ ነው
ዋዩ፤ ሐምሌ 15/ 2018 ዓ.ም (ሕ.ዓ.ግ)
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)በሆስፒታሉ በነበራቸው ቆይታ ወላድ እናቶችን ጠይቀዋል።
ርዕሰ መስተዳድሩ በሆስፒታሉ በልዩ ልዩ የስራ ክፍሎች እየተሰጠ ያለውን የአገል ግሎት አሰጣጥ ተመልክተዋል።
ርዕሰ መስተዳድሩ በክልሉ ተቋማትን የፍራፍሬ ማዕከል ለማድረግ በተቀረጸው ኢኒሼቲቭ በሆስፒታሉ በተዘጋጀ ስፍራ አረንጓዴ አሻራቸውን አኑረዋል።
የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት!
ብርሃናችሁ በማኅበረሰቡ ውስጥ ይብራ!
Let Your Light Shine in the Society!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፦
• ድረ ገጽ፦ www.wcu.edu.et
• ፌስቡክ፦ Wachemo University-WCU
• የቴሌግራም ቻናል፦ https://t.me/Wachemo_University_WCU | 4 301 |
| 15 | بدون متن... | 4 580 |
| 16 | بدون متن... | 4 377 |
| 17 | بدون متن... | 2 719 |
| 18 | بدون متن... | 2 377 |
| 19 | ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ሀገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የ3ኛ ዙር ተፈታኞችን ተቀብሎ አጠቃላይ ገለፃ አደረገ፡፡
ዋዩ፤ ሰኔ 30/ 2018 ዓ.ም (ሕ.ዓ.ግ)
በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ በ2018 ዓ.ም የሚሰጠውን ሀገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በዩኒቨርሲቲው በበየነ-መረብ (Online) እና በወረቀት ለሚፈተኑ ተፈታኞች ከትናንትና ከሰዓት ጀምሮ ወደ ዩኒቨርሲቲው ገብተዋል።
ለተፈታኞቹ ዛሬ ከጠዋትና ከሰዓት በዩኒቨርሲቲው ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ አዳራሽ ስለፈተና አወሳሰድና ተያያዥ ጉዳዮችን በተመለከተ አጠቃላይ ገለፃ ተሰጥቷል።
በመርሃ ግብሩ ላይ የተገኙት የየዩኒቨርሲቲው አካዳሚክ ፕሮግራሞች ዳይሬክተርና የ12ኛ ክፍል ፈተና ጉዳይ አስተባባሪ የሆኑት ዶ/ር ሙላቱ ኦሴ እንደገለፁት፥
ተማሪዎች ለደረሱበት የትምህርት ደረጃ የብዙ ሰው አሻራ መኖሩን በጥልቀት በመገንዘብ የተሻለ ውጤት እንዲሠራ መልዕክት አስተላልፈዋል።
የተማሪዎች መሠረታዊ አገልግሎት የተማሪዎች ስብዕና ግንባታ ምክትል ዲን የሆኑት ዶ/ር ዳንኤል ሀንድኖ በበኩላቸው፣ ተፈታኞች በፍጹም ዲስፕሊን፣ የዩኒቨርሲቲውን ንብረት በአግባቡ መጠቀምና የመጡበትን ዓላማ ለማሳካት መትጋት እንዳለባቸው አስገንዝበዋል።
የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት!
ብርሃናችሁ በማኅበረሰቡ ውስጥ ይብራ!
Let Your Light Shine in the Society!
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፦
• ድረ ገጽ፦ www.wcu.edu.et
• ፌስቡክ፦ Wachemo University-WCU
• የቴሌግራም ቻናል፦ https://t.me/Wachemo_University_WCU | 2 106 |
| 20 | Notice:
MARI PDF Launches as a Free, Privacy-Centric Solution for Academic Document Management:
MARI PDF has officially unveiled its new online platform, providing academics with a powerful, free, and privacy-focused suite of tools for document management. The service, now live at https://maripdf.com, directly addresses the growing academic need for efficient, secure, and accessible software.
In a landscape where researchers juggle countless PDFs from journal articles and preprints to grant proposals and theses. | 3 003 |
