fa
Feedback
ቅዱሳት ሥዕላት ዘ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ

ቅዱሳት ሥዕላት ዘ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ

رفتن به کانال در Telegram

በዚህ ቻናል ነባር እና አዳዲስ የጥበብ ሥራዎቼን የማቀርብበት ሲሆን እናንተም ሥራዎቼን በመመልከት ውስጣችሁን ታረኩበት ዘንድ እንሆ እላለሁ ። አስተያየትዎን ገንቢ ሃሳብዎን እንዲሁም ማሣል ሲፈልጉ ከታች ባለው መረጃ ይጠቀሙ። @zersh8 0929018509

نمایش بیشتر
922
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
+2230 روز

در حال بارگیری داده...

ابر برچسب‌ها
هیچ داده‌ای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
دسامبر '24
دسامبر '24
+34
در 0 کانال‌ها
نوامبر '24
+12
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '240
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '240
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '24
+39
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '24
+20
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '24
+19
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '24
+212
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '240
در 1 کانال‌ها
Get PRO
مارس '240
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '240
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '240
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '230
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '230
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '23
+37
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '23
+24
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '23
+13
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '23
+11
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '23
+17
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '23
+22
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '23
+28
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '23
+49
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '23
+42
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '23
+118
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '22
+20
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '22
+20
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '22
+17
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '22
+26
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '22
+52
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '22
+22
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '22
+38
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '22
+23
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '22
+34
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '22
+24
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '22
+54
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '22
+10
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '21
+11
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '21
+16
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '21
+13
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '21
+19
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '21
+67
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '21
+7
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '21
+8
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '21
+21
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '21
+21
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '21
+13
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '21
+513
در 0 کانال‌ها
تاریخ
رشد مشترکین
اشارات
کانال‌ها
21 دسامبر+1
20 دسامبر0
19 دسامبر+1
18 دسامبر0
17 دسامبر+2
16 دسامبر+2
15 دسامبر+1
14 دسامبر+2
13 دسامبر0
12 دسامبر+5
11 دسامبر+3
10 دسامبر+5
09 دسامبر+3
08 دسامبر+2
07 دسامبر0
06 دسامبر+3
05 دسامبر0
04 دسامبر+2
03 دسامبر0
02 دسامبر+1
01 دسامبر+1
پست‌های کانال
የብፁዕ አቡነ ሰላማ የታዕካ ነገሥት በዓታ ለማርያምና የመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል አብያተ ክርስቲያናት የበላይ ጠባቂ ሊቀ ጳጳስ ሥርዓተ ቀብር እሁድ መስከረም ፳ ቀን ፳፻ ፲ወ፮ዓ.ም በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ይፈጸማል። ******** ዛሬ መስከረም ፲፰ቀን ፳፻ ፲ወ፮ ዓ.ም ከዚህ ዓለም ድካም ያረፉት የብፁዕ አቡነ ሰላማን የቀብር ሥነሥርዓት በማስመልከት ቋሚ ሲኖዶስ ከቀትር በፊት አስቸኳይ ስብሰባ በማድረግ ባሳለፈው ውሳኔ መሠረት እሁድ መስከረም ፳ ቀን ፳፻ ፲ወ፮ ዓ.ም ከቅዳሴ በኋላ የብፁዕነታቸው ሥርዓተ ቀብር በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል እንዲፈጸም ውሳኔ አስተላልፏል። በዚህም መሠረት ነገ ቅዳሜ መስከረም ፲፱ ቀን ፳፻ ፲ወ፮ዓ.ም ከቀኑ ፱ ሰዓት ላይየብፁዕነታቸው ክቡር አስከሬን ከሃሌ ሉያ ሆስፒታል በብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፣ በአበው ቆሞሳትና በሊቃውንተ ቤተክርስቲያን ጸሎት ከተደረገበት በኋላ ወደ መንበረ ፓትርያርክ ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም ገዳም ጉዞ በማድረግ ሥርዓተ ጸሎት ተደርሶ ሌሊቱን ሙሉ ጸሎተ ፍትሐትና ሥርዓተ ማኅሌት ሲደረግበት ያድራል። በማግስቱ እሑድ መስከረም ፳ ቀን ፳፻ ፲ወ፮ ዓ.ም ጠዋት ሥርዓተ ቅዳሴው በመንበረ ፓትርያርክ ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም ገዳም ከተካሔደ በኋላ በብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፣ አበው መነኮሳት፣ የጠቅላይ ቤተክህነት የየመምሪያ ኃላፊዎች ፣የአዲስ አበባ አድባራትና ገዳማት አስተዳዳሪዎች፣ የሰንበት ትምህርት ቤት ወጣቶችና ወዳጅ ዘመዶቻቸው፣ የመንፈስ ቅዱስ ልጆቻቸው ታጅበው ወደ መንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ገዳም በእግር ጉዞ ይደረጋል። በካቴድራሉም ለብፁዕነታቸው የሚመጥን ሥርዓተ ጸሎት ተደርጎ የሕይወት ታሪካቸው ተነቦ በብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት የቅዱስ ሲኖዶስ አባላት የማጽናኛ ቃለ ምዕዳን ተላልፎ ሲያበቃ ሥርዓተ ቀብሩ የሚፈጸም ይሆናል። በሥርዓተ ጸሎቱ ላይ ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ (ዶ/ር) የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊና የኒዮወርክ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ ብፁዕ አቡነ አብርሃም የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅና የባህር ዳር ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ሌሎች ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት ይገኛሉ። የብፁዕነታቸው በረከት ይደርብን ። መረጃው. የኢኦተቤ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ነው።

2
بدون متن...
210
3
بدون متن...
251
4
።።።።።።። +" በዓለ ሥዕለ አድኅኖ "+ ።።።።።።።።።። ።።።።።። መስከረም 10 ።።።።።።።። በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን። +ይህች ቀን በቤተ ክርስቲያን ስለ ቅዱሳት ሥዕላት የሚነገርባት ክብርት ቀን ናት:: 'ሥዕለ አድኅኖ' ማለት 'እግዚአብሔር በረድኤት የሚገለጥበት: አንድም በቅዱሳኑ አማካኝነት ጸጋ የሚገኝበት: የሚያድን ሥዕል' ማለት ነው:: +ስለዚህ ነገር አንዳንዶቹ ሊነቅፉን ይፈልጋሉ:: እኛ ግን ከማን እንደ ተማርነው እናውቃለን:: ከመነሻው እኛ ሥዕልን አናመልክም:: ይልቁኑ አምልኮን እንፈጽምበታለን እንጂ:: ሥዕልን ለሰው ልጆች የሰጠ ራሱ ባለቤቱ መሆኑን መጽሐፍ ቅዱስ ይመሠክራል:: +እንዲያውም የመጀመሪያው ሠዐሊ ራሱ አምላካችን ነው:: አዳምን እንደ መልኩ: በምሳሌው ሲፈጥረው መላእክት የእግዚአብሔርን ምሥል አዳም ላይ አይተዋልና:: (ዘፍ. 1:26) ለሙሴም ሥዕለ ኪሩብን እንዲሥል ያዘዘ ራሱ ነው:: (ዘጸ. 25:22) በዚያም ላይ ሆኖ ሙሴና አሮንን ሲነጋገራቸው ኑሯል:: +በመቅደሰ ሰሎሞንም ተመሳሳይ ነገርን እናገኛለን:: (2ዜና. 7:12, 1ነገ. 9:1) በሐዲስ ኪዳንም ጌታ ሥዕለ ኪሩብ ያለበትን መቅደስ ቤቴ (ማቴ. 21:13): የአባቴ ቤት (ዮሐ. 2:16) ሲለው: በቅዱስ ሰውነቱ ሲመስለውም (ዮሐ. 2:21) እንመለከታለን:: ቅዱስ ዻውሎስ ለገላትያ ሰዎች ስለ ሥዕለ ስቅለት ሲያስታውሳቸው (ገላ. 3:1): ቅዱስ ዮሐንስም በራዕዩ በደም የተረጨች ልብስ ብሎ ያላትን መተርጉማን ያትታሉ:: (ራዕይ. 19:13) +በትውፊት ትምህርት ደግሞ የመጀመሪያው ሥዕል በቅዱስ ሚካኤል ክንፍ ላይ የተሳለ ሲሆን ሥዕሉም የእመቤታችን ነው:: "ሚካኤል በክነፊሁ ጾራ መንጦላዕተ ደመና ሠወራ" እንዳለ ቅዱስ ያሬድ:: በሐዲስ ኪዳን ደግሞ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለአቃርዮስና ለቬሮኒካ (12 ዓመት ደም ይፈሳት ለነበረችው ሴት) መልክአ ገጹን ሠጥቷቸዋል:: ('ቬሮኒካ' በላቲን 'ቬሮን-ኢኮን' 'እውነተኛ መልክ' እንደ ማለት ነው) +ቀጥሎም ዮሐንስ ወንጌላዊ ለጢባርዮስ ቄሣር ሥዕለ ስቅለቱን ሲሥልለት ቅዱስ ሉቃስ ደግም የእመቤታችን 'ምሥለ ፍቁር ወልዳን' ሥሏል:: ከዚያም ሲያያዝ ይሔው ከእኛ ደርሷል:: +ነገር ግን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በተለይ በከተሞች አካባቢ ቅርጾች በዝተዋልና ይሔ አላስፈላጊ መዋስ (ያውም ከመናፍቃን) ቢቀር መልካም ነው ባይ ነኝ:: ኋላ ቁጭ ብለው የሰቀሉትን ቁሞ ማውረድ ከባድ ነውና:: +" ጼዴንያ "+ +በዚህች ቀን ቅዱስ ሉቃስ የሣላትና ሥጋን የለበሰችው: ከፊቷም ወዝ የሚወጣትና ድውያንን የምታድነው የድንግል ማርያም ሥዕለ አድኅኖ ወደ ጼዴንያ ከወዳጇ ከብጽዕት ማርታ ዘንድ ገብታለች:: ቅድስት ማርታ ሀብት ንብረቷን በአብርሃማዊ ተግባር (በምጽዋትና እንግዳን በመቀበል) ላይ ያዋለች ክብርት ሴት ናት:: +ለእመ ብርሃን ካላት ፍቅር የተነሳ እንቅልፍ አልነበራትም:: ተግታ ታገለግላትም ነበር:: ሥዕሏን እንዲያመጣላት የላከችው ኢትዮዽያዊው መነኩሴ አባ ቴዎድሮስ የሥዕሏን ተአምራት ባየ ጊዜ ለራሱ ለመውሰድ ሞክሮ ነበር:: +ነገር ግን ከሁሉም በተሻለ የምትወዳት ቅድስት ማርታ ነበረችና በድንቅ ተአምር: በዚህች ቀን ወደ ጼዴንያ ገብታለች:: ቅድስት ማርታም ያለ ዕረፍት ስታገለግላት ኑራ ዐርፋለች:: +እመ ብርሃን ድንግል ማርያም ጣዕሟን ፍቅሯን: ጸጋ በረከቷን: ከሥዕሏም ረድኤት ትክፈለን:: የቅዱሳኑም ክብር አይለየን:: ጽሑፍ ከ ወርቁ ፈንታው የተቀነጨበ ቅድመ ሥዕልኪ እሰግድ ወለሥዕለ ወልድኪ እገኒ ማርያም ድንግል ማርያም እመ አዶኒ ማዕበለ ጌጋይ ጽኑዕ ሶበ ለአስጥሞ በጽሐኒ ሐመርየኒ ማዕዶትየኒ ሃይማኖትየኒ ማርያም ዘእንበሌኪ አልብየ ምንትኒ በጽሒፍ ኢይፌጽሞ ለስብሐትኪ እንግዳ ሼር በማድረግ ለሌሎች ያጋሩ ‹‹‹‹ ወስብሐት ለእግዚአብሔር ››››
222
5
* ++ *
228
6
بدون متن...
224
7
።።።+++ ጥቂት ስለ አቡነ ሰላማ ከዓይን ምስክር+++።።። ክፍል አንድ ብፁእ አቡነ ሰላማ ጵጵስና ከመቀበላቸው ከዛሬ 18 ዓመት በፊት የመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ አለቃ በነበሩበት ጊዜ የርሳቸው ሹፌር ለኔ ቤተሰብ ነበር አሁን ውጭ ነው። እርሱ በስራ በነበረበት ጊዜ ገጠመኙን ያጫወተኝን ሁሌም ትዝ ይለኛል ላካፍላችሁ ። በአንድ ወቅት ብፁእነታቸው ታመው ሆስፒታል አልጋ ይይዛሉ እናም እርሱ ስለሚወዳቸው እየሄደ እያደረ የሳስታምም ይላላክ ነበር ። እና በአዳሩ ጊዜ ያለ እረፍት ለሌቱን ሙሉ ጸሎታቸው እንደማይቋረጥ በማየቱ ተገርሞ ሳይጨርስ በህክምና ቦታ ያሉ የታካሚ ቤተሰቦች የብፁእነታቸው ፀጋን ከሕይወታቸው ተረድተው በሃይላንድ ዕቃ ውሃ ከረፉበት አልጋ ስር በማስቀመጥ በቀጣዩ ቀን ሃይላንዱን በመውሰድ ለታማሚው በማጠጣት በመዳበስ ብዙ ታማሚዎች ተፈውሰው ወደ ቤታቸው ሲገቡ በዓይኑ በማየቱ አጫውቶኛል ። ።።።።።።+++።።።። ሃብተ ፈውስ ከሃብተ ጸሎት እና ሁሉን ወዳድ የሁኑ አባቴ ብፁእ አቡነ ሰላማ እንኳን ለ 18ኛ ዓመት በዓለ ሲመትዎ እንኳን አደረስዎ ! በእድሜ በጤና ያቆይልን ጸሎትዎ አትለየን! ይቆየን
228
8
+++++ ++++++ ++++++
210
9
።።።+++ ጥቂት ስለ አቡነ ሰላማ ከዓይን ምስክር+++።።። ክፍል አንድ ብፁእ አቡነ ሰላማ ጵጵስና ከመቀበላቸው ከዛሬ 18 ዓመት በፊት የመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ አለቃ በነበሩበት ጊዜ የርሳቸው ሹፌር ለኔ ቤተሰብ ነበር አሁን ውጭ ነው። እርሱ በስራ በነበረበት ጊዜ ገጠመኙን ያጫወተኝን ሁሌም ትዝ ይለኛል ላካፍላችሁ ። በአንድ ወቅት ብፁእነታቸው ታመው ሆስፒታል አልጋ ይይዛሉ እናም እርሱ ስለሚወዳቸው እየሄደ እያደረ የሳስታምም ይላላክ ነበር ። እና በአዳሩ ጊዜ ያለ እረፍት ለሌቱን ሙሉ ጸሎታቸው እንደማይቋረጥ በማየቱ ተገርሞ ሳይጨርስ በህክምና ቦታ ያሉ የታካሚ ቤተሰቦች የብፁእነታቸው ፀጋን ከሕይወታቸው ተረድተው በሃይላንድ ዕቃ ውሃ ከረፉበት አልጋ ስር በማስቀመጥ በቀጣዩ ቀን ሃይላንዱን በመውሰድ ለታማሚው በማጠጣት በመዳበስ ብዙ ታማሚዎች ተፈውሰው ወደ ቤታቸው ሲገቡ በዓይኑ በማየቱ አጫውቶኛል ። ።።።።።።+++።።።። ሃብተ ፈውስ ከሃብተ ጸሎት እና ሁሉን ወዳድ የሁኑ አባቴ ብፁእ አቡነ ሰላማ እንኳን ለ 18ኛ ዓመት በዓለ ሲመትዎ እንኳን አደረስዎ ! በእድሜ በጤና ያቆይልን ጸሎትዎ አትለየን! ይቆየን
1
10
بدون متن...
277
11
ቁጥር 3 ++++++ :: ልደታ ለማርያም :: ++++++ ጸመ ፍልሰታን በማስመልከት ቅበላ ከዚህ በፊት ለተለያዩ አቢያተ ክርስቲያናት የሳልኳቸውን ቅዱሳት ሥዕላት በፎቶ አጋራለሁ ይመልከቷቸው። ✥✥✥ አስቀድሞ በነቢያቱ ትንቢት አስነግሮ “የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ዘርን ባያስቀርልን ኖሮ፥ እንደ ሰዶም በሆንነ እንደ ገሞራም በመሰልነ ነበር።” — ኢሳይያስ 1፥9 እንዲል መጽሐፍ ። ድንግል ማርያም ከቅዱስ ኢያቄም እነ ቅድስት ሃና ተወለደችልን። ✥✥✥
216
12
።።።።።።።።።።።።።።።።
212
13
بدون متن...
238
14
ጸመ ፍልሰታን በማስመልከት ቅበላ ከዚህ በፊት ለተለያዩ አቢያተ ክርስቲያናት የሳልኳቸውን ቅዱሳት ሥዕላት በፎቶ አጋራለሁ ይመልከቷቸው። ቁጥር 2 ++++++ :: ነቢዩ ሕዝቅኤል :: ++++++ ✥✥✥ ነቢዩ ሕዝቅኤል ስለ እርስዋ መሰከረ ድንቅ በሆነ ታላቅ ቁልፍ የተዘጋች ደጅ በምሥራቅ አየሁ አለ።ከኃያላን ጌታ በቀር ወደ እርስዋ ገብታ የወጣ የለም። ✥✥✥
240
15
።።።።።።።።
204
16
بدون متن...
225
17
ሰላም ወዳጆቼ ጸመ ፍልሰታን በማስመልከት ቅበላ ከዚህ በፊት ለተለያዩ አቢያተ ክርስቲያናት የሳልኳቸውን ቅዱሳት ሥዕላት በፎቶ አጋራለሁ ይመልከቷቸው። ቁጥር 1 ++++++ :: ሊቀ ነቢያት መሴ :: ++++++ ሊቀ ነብያት ሙሴ በደብረ ሲና የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም ምሳሌ የኾነች ቁጥቋጦን ተመልክቷል !!!! ሶርያዊው ቅዱስ ኤፍረምም ሙሴ በደብረ ሲና ያየው ሲተረጎም ነበልባሉ የጌታችን ፤ሐመልማሉ የእመቤታችን ምሳሌ መኾኑን አስተምሯል ። ይኸውም ነበልባሉ ሐመልማሉን እንዳላቃጠለው ኹሉ እሳተ መለኮት ጌታም 9 ወር ከ5 ቀን በማሕፀኗ ባደረ ጊዜ ድንግል ማርያም ባሕረየ መለኮቱ አላቃጠላትም፤ ሐመልማሉ ነበልባሉን እንዳላጠፋዉ ኸሉ ጌታም ከእመቤታችን ከሥጋዋ ሥጋ ከነፍሷ ነፍስ ነሥቶ ሰው ቢኾንም ባሕረይ መለኮቱ አልተለወጠም። ✥✥✥ ጽሑፍ ከፌስ ቡክ ወዳጃችን የተወሰደ
230
18
።።።።።።።++++።።።።።።
213
19
"በእንተ ቅድስት ዜና ማርያም” በማኅበረ ቅዱሳን የአዲስ አበባ ማእከል የሥነ ጥበባት አገልግሎት ክፍል በ25ኛው የሥነ ጽሑፍ ጉባኤ “በእንተ ቅድስት ዜና ማርያም” በሚል መሪ ርዕስ እናታችን ቅድስት ዜና ማርያምን ነሐሴ 7 ቀን 2015 ዓ.ም ከቀኑ 08:00 ጀምሮ በማኅበረ ቅዱሳን ሕንጻ 3ተኛ ወለል ላይ በልዮ የኪነ ጥበብ ዝግጂት ይዘክራል። በዕለቱ የእናቶች ገዳማዊ ሕይወትን የሚዳስስ ጥናታዊ ጽሑፍ ፣ግጥም ፣ ወግ ፣ መነባንብ ፣ ተውኔት እና ገድለ ቅድስት ዜና ማርያም  በሥነ ጥበባት ክፍል እና በኪነ ጥበብ ባለሙያዎች እንዲሁም በማእከሉ አገልጋዮች የዝማሬ አገልግሎቶች  ተሰናድቷል። እርስዎም ሰዓት በማክበር የመርሐ ግብራችን ተካፋይ እንዲሆኑ በአክብሮት ተጋብዘዋል።   "የእግዚአብሔርን ቃል የተናገሩአችሁን ዋኖቻችሁን አስቡ፥ የኑሮአቸውንም ፍሬ እየተመለከታችሁ በእምነታቸው ምሰሉአቸው።" (የቅዱስ ጳውሎስ መልእክት ወደ ዕብራውያን ሰዎች 13:7) ማኅበረ ቅዱሳን አዲስ አበባ አበባ ማእከል ሥነ ጥበባት አገልግሎት ክፍል።
256
20
بدون متن...
235