Abu abdirahman«አብዱልቃዲር ኢብኑ ሐሰን»
هدفنا الذب عن السنة ይህ ቻናል የአቡ አብዱረህማን አብዱል ቃድር ሀሰን ደርሶች ሙሓደራዎች እና ጠቃሚ የሆኑ ፈዋኢዶች የሚለቀቁበት ቻናል ነው ይቀላቀሉ https://t.me/abuabdurahmen
نمایش بیشتر📈 تحلیل کانال تلگرام Abu abdirahman«አብዱልቃዲር ኢብኑ ሐሰን»
کانال Abu abdirahman«አብዱልቃዲር ኢብኑ ሐሰን» (@abuabdurahmen) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 16 099 مشترک است و جایگاه 5 312 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 2 105 را در منطقه أثيوبيا دارد.
📊 شاخصهای مخاطب و پویایی
از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 16 099 مشترک جذب کرده است.
بر اساس آخرین دادهها در تاریخ 09 ژوئیه, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 973 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 37 بوده و همچنان دسترسی گستردهای حفظ شده است.
- وضعیت تأیید: تأیید نشده
- نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 9.25% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 5.60% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب میکند.
- دسترسی پستها: هر پست به طور میانگین 1 488 بازدید دریافت میکند. در اولین روز معمولاً 900 بازدید جمعآوری میشود.
- واکنشها و تعامل: مخاطبان بهطور فعال حمایت میکنند؛ میانگین واکنش به هر پست 0 است.
- علایق موضوعی: محتوا بر موضوعات کلیدی مانند شَيخ, جُزء, عَلَم, تَفسِير, دُكتُور تمرکز دارد.
📝 توضیح و سیاست محتوایی
نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاههای شخصی توصیف میکند:
“هدفنا الذب عن السنة
ይህ ቻናል የአቡ አብዱረህማን አብዱል ቃድር ሀሰን ደርሶች ሙሓደራዎች እና ጠቃሚ የሆኑ ፈዋኢዶች የሚለቀቁበት ቻናል ነው ይቀላቀሉ
https://t.me/abuabdurahmen”
به لطف بهروزرسانیهای پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 10 ژوئیه, 2026)، کانال همواره بهروز و دارای دسترسی بالاست. تحلیلها نشان میدهد مخاطبان بهطور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کردهاند.
در حال بارگیری داده...
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 11 ژوئیه | +16 | |||
| 10 ژوئیه | +18 | |||
| 09 ژوئیه | +37 | |||
| 08 ژوئیه | +14 | |||
| 07 ژوئیه | +20 | |||
| 06 ژوئیه | +69 | |||
| 05 ژوئیه | +44 | |||
| 04 ژوئیه | +15 | |||
| 03 ژوئیه | +34 | |||
| 02 ژوئیه | 0 | |||
| 01 ژوئیه | +9 |
| 2 | 🔖 ልዩ የደዕዋ ፕሮግራም!
— እነሆ ዛሬ ጁሙዓ ሐምሌ 3 - 2018 «በሰለፊዮች መገናኛ» ግሩፕ እንደ ወትሮው የደዕዋ ፕሮግራም ተዘጋጅቷል!።
💺ተጋባዥ እንግዶቻችን፦
🎙ኡስታዝ ዐብዱል-ቃዲር አዳማ -ሐፊዞሁ'ሏህ-
● ርእስ፦ ሸይኽ ዐብዱል-ሐሚድ በሚያውቋቸውና በማያውቋቸው ሰዎች መሃከል⁉️
● ርእስ፦ የሐዲሥ አልቀበል ባዮች አደጋ!
🎙ኡስታዝ አብራር አወል ከአዲስአበባ -ሐፊዞሁ'ሏህ-
|| ግጥም ይኖረናል -ኢንሻአ'ሏህ-
⏰ ሰዓት ፦ ከምሽቱ በኢትዮ 3:00 በሱዑዲያ 9:00 በኢማራት 10:00 አይለፋችሁ!።
#የመገናኛውን_ግሩፕ_ተቀላቀሉ👇
https://t.me/Multeqa_Ahlissuneh
https://t.me/Multeqa_Ahlissuneh | 291 |
| 3 | በድጋሚ የተለጠፈ ነው | 719 |
| 4 | ክፍል 03
በመጨረሻም ከሸይኹል ኢስላም ኢብን ተይሚያ ንግግር ጋር ሲቃኝ ፦
" *وَالِاعْتِبَارُ بِكَمَالِ النِّهَايَةِ لَا بِمَا جَرَى فِي الْبِدَايَةِ، وَالْأَعْمَالُ بِخَوَاتِيمِهَا، وَاَللَّهُ تَعَالَى خَلَقَ الْإِنْسَانَ وَأَخْرَجَهُ مِنْ بَطنِ أُمِّهِ لَا يَعْلَمُ شَيْئًا ثُمَّ عَلَّمَهُ فَنَقَلَهُ مِنْ حَالِ النَّقْصِ إلَى حَالِ الْكَمَالِ، فَلَا يَجُوزُ أَنْ يُعْتَبَرَ قَدْرُ الْإِنْسَانِ بِمَا وَقَعَ مِنْهُ قَبْلَ حَالِ الْكَمَالِ بَلْ الِاعْتِبَارُ بِحَالِ كَمَالِهِ ...،
ግምት የሚሰጠው ለፍፃሜው ፍፁምነት እንጂ በመጀመሪያ ለሆነው ነገር አይደለም። ድርጊቶች የሚመዘኑት በፍጻሜያቸው ነው። ሁሉን ቻይ ጌታችን አላህ ሰውን ፈጥሮ ምንም ሳያውቅ ከእናቱ ማኅፀን አውጥቶታል ከዚያም አስተምሮ ከጉድለትነት ወደ ፍጹምነት ደረጃ አሻገረው።
ስለዚህ የሰው ዋጋ ወደ ሙሉነት ከመድረሱ በፊት ባደረገው ነገር ሳይሆን በሙሉነት ደረጃው ነው መመዘን ያለበት ።
وَمَا يَظُنُّهُ بَعْضُ النَّاسِ أَنَّهُ مَنْ وُلِدَ عَلَى الْإِسْلَامِ فَلَمْ يَكْفُرْ قَطُّ أَفْضَلُ مِمَّنْ كَانَ كَافِرًا فَأَسْلَمَ: لَيْسَ بِصَوَابِ؛ بَلْ الِاعْتِبَارُ بِالْعَاقِبَةِ، وَأَيُّهُمَا كَانَ أَتْقَى لِلَّهِ فِي عَاقِبَتِهِ كَانَ أَفْضَلَ؛
አንዳንድ ሰዎች በእስልምና የተወለደ እና መቼም ያልካደ ሰው ክዶ ከዚያም እስልምናን ከተቀበለ ሰው ይሻላል ብለው የሚያስቡት ትክክል አይደለም። ይልቁንም ግምት ውስጥ የሚገባው በፍጻሜው ላይ ሲሆን ከመካከላቸው የትኛውም መጨረሻው አሏህን ይበልጥ ፈሪ የሆነው የተሻለ ነው ።
فَإِنَّهُ مِنْ الْمَعْلُومِ أَنَّ السَّابِقِينَ الْأَوَّلِينَ مِنْ الْمُهَاجِرِينَ وَالْأَنْصَارِ الَّذِينَ آمَنُوا بِاَللَّهِ وَرَسُولِهِ بَعْدَ كُفْرِهِمْ هُمْ أَفْضَلُ مِمَّنْ وُلِدَ عَلَى الْإِسْلَامِ مِنْ أَوْلَادِهِمْ وَغَيْرِ أَوْلَادِهِمْ.*
እንደሚታወቀው ከሙሃጅሮችና ከአንሷሮች መካከል የመጀመሪያዎቹ እነዚያ ከክህደታቸው በኋላ በአላህና በመልእክተኛው ያመኑት ከልጆቻቸውና ከሌሎችም እስልምና ውስጥ ከተወለዱት የላቁ ናቸው።
የሚከተለውን በሚገባ አስተንትን ምናልባት ልብህን አሏህ ያሽረው ይሆናል ፦
*وَكَذَلِكَ مَنْ دَخَلَ مَعَ أَهْلِ الْبِدَعِ وَالْفُجُورِ، ثُمَّ بَيَّنَ اللَّهُ لَهُ الْحَقَّ وَتَابَ عَلَيْهِ تَوْبَةً نَصُوحًا وَرَزَقَهُ الْجِهَادَ فِي سَبِيلِ اللَّهِ؛ فَقَدْ يَكُونُ بَيَانُهُ لِحَالِهِمْ وَهَجْرُهِ لِمَسَاوِيهم ، وَجِهَادُهُ لَهُمْ أَعْظَمَ مِنْ غَيْرِهِ؛ قَالَ نُعَيْمُ بْنُ حَمَّادٍ الخزاعي - وَكَانَ شَدِيدًا عَلَى الْجَهْمِيَّة -: "أَنَا شَدِيدٌ عَلَيْهِمْ؛ لِأَنِّي كُنْتُ مِنْهُمْ"* .
እንደዚሁም የቢድዓና የብልግና ሰዎች ጋር የነበረ ሰው ከዛም አላህ እውነቱን ገልጦለት እውነተኛ ተውበት አድርጎ ተውበቱን የተቀበለው በአላህ መንገድ ጂሃድን የረዘቀዉ ። ስለ ሁኔታቸው የሚሰጠው ማብራሪያ እና ለክፋቶቻቸው መራቁ በነሱ ላይ የሚያደረገው ጂሃድ ከሌሎች የበለጠ ሊሆን ይችላል።
ኑዓይም ኢብኑ ሀማድ አል-ኹዛኢ - በጀህሚያ ላይ በጣም ጠንካራ ነበርና - "እኔ ከነሱ ስለነርኩ በእነሱ ላይ ጨካኝ ነኝ" ይላል ።
( *يأبَى الفَتَى إلا اتِّباعَ الهوى*
*ومنهجُ الحقِّ له واضحُ* )
በመጨረሻም ይሄ ክሳቸው ልቅ ቢደረግ ሶሓቦችንም እንዳማያስተርፍ ግልጽ ነው አሏህ ድንበር ከማለፍ ይጠብቀን
join #telegram ቻናል
https://t.me/abuabdurahmen | 687 |
| 5 | ~
ክፍል 02
ከመጀመሪያው የቀጠለ
ክፍል 1ለማግኘት በሊንኩ ይግቡ
https://t.me/abuabdurahmen/12741
2"ኛ ኢማም ኢብኑል ቀይም በሱፊያ ተታሎ ነበር ነገር ግን አላህ በሸይኽ አል-ኢስላም ኢብኑ ተይሚያ አማካኝነት ከነሱ አዳነው እነሱን እና ሁሉንም የቢድዓ ባለቢቶችን በሀይለኛ ተዋግቶዋል። አንተ ዝም በል ሱፊይ ነበርክ አልተባለም ።
3ኛ", ሙሀመድ ሓሚድ ፈቂ በአዝሀር ጃሚኣ መንገድ ነበር የሸይኹል ኢስላም ኢብኑ ተይሚያ ኪታብ ሰበብ ሆነለት
4ኛ ሙሐመድ ኸሊል ሀራስ እንደዛው በአዝሀሮች መንገድ ነበር የሸይኹል ኢስላም ኢብኑ ተይሚያ ኪታብ ሰበብ ሆነለት አንድም ከኋላ መጥቶ አንተ ዝም በል ያለዉ የለም
5ኛ" ሸይኽ ረበዕ ረሂመሁሏ ምንም እንኳ ባስቀመጡት መስፈርት መሰረት ቢሆንም ከኢኽዋኖች ጋር ለተወሰነ ግዜ ቆይተዋል ከዛ በኋላ ትተዋቸዋል እኽዋን ግን አልነበሩም ።
ሸይኽ ረበዕ ከእኽኖች ጋር እንደነበሩ እና የገቡበትን ምክንያት በወቀሳቸው አብዱረህማን አብዱል ኻሊቅ ላይ ረድ ባደረጉ ግዜ የሚከተለውን ብለዋል
"
أولاً : نعم كنت مع الإخوان المسلمين هذه المدة أو دونها أتدري لماذا ؟*
*إنَّه لأجل إصلاحهم وتربيتهم على المنهج السلفي لا لأجل غرض دنيوي .*
አንደኛ፡- አዎ፣ እኔ ይህን ጊዜ ወይም ከዚያ ያነሰ ጊዜ ከኢኽዋነል ሙስሊሚን ጋር ነበርኩ። ለምን እንደሆነ ታውቃለህ?*
*እነሱን ለማስተካከል እና በሰለፊ መንሀጅ ለማሳደግ እንጂ ለማንም ዱንያዊ አላማ አልነበረም*።
في كتابه ( *النَّصرُ العزيزُ* ) (ص ٢٠٦-٢٠٧)
2ኛ ከሸይኽ ረቢዕ መልስ
በመጨረሻም እንዲህ ይላሉ ፦
*فإذن أكون قد دخلت فيهم لله وخرجت لله*
*وأستغفر اللـه من ذنوبي وتقصيري في المدة التي قضيتها فيهم والتي حالت بيني وبين خدمة المنهج السلفي خدمة كاملة* " انتهى
*በመካከላቸውም በርግጥ ለአላህ ስል ገባሁ ለአላህም ስል ከነሱ ወጣሁ።*
*በነርሱም መካከል ባሳለፍኩት ጊዜ ለወንጀሎቼ እና ለጉድለቶቼ የአላህን ምህረት እጠይቃለሁ ይህም የሰለፊን መንሀጅ ሙሉ የሆነን ማገልገል እንዳላገለግል በመካከላችን የገባ ግዜ ነበር ።
3ኘ" ለአድናን አሮኦር ምላሽ በሰጡበት ፦
ربيع لم يكن إخوانياً قط، وإنما مشى معهم مدة بشرط أن يُخرِجوا أهل البدع من صفوفهم، وبشرط أن يربوا شبابهم على المنهج السلفي، وكان يمشي مع من ينتسبون إلى المنهج السلفي، لا مع أهل البدع منهم، وقد فعل مثل هذا بعض السلفيين، ومنهم الشيخ الألباني، فهل تقول يا عدنان إن الألباني كان إخوانياً أو في الإخوان ؟ وهل تطالبه بالتراجع ؟* " انتهى
*انقضاض الشهب السلفية على أوكار عدنان الخلفية*" (ص٨٥)
"*ራቢዕ የኢኽዋነል ሙስሊሚን አባል ሆኖ መቼም አያውቅም። ይልቁንም ከነሱ ጋር ለተወሰነ ጊዜ ያገናኘው በውስጣቸው የነበሩትን የቢድዓ ባለቤቶችን እንዲያስወጡ እና ወጣቶቻቸውን በሰለፊይ መንገድ እንዲያሳድጉ ሲል ነው። ይሄድ የነበረውም የሰለፊን መንገድ ወደ መከተል ከሚጠጉት ጋር እንጂ ከነሱ ውስጥ ከቢድዓ ፈጣሪዎች ጋርም አልነበረም። አንዳንድ ሰለፊዮችም እንዲሁ አድርገዋል ከነሱም ሸይኹል አልባኒይ ነው፣ አንተ አድናን አልባኒ ኢኽዋን ነበረ ወይም የነሱ አባል ነበር ትላልህ ? እንዲመልስ ትፈልጋለህ?”
" *أقول: ولله الحمد لم أكن إخوانياً قط، وما مشيتُ معهم إلا بشروط: أن يربوا شبابهم في العالم على المنهج السلفي، كما في النص الذي نقلته عني، وأن يُطهِّروا صفوفهم من أهل الضلال، وظللتُ ألحُّ عليهم في تطبيق هذه الشروط، صابراً عليهم سنوات، أقل من صبري على الحلبي المتلون، ثم تركتهم لله -عز وجل-. فإن حكمتَ عليَّ بالتناقض، فاحكم على الشيخ الألباني الذي مشى معهم طويلاً لإصلاحهم، .. وإلا فأنت من أشد الناس تناقضاً، وكم لك من التناقضات المدمرة* " انتهى المصدر : "الحلبي من أشد الناس شهادة بالزور
እኔ እላለሁ፡- አላህ ይመስገን እኔ የኢኽዋነል ሙስሊሚን አባል መቼም አልነበርኩም እና ከነሱ ጋር የሄድኩት በተወሰኑ ቅድመ ሁኔታዎች ላይ ብቻ ነበረ፡- ወጣትነታቸውን በአለም አቀፍ ደረጃ በሰለፊ መንገድ እንዲያሳድጉና ከእኔ በጠቀስከው ፅሁፍ ላይ እንደተገለጸው እና ከተሳሳቱት ሰዎች ሰፎቻቸውን እንዲያጠሩም ነበር ። እነዚህን ቅድመ ሁኔታዎች እንዲተገብሩ እያሳሰብኳቸው ለዓመታት በትዕግሥት ቆይቻለው —ለተለዋዋጭ ሀለቢ ከታገስሥኩት ያነሰ - ከዚያም ለአሏህ ስል ተውኳቸው።
እኔ ላይ ኢኽዋን ነበረ ብለህ ከፈረደብከኝ ሼክ አል አልባኒም ላይ ፍረድ ከነሱ ጋር ለረጅም ጊዜ እነሱን ለማስተካከል ሲል ሄዶዋል ... ካለበለዚያ አንተ ወጥነት ከሌላቸው በሀይለኛ እርስ በርስ ከሚገጫጩት ሰዎች መካከል አንዱ ነህ ስንት አጥፊ ግጭጭቶች አለህ !
المصدر : "الحلبي من أشد الناس شهادة بالزور ومن أكثرهم وأشدهم وقوعاً في التناقضات المخزية " الحلقة الأولى
join #telegram ቻናል
https://t.me/abuabdurahmen | 517 |
| 6 | "~
ሸይኽ አብዱል ሐሚድ ከኢኽዋኖች ጋር ነበር ስለዚህ እኽዋን ነበሩ ለሚለው ብዥታቸው መልስ !
በተደጋጋሚ ከኢንተርኔት ሞኞች ከምናየው ግፍ ሚዛን ከጎደለው ወንጀል አንዱ ሸይኽ አብዱል ሐሚድን ታርጌት ያደረጉበት ከንቶ ክሳቸው ነው ።
በዚህ ክሳቸው ላይ በጣም የሚገርመው ተመሳሳይ እንኳን ፍርድ የላቸውም እዚህ ሌላ አቋም እዛ ጋር ሌላ !
ሸይኽ አብዱል ሐሚድ ከኢኸዋኖች ጋር ነበር ስለዚህ እኽዋን ነበር & ኢሊያስ አህመድ ከኢኽዋን ጋር ነው ኢኽዋን ግን አይደለም ¡ ሰዎች በምን ቋንቋ አውርተን እንግባባ ?
ሸይኽ አብዱል ሐሚድ ኢኽዋንን ያወድስ ነበር ስለዚህ እኽዋን ነበር ኢሊያስ ኢኽዋንን ያወድሳል አይ ያወድስ ግዴለም እሱ ሰለፊይ ነው ¡
ሸይኽ አብዱል ሐሚድ ከእኽዋን ተከላክሎ ነበር ስለዚህ ኢኽዋን ነበር ኤልያስና መሰሎቹ ለኢኽዋን እየተካላከሉ ነው ሲባል አይ ግድ የለም ሰለፊይ ነው ቆይ ግን ይሄ ስሌት ኬት የበቀለ እውቀት ቢሆን ነው ?
እውር እውርን ቢከተል ተያይዘው ገደል!
እንዲህ የሚቀባዥሩ ወንድምና እህቶች ቢረጋጉና ቢያስተውሉ የንግግራቸውን ውጤት በተረዱት ነበር ሙመይዓ ለዘመናት የሚያራግቡት የማይቆም ታሪክ ይሄ ጉዳይ ነው ። በነገራችን ላይ ልጅን አሳዳጊ እሳትን ውሀ ያጠፋዋል አሳዳጊ የበደለው ለአፉ ለከት የለውም ።
ሸይኽ አብዱል ሐሚድን በድሮ አቋማቸው በዚህ ልክ እየከሰሳችሁ ምንም እንኳ ፋትህ ባይሆንም ሁሉም ላይ ለምን አታደርጉትም ?
ሸይኽ አብዱል ሐሚድ ከኢኸዋኖች ጋር
ይገናኙ ስለነበር ወይም ይከላከላሉ ስለነበረ ብቻ እኽዋን ነበሩ ማለት ነው ?
ያ ማለት አንድ ኣሊም ለኢኽዋን ቢከላከል ወይም ከኢኽዋን ጋር ቢታይ ያለምንም ቅድመሁኔታና ደንብ ማሟላት እኽዋን ነው ተብሎ ይፈረጃል ማለት ነው ?የማሚቴን እጅ ያላየ በእሳት ይጫወታል!
እነዚህስ ላይ ምን ትሉ ይሁን ?
1"ኛ" ሸይኽ አልባኒይ ረሂመሁሏህ እንዲህ ይላሉ
እኔ በኢኽዋኖች በእጅጉ አዋቂ ነኝ ምክንያቱም ዲመሽቅ ላይ ዳዒ ሆኜ 10 አመታቶችን ከነሱ ኖሬያለው ይላሉ ድምጽን ለመስማት ከስር ሊንኩን ይጫኑ
https://youtu.be/9s4hLrhCv04?si=pgw-fmYc97iwmSCx
የሸይኻችን ግልጽ አቋምና ራስን ማጥራት 👇
የመጨረሻ የሸይኽ አብዱል ሐሚድ አቋም ይሄን የመስላል ፦ በሊንኩ ያገኙታል
https://t.me/abuabdurahmen/81
ሸይኽ አብዱል ሐሚድ ከኢኸዋኖች ኖሬያለው ኢኽዋን ግን አልነበርኩም ማለታቸው በጣም ለገረማችሁ አሁንም በድጋሚ ወደ ሸይኽ አልባኒ ንግግር ልመልሳችሁ
2" ጠያቂ እንዲህ ይላሉ ከኢኽዋን ጋር እንዴት ነበር ስትኖሩ የነበራችሁት ከዛስ እንዴት ኢኽዋንን ትታታችህ ወጣችሁ ሲባሉ በመጀመሪያ እንዴት ተዉካቸው ለመባል ኢኽዋን አልነበርኩም ሶሪያ ላይ አብሬያቸው ነበርኩኝ ሙሓደራቸውን እሳተፍ ነበር እኔም ሙሓደራ አደርግ ነበር ይላሉ የንግግራቸው ሃሲል ድምጻቸውን ለመስማት ሊንኩን ይጫኑ
https://youtu.be/ECy_BBhr0CY?si=5qxp89f1Avt4Jpz8
3" ምንም በማያሻማ መልኩ ሸይኽ አልባኒይ رحمه الله እነ ሀሰን አልበናን እና እኽዋንን ሰለፊያ ናቸው ከሰለፊያ አላስወጣሁም ሲሉ ነበር ምንም እንኳን በመጨረሻ ትክክለኛውን አቋማቸውን ቢገልፁም የመጀመሪያ አቋማቸው ይሄ ነበር ታዲያ ኢኽዋን ነበሩ ? እሳቸው አልነበርኩም እያሉ ነው የመጀመሪያ አቋማቸውን በዚህ ሊንክ ገብተን እንስማ
https://youtu.be/nwlOTjtethw?si=8L8TDHN6_B8mbm4h
4" በግልጽ እኽዋንን ከሱና ያስወጡበት የመጨረሻ አቋም እንዲህ ይላሉ ፦
ليس صوابا أن يقال أن الإخوان المسلمين هم من أهل السنة لأنهم يحاربون السنة
" ኢኽዋን አ'ል ሙስሊሚን ከአህሉሱና ናቸው ማለት ትክክል አይደለም ምክንያቱም አህሉሀሱናን ስለሚዋጉ "ድምጻቸውን ለመስማት ሊንኩ ላይ ይግቡ ፦
https://youtube.com/shorts/BQORjrP1Bzo?si=13bwTFrtLTReWZKD
ጹሁፉ ረዘም ስላለብኝ በክፍል ክፍል አድርጌዋለሁ
ይቀጥላል
join #telegram ቻናል
https://t.me/abuabdurahmen | 419 |
| 7 | ✅ ርዝቄ በአላህ ላይ ነው !
ኢማሙ ሻፍዕይ እንዲህ ይላሉ : –
" በርዝቄ ጉዳይ ፈጣሪዬ በሆነው አላህ ላይ ተመካሁኝ ! አላህ የሚረዝቀኝ ለመሆኑ ጥርጣሬ እንደሌለው አረጋገጥኩኝ " ።
🔹 እኔም አልኩኝ : – ኑሮ ተወዷል ለምትሉ በሙሉ ከኢማሙ ሻፍዕይ ተማሩ ! አላህ ኑሮ ሲረክስ እንጂ አረዝቅም አላለም ። ረከሰም ተወደደም የሚረዝቀው አላህ ነውና እውነተኛ ሙስሊም ከሆንክ ከጭንቀት ወጥተህ በሱ ላይ ተመካ ! ።
https://t.me/bahruteka | 330 |
| 8 | "ዛሬ የተፍሲር ደርስ አይኖርም አፍወን " | 614 |
| 9 | PDF ገፅ 271(272) | 587 |
| 10 | 🔵 14ኛ ዙር ልዩ ወርሐዊ ፕሮግራም
🕌ከጁሙዐህ ኹጥባ ጀምሮ
⏰ነገ ጁሙዓህ 03/11/2018)
🎤ከሸይኽ ዐብዱልሐሚድ አልለተሚይ ጋር ወርሐዊ ፕሮግራማችን ይቀጥላል።
إن شاء الله
ማስታወሻ:-
1. ጁሙዓ ከዐስር ሰላት በኋላ مختصر سيرة الرسول ﷺ (የነብዩ ﷺ የህየወት ታሪክ)።
2. ከመግሪብ እስከ ዒሻእ ተፍሲር (تفسيرالقرآن الكريم) የሚቀጥል ይሆናል።
١. مختصر سيرة الرسول ﷺ
የኪታቡ pdf
⏬⏬⏬⏬⏬⏬⏬⏬⏬
https://t.me/medresetulislah/6639
٢. تفسير القرآن الكريم من سورة الفاتحة
የሙስሐፉ pdf
⏬⏬⏬⏬⏬⏬⏬⏬⏬
https://t.me/medresetulislah/11393
٣. شرح القواعد الأربع
የኪታቡ pdf
⏬⏬⏬⏬⏬⏬⏬⏬⏬
https://t.me/medresetulislah/11414
بلوغ المرام
የኪታቡ pdf
⏬⏬⏬⏬⏬⏬⏬⏬⏬
https://t.me/medresetulislah/6630
المدرس:- 🎙 فضيلة الشيخ أبو عبدالحليم عبدالحميد بن ياسين اللتمي
🕌 በአልኢስላሕ መድረሳ
https://t.me/medresetulislah | 280 |
| 11 | 📌የጁሙዓ ኹጥባ
ርዕስ ፦ የአቢሁረይራ እናት እስልምና !
🎙አቡ አብዲረህማን አቡዱልቃዲር ሐሰን (ሀፊዘሁሏህ)
📆 ሙሐረም 24 /1447
محرم 24/ ١٤٤٧ هـ
join #telegram ቻናል
https://t.me/abuabdurahmen | 1 078 |
| 12 | 🔎 ምክር ከመስጠት በፊት የሚገቡ (ሥነ-ምግባሮች)
(ነሲሓ) ምክር መስጠት ታላቅ ኃላፊነት በጥበብ እና በሲድቅ ሲሆን የኸይር በር መክፈቻ ነው ምክራችን ውጤታማ እንዲሆን የሚከተሉትን መሠረታዊ መርሆች መከተል
♦️አንደኛ ፦ ስህተት መፈጸሙን ማረጋገጥ
ሁሉም ጉዳይ ላይ ተቃውሞ ወይም ነቀፌታ አይሰነዘርም ምክንያቶች እና አሰገዳጅ ነገሮች የገጠሙት ሊሆን ስለሚችል በሚገባ ማደመጥ ጉዳዩም ኡለሞች ዘንድ ሰፊ የሐሳብ ልዩነት (ኢጅቲሃድ) የተፈቀደበት ሊሆን ስለሚችል መካሪው ሰው ድርጊቱ ከማስረጃ (ደሊል) ጋር መጋጨቱን ሳያረጋግጥ ለመገሰጽ ወይም ለመምከር መቸኮል የለበትም ይህ ማለት ደግሞ እውቀትን ይጠይቃል ።
♦️ሁለተኛ ፦ የተመካሪውን ሁኔታ ግምት ውስጥ ማስገባት በድንገት ወይም አልፎ አልፎ ስህተት የሚሠራ ሰውንና በትላልቅ ወንጀሎች ላይ ዘውታሪ የሆነን ወይም በወንጀሉ ላይ የሚቀጥልን ሰው እኩል ማየት አይገባም ለእያንዳንዱ ሁኔታዎች የሚመጥን ንግግር ለእያንዳንዱም ሰው የሚስማማው የራሱ የሆነ ስልት አለው ።
♦️ሦስተኛ፡ ምክርን በፈገግታ በለስላሳ አነጋገር እና በፍቅር በትህትና መጀመር ውዴታና አሳቢነትን በማሳየት መጀመር ይገባል «እኔ ለራሴ የምመኘውን መልካም ነገር ለአንተም እመኛለሁ እኔን ላንተ እንድመክርህ ያደረገኝ ላንተ ያለኝ ፍቅርና አሳቢነት ብቻ ነው» በማለት መጀመር እና መምከር ።
♦️አራተኛ፡ ተመካሪውን ስለ አላህ ሰፊ እዝነት ማስታወስ የተውበት በር ሁል ጊዜ ክፍት መሆኑን አላህም በባሪያው መመለስ እንደሚደሰት አልፎ ተርፎም ተውበቱ እውነተኛ ከሆነ ወንጀሉን ወደ መልካም ሥራ እንደሚቀይርለት ማሳሰብና መንገር ። ጌታችን አሏህ እንዲህ ብሏል፡-
﴿فَأُولَٰئِكَ يُبَدِّلُ اللَّهُ سَيِّئَاتِهِمْ حَسَنَاتٍ﴾
«እነዚያ አላህ መጥፎ ሥራዎቻቸውን በመልካም ሥራዎች የሚለውጥላቸው ናቸው»
♦️አምስተኛ ፦ ለስላሳና ማራኪ ቃላትን መምረጥ መልካም ቃል የልቦች መክፈቻ ቁልፍ ነው የምክር ዋና ዓላማው ደሞ ተመካሪውን ማረምና መምራት እንጂ እሱን ማዋረድ ማመናጨቅ ወይም በእሱ ላይ የበላይነትን ማሳየት ወይም ነግሬው ነበር ለማለት አይደለም ።
♦️ስድስተኛ ፦በሚስጥር ማድረግ ፦ ምክርን በግል መለገስ በሰው ፊት ከመንቀፍ እጅግ የላቀ ነው ። በይፋ እዲሆን የሚስገድዱ ነገሮች ከሌሉ ምክርን በምስጥር ማድረግ አስፈላጊ ነው በግል የሚሰጥ ምክር ልቦችን ይከፍታል በይፋ የሚሰጥ ምክር ግን ብዙውን ጊዜ ጥርጣሬንና እልከኝነትን ግትርነትንና አልሸነፍ ባይነትን ይወልዳል ።
♦️ሰባተኛው ፦ ስለ ጉድለቱ ከመናገር በፊት በሰውየው ላይ የሚታዩ መልካም ነገሮችን በመጥቀስ መጀመር ይሄ ተግባር የሰውየውን የውስጥ መከላከያ ስሜቱን ይቀንሳል ።
♦️ስምንተኛ ፦ በቀጥታ ከመውቀስና "አንተ እንዲህ አድርገሃል" አንተ እንዲ ነህ ከማለት ይልቅ፣ "ይህ ነገር በዚህ መልኩ ቢሆንስ?" ወይም "ይህ ድርጊት እንዲህ ያለ ውጤት ሊያስከትል ይችላል ብዬ አስባለሁ" በሚል ስልትና እንዚህ እንደዚህ አይነት ምንጮችን አይተህ ነበር ? መሰል ዘዴዎችን መጠቀም ይሻላል።
إن الرفق لا يكون في شيء إلا زانه، ولا يُنزع من شيء إلا شانه
ትህትና በነገሮች ላይ ውበትን ይጨምራል ትህትና ከምንም ነገር አይወገድም ቢያበላሸው እንጂ "
♦️ዘጠነኛ፦ ምክርን ከለገስን በኋላ
ለሚመጣው ውጤት ዝግጁ መሆን፦ ምክራችን ወዲያውኑ ተቀባይነት ላያገኝ ይችላል። ሰውየው ሊቀበለው ችላ ሊለው ወይም ሊቆጣ ይችላል ዋናው ነገር እኛ በታማኝነት እና በቅንነት በኢኽላስ የድርሻችን መወጣት ነው ።
♦️አስረኛ፦ ምክር ማለት መረጃን መወርወር ብቻ ሳይሆን ወደ (ሀቅ)እውነት የሚያሻግር የመዋደድ የመደጋጋፍ የመተራረም ድልድይ ነው ከተሰበረ መንገዱ ይቋረጣል በተቻለን ያክል ድልድዩ እንዳይሰበር ጥንቃቄ ማድረግ ያስፈልጋል ።
join #telegram ቻናል
https://t.me/abuabdurahmen | 1 138 |
| 13 | አሰላሙ ዓለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱህ ውድ የአላህ ባሮች፤ ይህ በአዳማ ከተማ ቦሌ ለሚገኘው የሂጅራ መስጂድ ቦታ ግዢ የተከፈተ ይፋዊ ማስተባበሪያ ግሩፕ ነው። መስጂድ የአላህ ቤት፣ የኢባዳ ቦታ እና የኡማው መሰብሰቢያ ማዕከል በመሆኑ ለዚህ የተቀደሰ ቦታ የሚሆን መሬት ለመግዛት መረባረብ ትልቅ እና ዘላቂ ምንዳ የሚያስገኝ ታላቅ የኸይር ስራ ነው። በዚህ የኸይር ስራ ላይ አላህ በሰጣቹ አቅም ልክ የበኩላችሁን ድርሻ ለመሸፈን በመነየት እና ድጋፍ በማድረግ፣ ሌሎች የሚነይቱ ወንድም እህቶችንም አድ በማድረግ እና ይህ የኸይር ስራ አላህ በስኬት እንዲያጠናቅቅልን ዱዓ በማድረግ የበኩላችሁን አስተዋፅኦ ተወጡ።
مَّثَلُ الَّذِينَ يُنفِقُونَ أَمْوَالَهُمْ فِي سَبِيلِ اللَّهِ كَمَثَلِ حَبَّةٍ أَنبَتَتْ سَبْعَ سَنَابِلَ فِي كُلِّ سُنبُلَةٍ مِّائَةُ حَبَّةٍ ۗ وَاللَّهُ يُضَاعِفُ لِمَن يَشَاءُ ۗ وَاللَّهُ وَاسِعٌ عَلِيمٌ
የእነዚያ ገንዘቦቻቸውን በአላህ መንገድ የሚለግሱ ሰዎች (ልግስና) ምሳሌ በየዘለላው ሁሉ መቶ ቅንጣት ያለባቸውን ሰባት ዘለላዎች እንደ አበቀለች አንዲት ቅንጣት ብጤ ነው፡፡ አላህም ለሚሻው ሰው (ከዚህ በላይ) ያነባብራል፡፡ አላህም ችሮታው ሰፊ ዐዋቂ ነው፡፡ (ሱረቱል በቀራህ፥ 261)
عَنْ عُثْمَانَ بْنِ عَفَّانَ، قَالَ سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ يَقُولُ مَنْ بَنَى لِلَّهِ مَسْجِدًا بَنَى اللَّهُ لَهُ مِثْلَهُ فِي الْجَنَّةِ
ዑስማን ቢን ዐፋን (ረዲየሏሁ ዐንሁ) እንዳስተላለፈው የአላህ መልዕክተኛ ﷺ እንዲህ ሲሉ ሰምቻለሁ አለ — «ለአላህ ብሎ መስጂድ የገነባ ሰው፣ አላህ በጀነት ውስጥ ለእሱ ተመሳሳይ ቤት ይገነባለታል።»
📚 ኢብኑማጃህ 736, ሙስሊም፣ ነሳኢ ሌሎችም ዘግበውታል
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/hijra_mesjid | 1 036 |
| 14 | 📌# የተፍሲር ደርስ ማስታወቂያ
📚 የሚሰጠው ደርስ :-
تيسير الكريم الرحمن في تفسير كلام المنان
✍ የኪታቡ አዘጋጅ :-
الشيخ العلامة عبد الرحمن بن ناصر السعدي -رحمه الله-
🎙በአቡ አብዲረህማን አብዱልቃዲር ሐሰን (ሀፊዘሁላህ)
[ክፍል ~00/128]
#(ሱረቱ ተጋቡን)
❴#ክፍል04❵
pdf ኮፒ ሊንክ ለመግኘት ጠቅ ያድርጉ
السعدي الجزء 030 pdf
https://t.me/abuabdurahmen/10557
السعدي الجزء 029 pdf
https://t.me/abuabdurahmen/12242
السعدي الجزء 28 pdf
https://t.me/abuabdurahmen/14014
🕌ትምህርቱ የሚሰጥበት ቦታ:- አዳማ 01 ከጀማል መጋዘን ትንሽ ከፍ ብሎ ኢብኑ ተይሚያ መስጂድ
🕔 ትምህርት የሚሰጥበት ቀንና ሰዐት :- ዘውትር እሮብ ሐሙስ እና አርብ ከመግሪብ በኃላ
join #telegram ቻናል
https://t.me/abuabdurahmen | 1 113 |
| 15 | የመንዙመቱ አታዒየህ pdf የፈለገ | 1 147 |
| 16 | عقيدة السلف وأصحاب الحديث الصابوني ت ابو اليمين | 1 146 |
| 17 | 🛑አቡ ኒብራስ ሙስጧፋ የደሴው በሸይኽ አብዲልሐሚድ ለይ ለቀጠፈው ቅጥፈት ምላሽ
↪️በኡስታዝ አቡ አብዲረሐማን አብዲልቋዲር
👌ክፍል 3 ስራው ቀለል ያለ በይሆንም ሼር በማድረግ ያዳርሱ
ሀሰብ አስተያት ያላቹህ
@abdurehimibn
⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️
https://t.me/AbuNuayimibnjemel
https://t.me/AbuNuayimibnjemel | 2 072 |
| 18 | ለአሏህ እጅ ማጽደቅና አህባሽ.mp3 | 1 508 |
| 19 | بدون متن... | 1 338 |
| 20 | 📌# የተፍሲር ደርስ ማስታወቂያ
📚 የሚሰጠው ደርስ :-
تيسير الكريم الرحمن في تفسير كلام المنان
✍ የኪታቡ አዘጋጅ :-
الشيخ العلامة عبد الرحمن بن ناصر السعدي -رحمه الله-
🎙በአቡ አብዲረህማን አብዱልቃዲር ሐሰን (ሀፊዘሁላህ)
[ክፍል ~00/128]
#(ሱረቱ ተጋቡን)
❴#ክፍል04❵
pdf ኮፒ ሊንክ ለመግኘት ጠቅ ያድርጉ
السعدي الجزء 030 pdf
https://t.me/abuabdurahmen/10557
السعدي الجزء 029 pdf
https://t.me/abuabdurahmen/12242
السعدي الجزء 28 pdf
https://t.me/abuabdurahmen/14014
🕌ትምህርቱ የሚሰጥበት ቦታ:- አዳማ 01 ከጀማል መጋዘን ትንሽ ከፍ ብሎ ኢብኑ ተይሚያ መስጂድ
🕔 ትምህርት የሚሰጥበት ቀንና ሰዐት :- ዘውትር እሮብ ሐሙስ እና አርብ ከመግሪብ በኃላ
join #telegram ቻናል
https://t.me/abuabdurahmen | 1 |
