EECMYMC-YM
前往频道在 Telegram
1 147
订阅者
+424 小时
+187 天
+3430 天
帖子存档
1 147
Repost from EECMYMC-YM
⚠️ማስታውቂያ⚠️
#ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ
#ህብረት
#ትምህርት_2
#ዝማሬ
#አምልኮ_ምሽት
ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ
⏰ 10፡30
🗓 ነሀሴ 17 2018
Join us👇
Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym
Tm - https://t.me/EECMYMC_YM
Fb - https://fb.me/EECMYMCY
IG - https://ig.me/EECMYMCY
Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY
ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇
https://t.me/EECMYMC_YM_bot
#MekanisaYouth #sundayservice
1 147
#ቅዳሜ_16_12_2018
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“በዚያም ቀን፦ አቤቱ፥ ተቈጥተኸኛልና፥ ቍጣህንም ከእኔ መልሰሃልና፥ አጽናንተኸኛልምና አመሰግንሃለሁ።”
— ኢሳይያስ 12፥1
“And in that day thou shalt say, O LORD, I will praise thee: though thou wast angry with me, thine anger is turned away, and thou comfortedst me.”
— Isaiah 12፥1
1 147
#አርብ_15_12_2018
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ስለዚህ ልቤን ደስ አለው፥ ልሳኔም ሐሤት አደረገ፥ ደግሞም ሥጋዬ በተስፋ ያድራል፤”
— ሐዋርያት 2፥26
“Therefore did my heart rejoice, and my tongue was glad; moreover also my flesh shall rest in hope:”
— Acts 2፥26
1 147
Repost from EECMYMC-YM
የኢ/ወ/ቤ/ክ መካነ-ኢየሱስ አምልኮና ስርዓተ-ቅዳሴ ምን ይመስላል፣ የስርዓቱስ ትርጓሜ ምንድነው?
በእነዚህና ተያያዥ ርዕሶች ላይ ከፊታችን ሐሙስ ጀምሮ የምንማር ይሆናል። በእነዚህ ግዜያት በመገኘት ትምህርቱን እንድትካፈሉና ጥያቄአችሁን አቅርባችሁ ምላሽ እንድታገኙ እንጋብዛችኋለን።
ቦታ፡- መካኒሳ መካነ-ኢየሱስ (ትንሹ አዳራሽ)
ሰዓት፡- ከ12:00-1:30
📌እንዲመለስላችሁ የምትፈልጉትን ጥያቄ በዚህ 👉 (@Thursday_Evening_Teaching_bot) bot መላክ ትችላላችሁ ።
Join us👇
Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym
Fb - https://fb.me/EECMYMCY
IG - https://ig.me/EECMYMCY
Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY
#MekanisaYouth
1 147
#ሐሙስ_14_12_2018
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ነገር ግን መልካም ማድረግን ለሌሎችም ማካፈልን አትርሱ፤ እንዲህ ያለው መሥዋዕት እግዚአብሔርን ደስ ያሰኘዋልና።”
— ዕብራውያን 13፥16
“But to do good and to communicate forget not: for with such sacrifices God is well pleased.”
— Hebrews 13፥16
1 147
⚠️ማስታውቂያ⚠️
#ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ
#ህብረት
#ትምህርት_2
#ዝማሬ
#አምልኮ_ምሽት
ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ
⏰ 10፡30
🗓 ነሀሴ 17 2018
Join us👇
Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym
Tm - https://t.me/EECMYMC_YM
Fb - https://fb.me/EECMYMCY
IG - https://ig.me/EECMYMCY
Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY
ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇
https://t.me/EECMYMC_YM_bot
#MekanisaYouth #sundayservice
1 147
#ረቡዕ_13_12_2018
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“የሠራዊት አምላክ አቤቱ፥ ጸሎቴን ስማ፤ የያዕቆብ አምላክ ሆይ፥ አድምጥ።”
— መዝሙር 84፥8
“O LORD God of hosts, hear my prayer: give ear, O God of Jacob. Selah.”
— Psalms 84፥8
1 147
10/12/2018
የወጣቶች ፕሮግራም
መጋቢ ሄኖክ
Singleness
ክፍል 1
Join us👇
Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym
Fb - https://fb.me/EECMYMCY
IG - https://ig.me/EECMYMCY
Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY
#MekanisaYouth
1 147
#ማክሰኞ_12_12_2018
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“እግዚአብሔርን ከእኔ ጋር ታላቅ አድርጉት፥ በአንድነትም ስሙን ከፍ ከፍ እናድርግ።”
— መዝሙር 34፥3
“O magnify the LORD with me, and let us exalt his name together.”
— Psalms 34፥3
1 147
የኢ/ወ/ቤ/ክ መካነ-ኢየሱስ አምልኮና ስርዓተ-ቅዳሴ ምን ይመስላል፣ የስርዓቱስ ትርጓሜ ምንድነው?
በእነዚህና ተያያዥ ርዕሶች ላይ ከፊታችን ሐሙስ ጀምሮ የምንማር ይሆናል። በእነዚህ ግዜያት በመገኘት ትምህርቱን እንድትካፈሉና ጥያቄአችሁን አቅርባችሁ ምላሽ እንድታገኙ እንጋብዛችኋለን።
ቦታ፡- መካኒሳ መካነ-ኢየሱስ (ትንሹ አዳራሽ)
ሰዓት፡- ከ12:00-1:30
📌እንዲመለስላችሁ የምትፈልጉትን ጥያቄ በዚህ 👉 (@Thursday_Evening_Teaching_bot) bot መላክ ትችላላችሁ ።
Join us👇
Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym
Fb - https://fb.me/EECMYMCY
IG - https://ig.me/EECMYMCY
Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY
#MekanisaYouth
1 147
#ሰኞ_11_12_2018
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“እርሱም፦ ሙሴስ ስለ ልባችሁ ጥንካሬ ሚስቶቻችሁን ትፈቱ ዘንድ ፈቀደላችሁ፤ ከጥንት ግን እንዲህ አልነበረም።”
— ማቴዎስ 19፥8
“He saith unto them, Moses because of the hardness of your hearts suffered you to put away your wives: but from the beginning it was not so.”
— Matthew 19፥8
1 147
Repost from EECMYMC-YM
⚠️ማስታውቂያ⚠️
#ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ
#ህብረት
#ትምህርት
#ዝማሬ
#አምልኮ_ምሽት
ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ
⏰ 10፡30
🗓 ነሀሴ 10 2018
Join us👇
Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym
Tm - https://t.me/EECMYMC_YM
Fb - https://fb.me/EECMYMCY
IG - https://ig.me/EECMYMCY
Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY
ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇
https://t.me/EECMYMC_YM_bot
#MekanisaYouth #sundayservice
1 147
#ቅዳሜ_09_12_2018
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ነገር ግን በእግዚአብሔር ጸጋ ስለ ሰው ሁሉ ሞትን ይቀምስ ዘንድ፥ ከመላእክት ይልቅ በጥቂት አንሶ የነበረውን ኢየሱስን ከሞት መከራ የተነሣ የክብርና የምስጋናን ዘውድ ተጭኖ እናየዋለን።”
— ዕብራውያን 2፥9
“But we see Jesus, who was made a little lower than the angels for the suffering of death, crowned with glory and honour; that he by the grace of God should taste death for every man.”
— Hebrews 2፥9
1 147
⚠️ማስታውቂያ⚠️
#ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ
#ህብረት
#ትምህርት
#ዝማሬ
#አምልኮ_ምሽት
ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ
⏰ 10፡30
🗓 ነሀሴ 10 2018
Join us👇
Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym
Tm - https://t.me/EECMYMC_YM
Fb - https://fb.me/EECMYMCY
IG - https://ig.me/EECMYMCY
Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY
ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇
https://t.me/EECMYMC_YM_bot
#MekanisaYouth #sundayservice
1 147
#አርብ_08_12_2018
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ትጸልዩም ዘንድ በመጠን ኑሩ፤ ፍቅር የኃጢአትን ብዛት ይሸፍናልና ከሁሉ በፊት እርስ በርሳችሁ አጥብቃችሁ ተዋደዱ።”
— 1ኛ ጴጥሮስ 4፥8
“And above all things have fervent charity among yourselves: for charity shall cover the multitude of sins.”
— 1 Peter 4፥8
1 147
#ሐሙስ_07_12_2018
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
2ኛ ጢሞቴዎስ 3
³ ቅድስና የሌላቸው፥ ፍቅር የሌላቸው፥ ዕርቅን የማይሰሙ፥ ሐሜተኞች፥ ራሳቸውን የማይገዙ፥ ጨካኞች፥ መልካም የሆነውን የማይወዱ፥
⁴ ከዳተኞች፥ ችኩሎች፥ በትዕቢት የተነፉ፥ ከእግዚአብሔር ይልቅ ተድላን የሚወዱ ይሆናሉ፤
2 Timothy 3
³ Without natural affection, trucebreakers, false accusers, incontinent, fierce, despisers of those that are good,
⁴ Traitors, heady, highminded, lovers of pleasures more than lovers of God;
1 147
#ረቡዕ_06_12_2018
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ስለዚህ እናንተ ደግሞ ተዘጋጅታችሁ ኑሩ፥ የሰው ልጅ በማታስቡበት ሰዓት ይመጣልና።”
— ማቴዎስ 24፥44
“Therefore be ye also ready: for in such an hour as ye think not the Son of man cometh.”
— Matthew 24፥44
1 147
#ማክሰኞ_05_12_2018
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“እንደ ሥጋ ፈቃድ የሚኖሩ የሥጋን ነገር ያስባሉና፥ እንደ መንፈስ ፈቃድ የሚኖሩ ግን የመንፈስን ነገር ያስባሉ።”
— ሮሜ 8፥5
“For they that are after the flesh do mind the things of the flesh; but they that are after the Spirit the things of the Spirit.”
— Romans 8፥5
