fa
Feedback
EECMYMC-YM

EECMYMC-YM

رفتن به کانال در Telegram

በመንፈስ የምትቃጠሉ ሁኑ፤ ሮሜ12:11 ለማንኛውም ጥያቄም ሆነ አስተያየት👇👇👇 @EECMYMC_YM_bot

نمایش بیشتر
1 141
مشترکین
+224 ساعت
+167 روز
+2530 روز
آرشیو پست ها
⚠️ማስታውቂያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #ህብረት #ትምህርት_2 #ዝማሬ #አምልኮ_ምሽት ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ ⏰ 10፡30 🗓 ነሀሴ 17 2018 Join us👇 Y.b - htt
⚠️ማስታውቂያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #ህብረት #ትምህርት_2 #ዝማሬ #አምልኮ_ምሽት  ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ  ⏰  10፡30 🗓 ነሀሴ 17 2018 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇 https://t.me/EECMYMC_YM_bot #MekanisaYouth #sundayservice

#ረቡዕ_13_12_2018 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “የሠራዊት አምላክ አቤቱ፥ ጸሎቴን ስማ፤ የያዕቆብ አምላክ ሆይ፥ አድምጥ።” — መዝሙር 84፥8 “O LORD God of hosts, hear my prayer: give ear, O God of Jacob. Selah.” — Psalms 84፥8

Relationship session 1.mp3165.65 MB

10/12/2018 የወጣቶች ፕሮግራም መጋቢ ሄኖክ Singleness ክፍል 1 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY #MekanisaYouth

#ማክሰኞ_12_12_2018 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እግዚአብሔርን ከእኔ ጋር ታላቅ አድርጉት፥ በአንድነትም ስሙን ከፍ ከፍ እናድርግ።” — መዝሙር 34፥3 “O magnify the LORD with me, and let us exalt his name together.” — Psalms 34፥3

የኢ/ወ/ቤ/ክ መካነ-ኢየሱስ አምልኮና ስርዓተ-ቅዳሴ ምን ይመስላል፣ የስርዓቱስ ትርጓሜ ምንድነው? በእነዚህና ተያያዥ ርዕሶች ላይ ከፊታችን ሐሙስ ጀምሮ የምንማር ይሆናል። በእነዚህ ግዜያት በመገኘት
የኢ/ወ/ቤ/ክ መካነ-ኢየሱስ አምልኮና ስርዓተ-ቅዳሴ ምን ይመስላል፣ የስርዓቱስ ትርጓሜ ምንድነው? በእነዚህና ተያያዥ ርዕሶች ላይ ከፊታችን  ሐሙስ ጀምሮ የምንማር ይሆናል። በእነዚህ ግዜያት በመገኘት ትምህርቱን እንድትካፈሉና ጥያቄአችሁን አቅርባችሁ ምላሽ እንድታገኙ እንጋብዛችኋለን። ቦታ፡- መካኒሳ መካነ-ኢየሱስ (ትንሹ አዳራሽ) ሰዓት፡- ከ12:00-1:30 📌እንዲመለስላችሁ የምትፈልጉትን ጥያቄ በዚህ 👉 (@Thursday_Evening_Teaching_bot) bot መላክ ትችላላችሁ ። Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY #MekanisaYouth

#ሰኞ_11_12_2018 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እርሱም፦ ሙሴስ ስለ ልባችሁ ጥንካሬ ሚስቶቻችሁን ትፈቱ ዘንድ ፈቀደላችሁ፤ ከጥንት ግን እንዲህ አልነበረም።” — ማቴዎስ 19፥8 “He saith unto them, Moses because of the hardness of your hearts suffered you to put away your wives: but from the beginning it was not so.” — Matthew 19፥8

Repost from EECMYMC-YM
⚠️ማስታውቂያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #ህብረት #ትምህርት #ዝማሬ #አምልኮ_ምሽት ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ ⏰ 10፡30 🗓 ነሀሴ 10 2018 Join us👇 Y.b - https
⚠️ማስታውቂያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #ህብረት #ትምህርት #ዝማሬ #አምልኮ_ምሽት  ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ  ⏰  10፡30 🗓 ነሀሴ 10 2018 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇 https://t.me/EECMYMC_YM_bot #MekanisaYouth #sundayservice

#ቅዳሜ_09_12_2018 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ነገር ግን በእግዚአብሔር ጸጋ ስለ ሰው ሁሉ ሞትን ይቀምስ ዘንድ፥ ከመላእክት ይልቅ በጥቂት አንሶ የነበረውን ኢየሱስን ከሞት መከራ የተነሣ የክብርና የምስጋናን ዘውድ ተጭኖ እናየዋለን።” — ዕብራውያን 2፥9 “But we see Jesus, who was made a little lower than the angels for the suffering of death, crowned with glory and honour; that he by the grace of God should taste death for every man.” — Hebrews 2፥9

⚠️ማስታውቂያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #ህብረት #ትምህርት #ዝማሬ #አምልኮ_ምሽት ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ ⏰ 10፡30 🗓 ነሀሴ 10 2018 Join us👇 Y.b - https
⚠️ማስታውቂያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #ህብረት #ትምህርት #ዝማሬ #አምልኮ_ምሽት  ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ  ⏰  10፡30 🗓 ነሀሴ 10 2018 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇 https://t.me/EECMYMC_YM_bot #MekanisaYouth #sundayservice

#አርብ_08_12_2018 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ትጸልዩም ዘንድ በመጠን ኑሩ፤ ፍቅር የኃጢአትን ብዛት ይሸፍናልና ከሁሉ በፊት እርስ በርሳችሁ አጥብቃችሁ ተዋደዱ።” — 1ኛ ጴጥሮስ 4፥8 “And above all things have fervent charity among yourselves: for charity shall cover the multitude of sins.” — 1 Peter 4፥8

#ሐሙስ_07_12_2018 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም 2ኛ ጢሞቴዎስ 3 ³ ቅድስና የሌላቸው፥ ፍቅር የሌላቸው፥ ዕርቅን የማይሰሙ፥ ሐሜተኞች፥ ራሳቸውን የማይገዙ፥ ጨካኞች፥ መልካም የሆነውን የማይወዱ፥ ⁴ ከዳተኞች፥ ችኩሎች፥ በትዕቢት የተነፉ፥ ከእግዚአብሔር ይልቅ ተድላን የሚወዱ ይሆናሉ፤ 2 Timothy 3 ³ Without natural affection, trucebreakers, false accusers, incontinent, fierce, despisers of those that are good, ⁴ Traitors, heady, highminded, lovers of pleasures more than lovers of God;

#ረቡዕ_06_12_2018 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ስለዚህ እናንተ ደግሞ ተዘጋጅታችሁ ኑሩ፥ የሰው ልጅ በማታስቡበት ሰዓት ይመጣልና።” — ማቴዎስ 24፥44 “Therefore be ye also ready: for in such an hour as ye think not the Son of man cometh.” — Matthew 24፥44

#ማክሰኞ_05_12_2018 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እንደ ሥጋ ፈቃድ የሚኖሩ የሥጋን ነገር ያስባሉና፥ እንደ መንፈስ ፈቃድ የሚኖሩ ግን የመንፈስን ነገር ያስባሉ።” — ሮሜ 8፥5 “For they that are after the flesh do mind the things of the flesh; but they that are after the Spirit the things of the Spirit.” — Romans 8፥5

#ሰኞ_04_12_2018 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “አንደበትህን ከክፉ ከልክል፥ ከንፈሮችህም ሽንገላን እንዳይናገሩ።” — መዝሙር 34፥13 “Keep thy tongue from evil, and thy lips from speaking guile.” — Psalms 34፥13

⚠️ማስታውቂያ⚠️ #worship_nigth #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #ህብረት #ዝማሬ #አምልኮ_ምሽት ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ ⏰ 10፡30 🗓 ነሀሴ 02 2018 Join us👇 Y.b
⚠️ማስታውቂያ⚠️ #worship_nigth #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #ህብረት #ዝማሬ #አምልኮ_ምሽት  ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ  ⏰  10፡30 🗓 ነሀሴ 02 2018 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇 https://t.me/EECMYMC_YM_bot #MekanisaYouth #sundayservice

#ቅዳሜ_02_12_2018 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ኃጢአታችንንም ይቅር በለን፥ እኛ ደግሞ የበደሉንን ሁሉ ይቅር ብለናልና፤ ከክፉ አድነን እንጂ ወደ ፈተና አታግባን።” — ሉቃስ 11፥4 “And forgive us our sins; for we also forgive every one that is indebted to us. And lead us not into temptation; but deliver us from evil.” — Luke 11፥4

#አርብ_01_12_2018 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም ያዕቆብ 5 ⁷ እንግዲህ፥ ወንድሞች ሆይ፥ ጌታ እስኪመጣ ድረስ ታገሡ። እነሆ፥ ገበሬው የፊተኛውንና የኋለኛውን ዝናብ እስኪቀበል ድረስ እርሱን እየታገሠ የከበረውን የመሬት ፍሬ ይጠብቃል። ⁸ እናንተ ደግሞ ታገሡ፥ ልባችሁንም አጽኑ፤ የጌታ መምጣት ቀርቦአልና። James 5 ⁷ Be patient therefore, brethren, unto the coming of the Lord. Behold, the husbandman waiteth for the precious fruit of the earth, and hath long patience for it, until he receive the early and latter rain. ⁸ Be ye also patient; stablish your hearts: for the coming of the Lord draweth nigh.

"በዚህ ዘመን ሐዋርያትና ነብያት አሉን?" የተወደዳችሁ በዚህ ርዕስ ባለፉት ሐሙሶች (ሐምሌ 9 እና 16) የጀመርነውን ትምህርት #ዛሬ_ሐምሌ_30 የምንቀጥል ሲሆን በዚህ ግዜ በመገኘት ትምህርቱን እን
"በዚህ ዘመን ሐዋርያትና ነብያት አሉን?" የተወደዳችሁ በዚህ ርዕስ ባለፉት ሐሙሶች (ሐምሌ 9 እና 16) የጀመርነውን ትምህርት #ዛሬ_ሐምሌ_30 የምንቀጥል ሲሆን በዚህ ግዜ በመገኘት ትምህርቱን  እንድትካፈሉና ጥያቄአችሁን አቅርባችሁ ምላሽ እንድታገኙ እንጋብዛችኍለን። ቦታ፡- መካኒሳ መካነ-ኢየሱስ (ትንሹ አዳራሽ) ሰዓት፡- ከ12:00-1:30 📌እንዲመለስላችሁ የምትፈልጉትን ጥያቄ በዚህ 👉 (@Thursday_Evening_Teaching_bot) bot መላክ ትችላላችሁ ። Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY #MekanisaYouth