ኮተቤ መሰረተክርስቶስ ቤ/ክ(KMKC)
رفتن به کانال در Telegram
Official Telegram channel of Kotebe MKC 📖እግዚአብሔር መንፈስ ነው፥ የሚሰግዱለትም በመንፈስና በእውነት ሊሰግዱለት ያስፈልጋቸዋል። ዮሐንስ 4:24 📍https://g.co/kgs/oZCFhbe
نمایش بیشتر762
مشترکین
-124 ساعت
-17 روز
-1030 روز
در حال بارگیری داده...
کانالهای مشابه
ابر برچسبها
هیچ دادهای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
اوت '26
اوت '26
+1
در 0 کانالها
ژوئیه '26
+10
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئن '26
+7
در 0 کانالها
Get PRO
مه '26
+16
در 0 کانالها
Get PRO
آوریل '26
+22
در 0 کانالها
Get PRO
مارس '26
+8
در 0 کانالها
Get PRO
فوریه '26
+7
در 0 کانالها
Get PRO
ژانویه '26
+7
در 0 کانالها
Get PRO
دسامبر '25
+17
در 0 کانالها
Get PRO
نوامبر '25
+17
در 0 کانالها
Get PRO
اکتبر '25
+15
در 0 کانالها
Get PRO
سپتامبر '25
+11
در 0 کانالها
Get PRO
اوت '25
+12
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئیه '25
+13
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئن '25
+2
در 0 کانالها
Get PRO
مه '25
+5
در 0 کانالها
Get PRO
آوریل '25
+11
در 0 کانالها
Get PRO
مارس '25
+7
در 0 کانالها
Get PRO
فوریه '25
+15
در 0 کانالها
Get PRO
ژانویه '25
+8
در 0 کانالها
Get PRO
دسامبر '24
+10
در 0 کانالها
Get PRO
نوامبر '24
+7
در 0 کانالها
Get PRO
اکتبر '24
+6
در 0 کانالها
Get PRO
سپتامبر '24
+21
در 0 کانالها
Get PRO
اوت '24
+23
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئیه '24
+114
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئن '24
+179
در 0 کانالها
Get PRO
مه '24
+160
در 0 کانالها
Get PRO
آوریل '24
+143
در 0 کانالها
Get PRO
مارس '24
+144
در 0 کانالها
Get PRO
فوریه '24
+104
در 0 کانالها
Get PRO
ژانویه '24
+337
در 0 کانالها
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 01 اوت | +1 |
پستهای کانال
ይህ የኮተቤ መሠረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን መልእክት ነው።
ቅዱሳን ሰላም ለእናንተ ይሁን !
ነገ የሚኖረን የአንድነት ጊዜ ነው። በዚህ እለት የጌታ እራት እንካፈላለን ፣ማእድ አብረን እንቆርሳለን ፣ የአመቱን የቤተክርስቲያን የአገልግሎት ጉዞ ሪፖርት እንሰማለን። በእለቱ የመሠረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን ኳየር (ቢጫ ኳየር) ያገለግሉናል። ሁላችንም ስንመጣ በጾም ሆነን ለመጸለይ እንምጣ። ተባረኩ!
| 2 | ይህ የኮተቤ መሠረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን መልእክት ነው።
ቅዱሳን ሰላም ለእናንተ ይሁን ! ነገ ቅዳሜ በቤተክርስቲያናችን ዙሪያና በአካባቢው በሚደረገው የወንጌል ስርጭት የምንችል ሁላችንም በቸርች ግቢ ውስጥ 2:30 እድንገናኝ ቤተክርስቲያን ታበረታታለች። | 99 |
| 3 | ቅዱሳን ሰላም ለእናንተ ይሁን ! የአባባ ኤሊያስ አባት አርፈዋል። ያሉት አዳማ ነው ቀብሩም ነገ 6:00 ሰአት አዳማ ነው። | 126 |
| 4 | ቅዱሳን ሰላም ለእናንተ ይሁን ! ቅዳሜ በኮተቤ አካባቢ የወንጌል ስርጭት ስላለ የምንችል ሁሉ በ2:30 በቸርች ጊቢ ውስጥ እንገናኝ | 148 |
| 5 | https://t.me/KotebeMKC?livestream=1605fd8932f7b1a98d | 142 |
| 6 | https://t.me/KotebeMKC?livestream=1605fd8932f7b1a98d | 137 |
| 7 | 🔥ልዩ የፈውስ እና የመንፈስ ቅዱስ ሙላት
📆 ዘወትር እሮብ
⏰ - ከ11:30 ጀምሮ
🔥ሁላችሁም ተጋብዛችኋል
🔥 በፀሎት ውስጥ የማይፈታ ጥያቄ የለም | 159 |
| 8 | بدون متن... | 161 |
| 9 | #ኢቫንጄሊካል_ሚዲያ_ኔትወርክ ዛሬ ባካሄደው ጉባኤ ተቋሙን የሚመሩ የቦርድ አባላትና መሪዎችን ሰይሟል።
በአንጋፋ ቤተ እምነቶችና ተቋማት በቅርቡ የተመሠረተው የኢቫንጄሊካል ሚዲያ ኔትወርክ በዛሬው እለት በመሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ዋናው ቢሮ ባካሄደው ጉባኤ የሚዲያ ተቋሙን የሚመሩ የቦርድ አባላትን ሰይሟል።
በዕለቱ ከ15 ቤተ እምነቶችና ተቋማት የመጡ መሪዎች የኢቫንጄሊካል ሚዲያ ኔትወርክ የሚመራበትን ደንብ ሲያጸድቁ በማስከተልም ለቀጣይ አምስት አመታት ተቋሙን የሚመሩ የቦርድ አባላትን በመሰየም ሰብሳቢና ምክትል ሰብሳቢ መርጠዋል።
በዚህም መሠረት የኢትዮጵያ ገነት ቤተ ክርስቲያን ፕሬዚዳንት የሆኑት መጋቢ ታምራት ታሪኩ የኢቫንጄሊካል ሚዲያ ኔትወርክ የቦርድ ሰብሳቢ እንዲሁም የመሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ምክትል ፕሬዚዳንት መጋቢ ሰብረላ ከድር ምክትል ሰብሳቢ ሆነው ተመርጠዋል።
በተጨማሪም ወንድም ተስፋዬ ካሳሁን የኢቫንጄሊካል ሚዲያ ኔትወርክ ዋና ሥራ አስፈፃሚ በመሆን ተቋሙን እንዲመሩ ተሹመዋል።
የኢቫንጄሊካል ሚዲያ ኔትወርክ የቅዱሳት መጻሕፍት አስተምህሮን መሠረት በማድረግ ወንጌል በስፋት የሚያደርስና የወንጌል አማኞች የሚወከሉበት የሚዲያ ተቋም እንደሚሆን ይጠበቃል።
#አጀንዳችን_ወንጌል_ነው!
መረጃዎቻችንን በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮች ይከታተሉ 👇
በቲክቶክ: https://www.tiktok.com/@mkc1951
በቴሌግራም: https://t.me/MKC_Official
በዩቱብ: https://youtube.com/@mkcmedia2023
በፌስቡክ: https://www.facebook.com/mkcpresidentoffice | 152 |
| 10 | የመሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ልማት ኮምሽን #በትግራይ_ክልል የአስራ ሁለት ሚሊዮን ብር የምግብ ድጋፍ አደረገ።
የመሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ልማት ኮምሽን ከትግራይ መሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ጋር በመተባበር ከኮምፓሽን ኢንተርናሽናል በተገኘ ድጋፍ በአድዋ ከተማ ለሚገኙ ተፈናቃዮች የአስራ ሁለት ሚሊዮን ብር (12,000,000) የምግብ ድጋፍ አድርጓል።
ሐምሌ 17/2018 ዓ.ም በተከናወነው በዚህ ደጋፍ 3506 ሰዎች ሙሉ የምግብ ድጋፍ ሲያገኙ 787 ልጆችና የሚያጠቡ እናቶች ደግሞ የልጆች ምግብ ድጋፍ ተደርጎላቸዋል።
የመሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ተመሳሳይ ድጋፎችን በተለያዩ ጊዜያት ስታደርግ መቆየቷ ይታወሳል።
#ሓገዝ_ቤተክርስትያን_መሰረተ_ክርስቶስ_ትግራይ
ቤተ ክርስትያን መሰረተ ክርስቶስ ትግራይ ምስ መሠረተ ክርስቶስ ልምዓት ኮሚሽን ብምትሕብባር ካብ Compassion International Ethiopia ኣቢሉ ብዝተረከበ ፈንድ አብ ከተማ ዓድዋ ንዝርከቡ ተፈናቀልቲ 12,000,000 (ኣሰርተ ክልተ ሚሊዮን) ገንዘብ ብምምዳብ ን 3506 ሰባት ናይ ምግቢ ሓገዝ ዒልቦ ፣ ዘይቲን ሽምብራን ን 787 ቆልዑትን መጥበዉቲ ኣዴታትን ናይ ፋፋ ሓገዝ ብድምሩ ን 4293 ሰባት ሓገዝ ገይራ።
#አገልግሎታችን_ሁለንተናዊ_ነው!
መረጃዎቻችንን በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮች ይከታተሉ 👇
በቲክቶክ: https://www.tiktok.com/@mkc1951
በቴሌግራም: https://t.me/MKC_Official
በዩቱብ: https://youtube.com/@mkcmedia2023
በፌስቡክ: https://www.facebook.com/mkcpresidentoffice | 115 |
| 11 | بدون متن... | 183 |
| 12 | ለአዳጊ ወጣቶች የተዘጋጀ የትምህርት ፕሮግራም | 167 |
| 13 | بدون متن... | 66 |
| 14 | بدون متن... | 341 |
| 15 | 🔥ልዩ የፈውስ እና የመንፈስ ቅዱስ ሙላት
✅ ሁል ጊዜ እሮብ
⏰ከ 11:30 ጀምሮ
🔥ሁላችሁም ተጋብዛችኋል
🔥 በፀሎት ውስጥ የማይፈታ ጥያቄ የለም | 246 |
| 16 | ይህ የኮተቤ መሠረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን መልእክት ነው።
ቅዱሳን ሰላም ለእናንተ ይሁን !
ዘውትር ማክሰኞ የሚኖረን የትምህርት ፕሮግራማችን ዛሬም ከመጋቢ ተሾመ ዳምጤ ጋር በሰአታችን እንቀጥላለን። ሌሎችን እየጋበዛችሁ ማስታወሻ ደብተራችሁንና መጽሐፍ ቅዱሳችሁን በመያዝ በሰአቱ እንገናኝ። ስለ ትጋታችሁ እግዚአብሔር ይባርካችሁ ! | 211 |
| 17 | #የክርስቶስ_ልእልና
🗓 ዛሬ
⏰11:30
📍ኮተቤ መሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን
📖መጽሀፍ ቅዱስ እና ማስታወሻ ይዘው መጥተው ይማሩ። | 256 |
| 18 | بدون متن... | 1 |
| 19 | #የክርስቶስ_ልእልና
🗓 Tomorrow | ነገ
⏰11:30
📍ኮተቤ መሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን
📖መጽሀፍ ቅዱስ እና ማስታወሻ ይዘው መጥተው ይማሩ። | 247 |
| 20 | بدون متن... | 254 |
