Our Side of the Story
رفتن به کانال در Telegram
"To those who hurt and hunger” Since Oct 14, 2019 Here to help @DebbieTesfaye
نمایش بیشتر1 682
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
+177 روز
+430 روز
آرشیو پست ها
No because it actually terrifies me how they can’t even make a phone call about themselves.
“እንዴት ነህ?"
"ደህና ነሽ አንቺ? ትምህርት ጥሩ ነው?"
"እኔ ደህና ነኝ አንተ ደህና ነህ?"
"ሁሉ ሰላም ነው አይደል?"
I didn’t make this up.
How many of you have heart to heart conversations about their experiences and emotions with your dads, brothers and uncles?
ሸጋ humans
What made you stay when suicide crossed your mind?
@DebbieTesfaye
አይተን የማናውቀውን one of our favorite novels ነፍስ ዘርተው ክብር ቢያሳዩን...from the actors እስከ ሶሚክ ድረስ ነፍሳቸውን አወጡት😅
እናስቃለን እኮ...ምን ይሆን የሚወድልን? ለማንኛቸውም እኔም ደስ ብሎኛል (እጅጉን actually)
Repost from አማዶን
እና ፍቅር እስከ መቃብር እንዴት ነው? እኔ ደስ ብሎኛል።
ፌስቡክ አካባቢ ፥ ፀጉር ስንጠቃ ትችት ውስጥ የገቡ ሰዎችን ስታዘብ ነበር። ለሀዲስ አለማየሁ ማሽቃበጥ ነው ልበል? መፅሐፉን እንደ ግል አዳኛቸው አድርገው የመቁጠር ነገር አለ ልበል? ጭስ ለመሆን የሚደረግ ጥረት ነው ልበል? ቅናት ነው ልበል?
እኔ እንግዲህ ደስ ብሎኛል። እንኳን ትችት ፥ በጣም ማድነቅም ቢሆን ቀስ እየተባለ ነው።
You know what makes me absolutely and madly happy? Listening to our choir recordings or any choir and I imagine how BEAUTIFUL heaven is going to be. Ah🙈
People who take the things I’d kill to have while growing up for granted ይበሰጩኛል:: Yes I know it’s personal and I need to do some more healing but lack of gratitude and being blind to what you’ve been given? That I can’t be graceful with. ይቅርታ I’m throwing hands :)
My 13 year old cousin is in her “ወንድ አይመቸኝም...ፒንክ ያስጠላኛል & ቀሚስ አልወድም" era. Yes I’m slightly growing annoyed with teens (age getting to me? Perhaps)
As much as I wanted people to be understanding of me back then, I need to be giving her the same grace to just go through the phase eh?
Folding my late aunt’s clothes to give up for charity was not how I planned a holiday would go. Not a farewell note because I don't think my heart is ready to let go of whatever the past 365 days brought, but 2016 was the year I lost count of time, and even now I haven’t registered most of the things I endured. It’s not a sob story because I know for a fact that all things work together for good to those who love God, I have been writing for a few years now saying how things are changing so fast and I couldn't keep up. If only I knew once change is in full action there's no stopping it. You have to intentionally and painfully embrace it, if not there's no moving forward. Without comprehending any of it you move forward and as everything is meant to make sense in a minute or two you slowly put some pieces together and you keep moving forward. I lost sight of the beautiful colors of the world for a while, it passed and I was taking pictures of sunsets again. I ignored conversations about God and the bible, I felt neglected in his presence. I couldn't understand why he would rob me off loving him fully by bringing grief into our home back to back. Why my favorite aunt couldn't see me graduate when it was just 6 months away. As he always does, he came after my heartbreak and grief, he chased me in my lost walks, sat with me in random coffee shops as I stared at strangers living life in case they woke up some part of me. I'm grateful than I ever was, content and in tune with the lord. All his doing, my failing heart didn't contribute at all. He loved me through and through. I am who I am because of what once was and I'm thankful. Writing this as a testimony that I survived is another testimony on its own. I'm very grateful for everyone of you who loved me even I couldn't see love anywhere, grateful to the hand you gave me, grateful for your patience, grateful for your hugs and "God knows what he's doing Debbi'ye"s. May 2017 be kind to each of us.
Repost from The Bored Therapist
ጥያቄ አለኝ፣ ሙሉ ኃላፊነት እወስዳለሁ
በቅርቡ የተሰማው ጉድ ሁሉን አስቆጥቷል። ሊያስቆጣም ይገባል። የሀገራችን ሕዝብ ለሕጻናት ይሳሳል። ስለ ሕጻናት ይቆጣል። ደግ! አንድ ሰው ነበር በፌስቡክ አጉል አስተያየት በዚህ ጉዳይ የሰጠ። በሱም ብዙዎች ተቆጥተዋል። የአዲስ አበባ ወጣቶች ፈልገው ካለበት አግኝተው ቀጥተውታል። በሕጻናት፣ በሴቶች፣ በልጆቻችን፣ በሚስቶቻችን፣ በእናቶቻችን የመጣ ሰው ዋጋውን ያገኛል ብለው ብዙዎችን ያረካ ሥራ ሠርተዋል። ሶሻል ሚድያ ነው ተብሎ አፍ ያመጣው ሁሉ እንደማይለፈለፍ አሳይተዋል። ልጁ እያለቀሰ ደም እየተፋ የኢትዮጵያን ሕዝብ እና ሴቶች በሙሉ ይቅርታ ጠይቋል።
አንድ ጥያቄ አለኝ። ሀገራችን ኢትዮጵያ የትኛዋ ናት? ስለ ሕጻናት እንዲህ ተንሰፍሳፊ? የሀገራችን ኢትዮጵያ ወጣቶች የትኞቹ ናቸው? በእህታቸው፣ በልጃቸው፣ በሚስታቸው፣ በእናታቸው በሴት ልጅ ሲመጣ የማይወዱ? ሴት እዚህ ሀገር ብቻዋን መራመድ ትችላለች ወይ? ሩቅ ሳትሄድ እዚያው ሰፈሯ ላይ ብትንቀሳቀስ እሷን ማሸማቀቅ ደንብ አይደለም ወይ? ለከፋ ወግ አይደለም ወይ? ጠለፋ ዛሬም ድረስ ስርዓት አይደለም ወይ? ተደፋሪ ሴት ምትጠየቀው የለበሰችውን ቀሚስ አይነት ነው። ልጆች የሚሠሩት ከአቅማቸው በላይ አይደለም ወይ? ብዙ ጣጣ የሚያስከትለው እና አላስፈላጊነቱ ብቻ ሳይሆን ጉዳቱ የተመሰከረለት ግርዛት አሁንም ባህል አይደለም ወይ? ቀድሞ አፋችን የሚመጣው ትልቁ ስድባችን ሴትን ብቻ ሳይሆን አምጣ የወለደች የተሰቃየች እናትን የሚያስነውር አይደለም ወይ? ሠራተኛ መተናኮስና መደብደብ መብት አይደለም ወይ? በየቤቱስ ስንት ጉድ ነው ያለው? ጓዳ የተደበቀ እልፍ ጉዳት አለ። ያልተነገረ ያልተሰፈረ ብዙ ዕንባና ሰቆቃ መኖሩ ሳይታለም የተፈታ ነው።
ሀገሬን እወዳለሁ። በጥሩ ባህል አምናለሁ። እንዲያውም ወግ አጥባቂ ነኝ። ሴት ረዘም አድርጋ ስትለብስ ደስ ይለኛል። ጨዋ እመቤት ሳገኝ እኮራለሁ። የሥራ እና የትምህርት የፖለቲካም ሜዳው እንዲፎካከሩበት ለሁሉም መከፈቱ ግልጽ ነው። ጥሩ ነገር አለ። የሀገራችን ወጣት በሴት ሲመጡበት አይወድም። መልካም። ብዙ ሥራ ግን ይቀራል። የባህል እርሻ ውስጥ የተዘራ ብዙ እንክርዳድ አለ። የመጨረሻ መዳረሻው ሲታይ ሁሉን የሚያስጮህ ወደዚያ የሚወስድ ብዙ አውራ ጎዳና አለ። መንገዱን ወዶና ለምዶ በመድረሻው መጮህ ይቻላል? መጮሀችን መልካም ነው። እዚያ አለመድረስ ግን ይቻላል።
ጥያቄ አለኝ። ለጥያቄዬ ተጠያቂ ነኝ። ሀገራችን የትኛዋ ናት? አሳቢ ለመሆን እየሞከርኩ አይደለም። እኔም የራሴ ድርሻ አለኝ። 😊
#ለከፋይብቃ!
#ኖርማልአይደለም!
#የጓዳግፍይቁም!
#የእህቴጠባቂነኝ!
እንደው ጉረኛ አትበሉኝ እና (በሉኝ ካሻችሁ ጤፍ አትሸምቱልኝ🤭) ሰው observe የማድረግ ሱሴ ስንት ጣጣ ፈንጣጣ አመጣብኝ መሰላችሁ? ሰላሜን በገዛ organ’ኦቼ አጣሁ::
ልክ የሆነ እና ያለሆነ ነገር በጣም ግልፅ ነው አይደል? እኛ ሞኝ ነን አሉ እንግዲህ ስራው ሁሉ የቅዱስ ቀሲስ የሆነለት ይመስል ግብዝ ሰው ልቤን ያቆስላታል::
ማታ ማታ ከአምፖላችሁ እና ከ ዘመናት ትዝታዎቻችሁ ጋር ጭው ሲልባችሁ የምትሆኑት ሰው የለም? የሆድ ሁሉ በገሃድ ሳይሆን ውሏችን ከዛ የተለየ መሆን አለበት ብዬ አላምንም::
ለየትኛው ኑሮ ይሆን የምናስመስለው? የማን "ጥሩ ሰው ናት" "ሰው አታስቀይምም" ሊገነባን? ክፉም ከሆኑ እቅፍ እሱን...ደግ ቀን መቶ ክፋት የሰነፍ እንደሆነ እስኪገባን ድረስ::
የምንላበሰው ስብዕና የአመታት ውጤት ነው...በንግግር...በድርጊት...ሳት በሚሉ የሃሳብ አገላለፆች ቅልብጭ ብሎ ይታያል...ንፁህ ሞኝ ከተገኘ ያልሆነውን ነን ማለት ቀላል ነው...እንደኔው አይነቱ ሰው ላይ ሲያፈጥ እድሜውን ለፈጀ ሞኝ ደግሞ ዘበት ነው::
The identity crisis these people face የእውነት ያስፈራኛል::
Embrace whoever you are, good or bad until you learn where truth really resides.
እኔ ነውር አልኩት እንጂ he responds to it as common childish mistakes and moves on to loving me regardless.
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
