ch
Feedback
EECMYMC-YM

EECMYMC-YM

前往频道在 Telegram

በመንፈስ የምትቃጠሉ ሁኑ፤ ሮሜ12:11 ለማንኛውም ጥያቄም ሆነ አስተያየት👇👇👇 @EECMYMC_YM_bot

显示更多
1 147
订阅者
+424 小时
+187
+3430
帖子存档
Repost from EECMYMC-YM
⚠️ማስታውቂያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #ህብረት #ትምህርት_2 #ዝማሬ #አምልኮ_ምሽት ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ ⏰ 10፡30 🗓 ነሀሴ 17 2018 Join us👇 Y.b - htt
⚠️ማስታውቂያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #ህብረት #ትምህርት_2 #ዝማሬ #አምልኮ_ምሽት  ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ  ⏰  10፡30 🗓 ነሀሴ 17 2018 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇 https://t.me/EECMYMC_YM_bot #MekanisaYouth #sundayservice

#ቅዳሜ_16_12_2018 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “በዚያም ቀን፦ አቤቱ፥ ተቈጥተኸኛልና፥ ቍጣህንም ከእኔ መልሰሃልና፥ አጽናንተኸኛልምና አመሰግንሃለሁ።” — ኢሳይያስ 12፥1 “And in that day thou shalt say, O LORD, I will praise thee: though thou wast angry with me, thine anger is turned away, and thou comfortedst me.” — Isaiah 12፥1

#አርብ_15_12_2018 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ስለዚህ ልቤን ደስ አለው፥ ልሳኔም ሐሤት አደረገ፥ ደግሞም ሥጋዬ በተስፋ ያድራል፤” — ሐዋርያት 2፥26 “Therefore did my heart rejoice, and my tongue was glad; moreover also my flesh shall rest in hope:” — Acts 2፥26

Repost from EECMYMC-YM
የኢ/ወ/ቤ/ክ መካነ-ኢየሱስ አምልኮና ስርዓተ-ቅዳሴ ምን ይመስላል፣ የስርዓቱስ ትርጓሜ ምንድነው? በእነዚህና ተያያዥ ርዕሶች ላይ ከፊታችን ሐሙስ ጀምሮ የምንማር ይሆናል። በእነዚህ ግዜያት በመገኘት
የኢ/ወ/ቤ/ክ መካነ-ኢየሱስ አምልኮና ስርዓተ-ቅዳሴ ምን ይመስላል፣ የስርዓቱስ ትርጓሜ ምንድነው? በእነዚህና ተያያዥ ርዕሶች ላይ ከፊታችን  ሐሙስ ጀምሮ የምንማር ይሆናል። በእነዚህ ግዜያት በመገኘት ትምህርቱን እንድትካፈሉና ጥያቄአችሁን አቅርባችሁ ምላሽ እንድታገኙ እንጋብዛችኋለን። ቦታ፡- መካኒሳ መካነ-ኢየሱስ (ትንሹ አዳራሽ) ሰዓት፡- ከ12:00-1:30 📌እንዲመለስላችሁ የምትፈልጉትን ጥያቄ በዚህ 👉 (@Thursday_Evening_Teaching_bot) bot መላክ ትችላላችሁ ። Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY #MekanisaYouth

#ሐሙስ_14_12_2018 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ነገር ግን መልካም ማድረግን ለሌሎችም ማካፈልን አትርሱ፤ እንዲህ ያለው መሥዋዕት እግዚአብሔርን ደስ ያሰኘዋልና።” — ዕብራውያን 13፥16 “But to do good and to communicate forget not: for with such sacrifices God is well pleased.” — Hebrews 13፥16

⚠️ማስታውቂያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #ህብረት #ትምህርት_2 #ዝማሬ #አምልኮ_ምሽት ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ ⏰ 10፡30 🗓 ነሀሴ 17 2018 Join us👇 Y.b - htt
⚠️ማስታውቂያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #ህብረት #ትምህርት_2 #ዝማሬ #አምልኮ_ምሽት  ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ  ⏰  10፡30 🗓 ነሀሴ 17 2018 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇 https://t.me/EECMYMC_YM_bot #MekanisaYouth #sundayservice

#ረቡዕ_13_12_2018 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “የሠራዊት አምላክ አቤቱ፥ ጸሎቴን ስማ፤ የያዕቆብ አምላክ ሆይ፥ አድምጥ።” — መዝሙር 84፥8 “O LORD God of hosts, hear my prayer: give ear, O God of Jacob. Selah.” — Psalms 84፥8

Relationship session 1.mp3165.65 MB

10/12/2018 የወጣቶች ፕሮግራም መጋቢ ሄኖክ Singleness ክፍል 1 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY #MekanisaYouth

#ማክሰኞ_12_12_2018 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እግዚአብሔርን ከእኔ ጋር ታላቅ አድርጉት፥ በአንድነትም ስሙን ከፍ ከፍ እናድርግ።” — መዝሙር 34፥3 “O magnify the LORD with me, and let us exalt his name together.” — Psalms 34፥3

የኢ/ወ/ቤ/ክ መካነ-ኢየሱስ አምልኮና ስርዓተ-ቅዳሴ ምን ይመስላል፣ የስርዓቱስ ትርጓሜ ምንድነው? በእነዚህና ተያያዥ ርዕሶች ላይ ከፊታችን ሐሙስ ጀምሮ የምንማር ይሆናል። በእነዚህ ግዜያት በመገኘት
የኢ/ወ/ቤ/ክ መካነ-ኢየሱስ አምልኮና ስርዓተ-ቅዳሴ ምን ይመስላል፣ የስርዓቱስ ትርጓሜ ምንድነው? በእነዚህና ተያያዥ ርዕሶች ላይ ከፊታችን  ሐሙስ ጀምሮ የምንማር ይሆናል። በእነዚህ ግዜያት በመገኘት ትምህርቱን እንድትካፈሉና ጥያቄአችሁን አቅርባችሁ ምላሽ እንድታገኙ እንጋብዛችኋለን። ቦታ፡- መካኒሳ መካነ-ኢየሱስ (ትንሹ አዳራሽ) ሰዓት፡- ከ12:00-1:30 📌እንዲመለስላችሁ የምትፈልጉትን ጥያቄ በዚህ 👉 (@Thursday_Evening_Teaching_bot) bot መላክ ትችላላችሁ ። Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY #MekanisaYouth

#ሰኞ_11_12_2018 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እርሱም፦ ሙሴስ ስለ ልባችሁ ጥንካሬ ሚስቶቻችሁን ትፈቱ ዘንድ ፈቀደላችሁ፤ ከጥንት ግን እንዲህ አልነበረም።” — ማቴዎስ 19፥8 “He saith unto them, Moses because of the hardness of your hearts suffered you to put away your wives: but from the beginning it was not so.” — Matthew 19፥8

Repost from EECMYMC-YM
⚠️ማስታውቂያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #ህብረት #ትምህርት #ዝማሬ #አምልኮ_ምሽት ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ ⏰ 10፡30 🗓 ነሀሴ 10 2018 Join us👇 Y.b - https
⚠️ማስታውቂያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #ህብረት #ትምህርት #ዝማሬ #አምልኮ_ምሽት  ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ  ⏰  10፡30 🗓 ነሀሴ 10 2018 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇 https://t.me/EECMYMC_YM_bot #MekanisaYouth #sundayservice

#ቅዳሜ_09_12_2018 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ነገር ግን በእግዚአብሔር ጸጋ ስለ ሰው ሁሉ ሞትን ይቀምስ ዘንድ፥ ከመላእክት ይልቅ በጥቂት አንሶ የነበረውን ኢየሱስን ከሞት መከራ የተነሣ የክብርና የምስጋናን ዘውድ ተጭኖ እናየዋለን።” — ዕብራውያን 2፥9 “But we see Jesus, who was made a little lower than the angels for the suffering of death, crowned with glory and honour; that he by the grace of God should taste death for every man.” — Hebrews 2፥9

⚠️ማስታውቂያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #ህብረት #ትምህርት #ዝማሬ #አምልኮ_ምሽት ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ ⏰ 10፡30 🗓 ነሀሴ 10 2018 Join us👇 Y.b - https
⚠️ማስታውቂያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #ህብረት #ትምህርት #ዝማሬ #አምልኮ_ምሽት  ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ  ⏰  10፡30 🗓 ነሀሴ 10 2018 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇 https://t.me/EECMYMC_YM_bot #MekanisaYouth #sundayservice

#አርብ_08_12_2018 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ትጸልዩም ዘንድ በመጠን ኑሩ፤ ፍቅር የኃጢአትን ብዛት ይሸፍናልና ከሁሉ በፊት እርስ በርሳችሁ አጥብቃችሁ ተዋደዱ።” — 1ኛ ጴጥሮስ 4፥8 “And above all things have fervent charity among yourselves: for charity shall cover the multitude of sins.” — 1 Peter 4፥8

#ሐሙስ_07_12_2018 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም 2ኛ ጢሞቴዎስ 3 ³ ቅድስና የሌላቸው፥ ፍቅር የሌላቸው፥ ዕርቅን የማይሰሙ፥ ሐሜተኞች፥ ራሳቸውን የማይገዙ፥ ጨካኞች፥ መልካም የሆነውን የማይወዱ፥ ⁴ ከዳተኞች፥ ችኩሎች፥ በትዕቢት የተነፉ፥ ከእግዚአብሔር ይልቅ ተድላን የሚወዱ ይሆናሉ፤ 2 Timothy 3 ³ Without natural affection, trucebreakers, false accusers, incontinent, fierce, despisers of those that are good, ⁴ Traitors, heady, highminded, lovers of pleasures more than lovers of God;

#ረቡዕ_06_12_2018 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ስለዚህ እናንተ ደግሞ ተዘጋጅታችሁ ኑሩ፥ የሰው ልጅ በማታስቡበት ሰዓት ይመጣልና።” — ማቴዎስ 24፥44 “Therefore be ye also ready: for in such an hour as ye think not the Son of man cometh.” — Matthew 24፥44

#ማክሰኞ_05_12_2018 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እንደ ሥጋ ፈቃድ የሚኖሩ የሥጋን ነገር ያስባሉና፥ እንደ መንፈስ ፈቃድ የሚኖሩ ግን የመንፈስን ነገር ያስባሉ።” — ሮሜ 8፥5 “For they that are after the flesh do mind the things of the flesh; but they that are after the Spirit the things of the Spirit.” — Romans 8፥5