fa
Feedback
Halal Fkr

Halal Fkr

رفتن به کانال در Telegram

Elegant. Faithful. Halal. Tiktok: http://tiktok.com/@halal_discuss

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام Halal Fkr

کانال Halal Fkr (@halalfkr) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 13 374 مشترک است و جایگاه 6 625 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 2 529 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 13 374 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 26 ژوئیه, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -41 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -4 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 20.77% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 8.44% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 2 779 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 129 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 51 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
Elegant. Faithful. Halal. Tiktok: http://tiktok.com/@halal_discuss

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 27 ژوئیه, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کرده‌اند.

13 374
مشترکین
-424 ساعت
-147 روز
-4130 روز
آرشیو پست ها
Halal Fkr
13 374
ትንሽ ሲከፋው በድንገት ፊቱ ጭው እና ግርጥት የሚል ሰው ውስጡ ያጠራቀመው ብዙ ችግር እና ያልተናገረው ህመም አለው ማለት ነው ጥፍሩን የሚበላ ሰው የወደፊት ህይወቱ በጣም የሚያስጨንቀው እና "ምን ይሉኛል" ብሎ ይሉኝታ የሚያጠቃው ሰው ነው አንድ ሰው መተኛት የሚያበዛ እና ከአልጋው መውጣት የማይፈልግ ከሆነ ሀዘን ላይ ነው ማለት ነው -አዋራው በሆነውም ባልሆነውም ቁጣ የሚቀናው ሰው እንክብካቤ: ፍቅር እና ትኩረት የሚፈልግ ሰው ነው ዝም ብሎ የሚስቅ ሰው ገጥሟችሁ ያውቃል? ምናልባት የሆነ የሚሸፍነው ሃዘን እና ችግር ውስጡ አለ 👇🏾 አጠገባችሁ ያለውን ሰው እያያችሁ ቆሞ ስለሄደ: ስለሳቀ: ስለተኛ እና ስለበላ ደስተኛ ነው ማለት አይደለም "ደህና ነህ?" : "ደህና ነሽ?" እንባባል❤️🙌🏼 ©

Halal Fkr
13 374
سبعين؟ هذي قبيلة كاملة! 😂

Halal Fkr
13 374
🤷‍♂
🤷‍♂

Halal Fkr
13 374
"ለምን አታገባም?"  ምናገባህ!?

Halal Fkr
13 374
አውጥተን የማንናገራቸው ንግግሮች የት ነው የሚሄዱት? ብዬ እራሴን ስጠይቅ ከርሜ ነበር‥ ๏ ለካ ወደ ዲንጋይነት ተቀይረው ልብን እየመቱ የሚያደሙት እነሱ ናቸው !!

Halal Fkr
13 374
Repost from Halal memory🫀
እውነት ነው !! ቡዳ ያየውን ነው የሚበላው ደበቅ አድርግ አታሳይ!! JOIN US: ❯❯𝐇𝐀𝐋𝑨𝐋 _𝚖𝚎𝚖𝚘𝚛𝚢

Halal Fkr
13 374
Repost from Halal memory🫀
እውነት ነው !! ቡዳ ያየውን ነው የሚበላው ደበቅ አድርግ አድግ አታሳይ!! JOIN US: ❯❯𝐇𝐀𝐋𝑨𝐋 _𝚖𝚎𝚖𝚘𝚛𝚢

Halal Fkr
13 374
ኳስ በጀለቢያ የሚጫወት፣ በኒቃብ ጂም የምትሰራ ሴት ምን አስበው ነው ይሄኔ እኮ ኒቃብ የለበሰች ሴት ሁሉን ማድረግ ትችላለች ሲባል ሰምተው ነው¡ የሆነ ጊዜ ወደ ባህርዳር በጀመዓ trip ሄደን ወደ ሃይቁ ወረድ ብለን እየተዝናን እያለ አንድ ጓደኛችን ካልዋኘው አለ እኔም እሺ ግን ጀለቢያ አውልቅ ስለው አረ በጭራሽ ብሎኝ ከነ ጀለቢያው ገባ እንዴት ግን ይዋኝ ጀለቢያው ውሃ ሞልቶት ቡፍ አለ ውሀው ላይ እንደ ፌስታል መንሳፈፍ ጀመረ በጀለቢያ ዃስ ስትጫወት ብትደፍ በኒቃብ በጅልባብ ጂም ሙቀቱስ?  አላሁ ሙስተዓን አረ ለአካላቹም ሀቅ አለው። ከሸሪዓ ጋር ሳይጋጭ ለስፓርት የሚሆን ልብስ ልብሱ!ይህ ነው ሸሪዓ‼️ መልካም ጁመዓ

Halal Fkr
13 374
"የጠፋ ሰው!ሰላም ነህ?" "አልሐምዱሊላህ አንተስ? * አለሁ! ሰሞኑን ለምን ጠፋህ አልልህም ምክንያቱ ይገባኛል' " ዳኒ ስለሌለ ነው ብለህ አስበህ ከሆነ፥የዳኒ ሞት ለኔ ሰበብ ሆኖኝ ወደ አላህ ተውበት አርጌ ተመልሻለሁ፤ዛሬም የመጣሁት አንተን ልዘይርህ ነው" *ማሻአላህ!ማሻአላህ!" ብሎ ጨበጠውና "የደስደስ አንተ ነህ'ምትጋብዘኝ" አለ። ከዳኒ ሞት በኋላ ስላጋጠመው ና ስለሆነው ነገር በሙሉ ለአህመድ ነገረው። አህመድም "ከዚህ በፊት ያቺን ልጅ ለመርሳት ብለህ ወይም በሌላ ም/ት የጎዳኻቸውን ሴቶች ሄደህ ይቅርታ ጠይቅ፥ያልከፈልከው እዳ ካለብህም ክፈል።በተረፈ እኔን አትርሳኝ የምትፈልገው ነገር ካለ በቻልኩት መጠን አግዝሃለሁ።" ብሎት ተሠነባበቱ። -እሱ እንዳለው ሄዶ ሁሉንም አብሯቸው የነበረውንና ትቷቸው የሄደውን ልጆችን (ሴቶች) ይቅርታ ጠይቋቸዋል። (ይቅርታ አርገውለታል)የነበረበትንም እዳ ከፍሏል። ሰለሀዲን በበኩሉ የካሊድን እናት አናግሮ ከወጣ በኋላ በዚህ እድሜያቸው ጉልት ፀሐይና ብርድ እየተፈራረቀባቸው ከሚያማቸው አስም በሽታ ጋ መስራት የለባቸውም ብሎ ከሰዐዳ ጋ ሆነው ለካሊድ ሳይነግሩት የሚያስፈልጋቸውን ነገርአሟልቶላቸው የሚፈልጉት ነገር ካለም እንዲጠቀሙበት እያለ በየጊዜው ብር ይሰጣቸዋል። ::::ዛሬ ካሊድ ሰዐዳንና እናቱን የሚያስተዋውቅበት ቀን ነው።ከዝሁር በኋላ ሠለሀዲንና ሰዐዳ የካሊድ ቤት ተጠርተዋል።ትናንት ማታ ለእናቱ 'አንድ ቀን አስተዋውቅሻለሁ ብዬሽ የነበረውን ሰው ነገ ቤት ትመጣለች' አላቸው፡፡ * ሴት ናት እንዴ?'' አሉት ፈገግ "አዎ እማ ሰዐዳ ትባላለች ከሳላ ጋ ነገ ከዝሁር በኋላ ኑ ብያቸዋለሁ.....ይመጣሉ" አላቸው* ኢንሻአላህ" አሉ። ሰለሀዲን ዝሁር መስጂድ ከሰገደ በኋላ እነካሊድ ቤት ሄዷል።ከካሊድና እናቱ ጋ እያወሩ፥የካሊድ ስልክ ጠራ።ሲጠብቅ እንዳልነበር ሲደወል ደነገጠ። ....ሊቀጥል...100+like JOIN US: ❯❯ 𝓗𝓪𝓵𝓪𝓵 𝓕𝓴𝓻 ™

Halal Fkr
13 374
መድረሻ አልባ ክፍል አራት ነቢል አዱኛ 'ፍቅር ላንተ ምን ማለት ነው?" "ፍቅር ማለት የኑሮ ኬላ የማያግደው እንዳሻው ወዳሻው የሚነፍስ ነፋስ!...ዜግነትና ፆታ የሌለው! ብሔርና ሐይማኖት የማያውቀው!የሰማይና የምድር ልዩነት የማይገባው!ቅርበት፣ርቀት ስልጣናቸውን የማያሳዩት አምላክ!በእጦት ስጋን ቦጭቆ፣ደምን አንዠቅዥቆ፣ አጥንትን የሚግጥ የአጋዘን ጥርስ።በስስት ብዛት አንጀትን እየናጠ ልብን የሚያምስ ስሜትን የሚያውክ ማዕበል!" ብሎ በዛን ጊዜ እያነበበ ከነበረው ጥቁር ሽታ ከሚለው መፅሐፍ ላይ ያለውን ነገረው።ምግቡን ጨርሰው ሂሳብ ከፍለው ወጡና አብረው እየሄዱ "ሳላ እኔ መለወጥ ስለምፈልግ አንተ እንድትረዳኝ እፈልጋለሁ መፅሐፎችን ትሰጠኛለህ?'' አለ "በደስታ!" አለ ሰለሀዲን። ሰኞ ጠዋት ት/ቤት ሄደው ዳይሬክተሩን አናገሩትና አብሯቸው ወደ ክፍላቸው መቶ በተማሪ ዳንኤል በላይ ሞት ምክንያት ቤተሰቦቹ ጋ እንድትሄዱ (ለቅሶ እንድትደርሱ)በሚል ከሰዐት ት/ት የላችሁም።እኔም በመሞቱ አዝኛለሁ።" አለ።ከሰዐት የክፍሉ ተማሪዎች ተሰብስበው ወደ'ነ ዳኒ ቤት ሄዱ።እናትና አባቱን እንዲሁም ውጭ ሐገር ትኖር የነበረችውና የወንድሟን ሞት ሰምታ የመጣችውን ታላቅ እህቱን አፅናንተው ተመለሱ።ካሊድ ለሰለሀዲን" ያቺ እያለቀሰች ያለችው የዳኒ ታላቅ እህት ናት፣ኢትዮጵያ አይደለም የምትኖረው ለዕረፍት በምትመጣበት ግዜ ጠርታ ትመክረን ነበር።' አለ። የክፍሉ ልጆች እየመጡ ካሊድን ፈጣሪ ያፅናህ እያሉት መሄድ ጀመሩ።ሰዐዳም መ(ጥ)ታ "አላህ ሰብር ይስጣችሁ" ብላ ስትሄድ ሰዐዳ'ስለ‐ኢስላም' የሚለው መፅሐፍ አለሽ?' 'አዎ' *ትሰጪኛለሽ?" "እሺ ነገ ኢንሻአላህ" "እኔ ካሁን በኋላ መለወጥ እፈልጋለሁ ስለዚህ አንቺና ሰለሀዲን ትረዱኛላችሁ ብዬ አስባለሁ" "ችግር የለውም-ሌላም መፅሐፍ እሰጥሃለሁ" ብላ ሄደች። ... -ካሊድ ሰለሀዲን ና ሰዐዳ የሚሰጡትን መፅሐፍ እያነበበ፣መስጂድ እየሄደ፣የተለያዩ ዳዕዋዎችን እያዳመጠ ወደ ዲኑ እየተመለሰ ነው።ሰላቱንም እየሰገደ ነው፥በተለይ'ሰላትን አደራ' የሚለውን መፅሐፍ ካነበበ ወዲህ የሠላት ሰዐቱን አሳልፎ አያውቅም።ጠዋት ከፈጅር በኋለ ት/ቤት ከመሄዱ በፊት ቁርአን ይቀራል፤ትምህርቱንም በደንብ እየተከታተለ የመጀመሪያውን ሴሚስተር(መንፈቅ-አመት) ጨረሱ።ሁለተኛው ሴሚስተር እስኪጀመር በተሰጣቸው የአንድ ሳምንት ዕረፍት እናቱ(የካሊድ) 'እንዲህ እንድስትተካከልልኝ ያደረገህን ሰው አስተዋውቀኝ' ብላው ሰለሀዲንን ጠርቶ(ት) የ'ነሱ ቤት ነው ያለው።የካሊድ እናት ለልጃቸው እድገት፣ለልጃቸው ወደፊት ትልቅ ደረጃ ይደርስልኛል በሚል እሳቤ እድሜያቸውን በሙሉ ለሱ ሲለፉ መኖራቸውን የከሳው ሰውነታቸው፣የሻከረው እጃቸው፣የተቆራረጠው ተረከዛቸው፣የጠወለገው ፊታቸው ያስታውቃል። "በክረምቱ ወጨፍ ጉስቁልቁል እንዳለች፣ በወጉ ተውባ ሴትም አልመሰለች፣ ሎሚ ለመሠለው ለኔ አይነቱ ኮቴ፣ ስንጥቅጥቅ ተረከዝ ከፍላለች እናቴ።" የሚለውን የጌታነህ ደጉን ግጥም ያስታውሷል። ካሊድ በፊት እሳቸውን ያግዛቸው፣ይንከባከባቸው ነበር።ከጊዜ በኋላ ነው የተበላሸው በሱ ቀልባቸው ቢሰበርም እናት ናቸውና እየሰደባቸው እየመከሩት፣እየገላመጣቸው እየታገሱት፣ሲያመሽ ምን ሆኖ ይሆን? እያሉ ይጠብቁታል።አሁን ደሞ ተመልሶ የበፊቱን ካሊድ ሲያዩት(ሲመለስላቸው)፤'እማዬ ተነስተሽ ስገጂ' ሲላት፣በጠዋት ቁርአን ሲቀራ ሲሰሙት፥እስከዛሬ ያስከፋቸውን አውፍ እንዲሉት ሲንከባከባቸው ሲያዩት፣ምንም እንዳይከፋቸው ሲጥር ሲመለከቱ ደስስ አላቸው።እንዲስተካከልላቸው ብለው ሲያደርጉት የነበረው ዱዐ ተቀባይነት አግኝቶ በማየታቸው፤ ይህ ዛሬ እነሱ ቤት የመጣው ልጅና አንድ ቀን አስተዋውቅሻለሁ ሚስጥር ነው' ያላትን (ካሊድ) ማንነቱን ያላወቀችውን ሰው አላህ ልመናዬን ሰምቶ እንዲስተካከል ሰበብ አርጎ የላከልኝ ነው ብለው ሁልጊዜ አላህን እንዳመሰገኑ ነው።ስለዚህ እነሱ ቤት የመጣውን እንግዳ ለማስተናገድ ከካሊድ ጋ ሆነው ሽር-ጉድ እያሉ ነው። ምሳ ቀርቦ በልተው ስለ ትምህርትና ስለዲን እያወሩ ካሊድ ስልክ ተደወለለትና ወጣ። ሰአዳ ናት። 'መጀመሪያ ቀን ሳናግርሽ እያነበብሽ የነበረውን መፅሐፍ ስጪኝ' ብሏት እሱን ልትሰጠው መጥታ ነው።የካሊድ እናትና ሰለሀዲንም እያወሩ ነው። "ልጄ! ካሊድ እንዲህ እንደድሮው እንድሆን የረዱኝ ሁለት ልጆች ናቸው ብሎኝ ነበር፤አንደኛው ኣንተ ነህ? አንዱስ ማነው? እኔ ስጠይቀው 'ሚስጥር ነው' አለኝ....” አሉ። ሰለሀዲንም ፈገግ ብሎ '' ሚስጥር ነው ካለ እሱ ቢነግሮት አይሻልም?' አላቸው፡፡ " እሺ ልጄ ብቻ ጥሩ ሰው ይሁን ታውቀዋለህን?" "አዎ እማ ጥሩ ሰው ነው'' "አልሐምዱሊላህ! በፊት ዳኒ የሚባለው ልጅ ነው ጓደኛው።ካሊድን ቢወደውም ወደ ኸይር ነገር አይጠራውም።እኔንም እየመጣ ይጠይቀኝ ነበር።ከቤተሰቦቹ ጋ ቤት ቀይረው ሐዋሳ ሄዷል አለኝ፥ባለፈው የሰለሀዲን ቤት ያደርኩት እሱን ልሰናበት ሄጄ ነው አለኝ።'' ሰለሀዲንም የዳኒን ስም ሲሰማ ትዝ አለውና አንገቱን አቀርቅሮ "አዎ!.....ያኔ ነው የተሰናበትነው" አለ። ስማኝ ልጄ! ካሊድ በፊት ጥሩ ልጅ ነበር ግን የሆነ ጊዜ ላይ ተበላሸብኝ።አሁን አልሐምዱሊላህ እየተስተካከለ ነው።የካሊድ አባት ጋሽ ዐብደላህ ሁሴን ይባሉ ነበር።ካሊድ የሶስተኛ ክፍል ተማሪ እያለ ነበር የሞቱት አላህ ይርሃማቸው።እሳቸው በነበሩ ግዜ ተቸግረን አናውቅም ነበርይሄን ቤት ሰርተውን ነው ያለፉት።እኔ እንጀራ እየጋገርኩም፣ጉልትም እየሸጥኩ ከአላሕ እርዳታ ጋ ኖረናል።አላህም አልተወንም 'እማ እቺን ቡና ይግዙበት' እያሉ ብር የሚሰጡኝም አሉ።አሁንም አንዳንዴ በሽታዬ ሲነሳብኝ አልሄድም'ንጂ ጉልት እሠራለሁ.........* አሉና በረጅሙ ተነፈሱ "አብሽሩ እማ አላህ አለ" ብሎ አቀፋቸው። በእቅፋቸው ውስጥ ሆኖ በቻለው መጠንም እሳቸውን ለማገዝ ለራሱ ቃል ገባ። "አሰላሙ ዋአለይኩም" ብሎ ካሊድ ገባ። 'ዋአለይኩም ሰላም'' መለሱለት።ትንሽ እንደቆየ 'ልሂድ በቃ' ብሎ(ሰለሀዲን)ወጥቶ ኼደ። የሁለተኛውን መንፈቅ አመት ት/ት ከጀመሩ አንድ ወር ሆናቸው።ካሊድ፣ሰለሀዲንና ሰዐዳ ጓደኝነታቸው ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ ነው።የካሊድ ኹኔታም ከበፊቱ ሙሉለሙሉ ተለውጧል።ሠኞና ሐሙስን እንዲሁም ከወሩ(በሂጅራ)13,14 እና 15ኛውን ቀን ይፆማል።ሰላትም ከነሱናው፥የለይል ሰላትን ጨምሮ ይሰግዳል። አህመድ ሰ(ጥ)ቶት የነበረውን'የቤት ስራ'ም ጨርሷል።ኹለተኛውን ሴሚስተር ከመጀመራቸው በፊት ካሊድ አህመድን ሊጠይቀው በፊት ይቅሙበት ወደነበረው ቤት ሄደ። "የጠፋ ሰው!ሰላም ነህ?" ....ሊቀጥል...+like JOIN US: ❯❯ 𝓗𝓪𝓵𝓪𝓵 𝓕𝓴𝓻 ™

Halal Fkr
13 374
ቀጣይ ክፍል ነገ ማታ 3 ሰአት ይጠብቁን!! እስከዛ.... ♡ ㅤ     ❍ㅤ       ⎙ㅤ     ⌲             ˡᶦᵏᵉ    ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ    ˢᵃᵛᵉ       ˢʰᵃʳᵉ JOIN US: ❯❯ 𝓗𝓪𝓵𝓪𝓵 𝓕𝓴𝓻 ™

Halal Fkr
13 374
ብዙም አይቆዩም በቅርቡ ይለያያሉ ¡ . . . . ...ቁርአን ቢቀራብኝ የማይለቀኝ የሱ ፍቅር 😭

Halal Fkr
13 374
"በእኔ ዓይን እራስሽን ብታይ ኖሮ፣ አንቺ ማለት 'ህይወት' መሆንሽን ታውቂ ነበር።"

Halal Fkr
13 374
”لَو بَس تشُوفِ نَفسَک بعينَيَ هَتعرَفِ“ 🤷‍♂
”لَو بَس تشُوفِ نَفسَک بعينَيَ هَتعرَفِ“ 🤷‍♂

Halal Fkr
13 374
ትንሽ መውደድ …ትንሽ ፍቅር የሚያፈርስሽ መስሎ ታየኝ … ንገሪኝ …ትፈርሺ ይሁን !? ትንሽ ሙቅ እቅፍ ብታገኚ …ብትሳሚ ፡ ብትወደጅ ፡ ብትዳበሽ ውብ ፀጉርሽን ፡ ብትዳሰሽ አንገትሽን …እንደ ውሀ ት
ትንሽ መውደድ …ትንሽ ፍቅር የሚያፈርስሽ መስሎ ታየኝ … ንገሪኝ  …ትፈርሺ ይሁን !?  ትንሽ ሙቅ እቅፍ ብታገኚ …ብትሳሚ ፡ ብትወደጅ ፡ ብትዳበሽ ውብ ፀጉርሽን  ፡ ብትዳሰሽ አንገትሽን …እንደ ውሀ ትፈስሺ ይሆን!?… ትቀልጪ ይሆን !? …… ታልቂ ይሆን !?……ሟምተሽ ሟምተሽ …… ይገድልሽ ይሆን በመወደድ በመፈቀር !?

Halal Fkr
13 374
እንኳን እንዲህ አድጌ ልጅም ሆኜ ድሮ እጠላ ነበር ሰው መያዝ አባሮ መምጣት ለማይቀር በግድም በውድም ካልጠራሽኝ አትበል መጯጯህ አልወድም😩

Halal Fkr
13 374
پیام صوتی

Halal Fkr
13 374
فقط استراحت محارب في حياتنا، نعتقد احياناً ان التوقف ضعف. وان الراحة، تعني الاستسلام. لكن الحقيقة مختلفة تماماً.... فحتى اقوى المحاربين لا يخوذون كل معاركهم دون ان يتوقفوا ليلتقطوا انفاسهم، ويضمضوا جراحهم ويستعيدوا قوتهم. . استراحة محارب ليست هروباً من المسأولية وليست اعترافاً بالهزيمة، بل هي قرارُ حكيم لان الانسان ليس آلة تعمل بلا توقف بل روح وجسدٌ يحتاجان وقت يعدان ترتيب الفوضى  التي خلفتها الأيام . قد تكون مررت بوقت سيئ، او تحملت فوق طاقتك او قاومت ظروفاً لم يكن من السهل تجاوزها، ربما كنت تبتسم امام الجميع بينما في داخلك معركة لا يعلمها احد. وهنا تأتي استراحت المحارب وتقول لك، "يكفي خذ وقتك، فلا احد ينتصر وهو منهك الى الأبد“ . الراحة لا تعني ان احلامك انتهت، بل تعني انك تحافظ عليها. من يحترق وهو يسير، قد لا يصل الى وجهته، اما من يعرف متى يتوقف ليستعيد قوته، فغالبا يعود اكثر ثباتاً واكثر قوةً على المواجهة. فلا تجعل احداً يشعرك بالذنب لانك احتجت الى بعض الهدوء. فمن يعش ظروفك، يعرف حجم التعب الي تحملته 🤷‍♂ . اما الناس ؟ فلا يرون الا ما يظهر لهم. لذالك لا تقارن نفسك بأحد، فلكل انسان معركته الخاصة ولكل قلب حمله الذي لا يراه الآخرون. فتذكر ان الأيام لا تبقى على حالها،  كما جاءت اللهظات الصعبة، ستأتي لحظات اجمل واخف بإذن الله  🤍 وما دام في قلبك امل، فكل توقف هو استعداد لبداية جديدة، وليس لنهاية الطريق. . امنح نفسك وقتاً للنوم  براحة، وللابتعاد عن الضغوط، والجلوس مع نفسك دون خوف، سامح نفسك على تقصير لم يكن بيدك، ولا تحمل فوق ما تستطيع، فالقوة الحقيقية ليست في ان تتحمل كل شيء. بل في ان تعرف متى ترتاح، ثم تعود بقلب اقوى وعزيمة اكبر.  وفي النهاية تذكر ان المحارب الحقيقي لا يقاس بعدد المعارك فقط، بل بقدرته على النهوض بعد كل تعب، وعلى الاستمرار بدون ان يفقد الانسانية . فإن احتجت الى استراحت محارب،  فخذها على اللراحة، ثم عد عندما تشعر ان روحك استعادة نورها، والحياة ما ذالت تحمل لك الكثير...🖤

Halal Fkr
13 374
photo content

Halal Fkr
13 374
Repost from Halal memory🫀
"ትዳር በጥብቅ የህግ አንቀጾች የሚመራ የፍርድ ቤት መድረክ ሳይሆን፣ አንዱ የሌላውን ድካም የሚጋራበት የፍቅርና የመተሳሰብ ጎጆ ነው።" በእስልምና ሚስት ለቤቷ የምታበረክተው አስተዋጽኦ የደግነቷ መግለጫ ሲሆን፣ የባል እገዛ ደግሞ የነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ) ሱና እና የወንድነት ልቅና ማሳያ ነው። JOIN US: ❯❯𝐇𝐀𝐋𝑨𝐋 _𝚖𝚎𝚖𝚘𝚛𝚢