Abune Gorgorios School Kality Branch Grade 2
رفتن به کانال در Telegram
نمایش بیشتر
477
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
اطلاعاتی وجود ندارد30 روز
آرشیو پست ها
ለወላጆች
ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችን ጋር ይሁን፤የነባር ተማሪዎች ምዝገባ ያጠናቀቅን በመሆኑ እህት ወይም ወንድም በሌላ ትምህርት ቤት የሚማሩ ካሉ ነገ በቀን:12/11/2015 ዓ.ም ከጠዋቱ 2:30 እስከ ከቀኑ 10:00 ድረስ ምዝገባ ስለሚደረግ በዕለቱ በተጠቀሰው ሰዓት በመገኘት ማስመዝገብ ይኖርባችኋል።
ማሳሰቢያ፦የፈተና ቀን ይገለፃል።
#ማስታወሻ
® የ2016 ዓ.ም ምዝገባ ሐምሌ 07/2015 ዓ.ም እንደሚጠናቀቅ ይታወቃል። ነገር ግን ባንክ ላይ በነበረው የኔትወርክ ችግር ምክንያት ሐምሌ 10/2015 ዓ.ም የመጨረሻው የምዝገባ ቀን እንዲሆን አድርገናል።
®ከሐምሌ 10/2015 ዓ.ም በኋላ የነባር ተማሪዎች ምዝገባ የማናከናውን በመሆኑ በተሰጠው ቀን ብቻ ምዝገባዎን ያከናውኑ።
ት/ቤቱ
ለ2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የተማሪዎች ምዝገባ የሚጠናቀቀው ሐምሌ 07/2015 ዓ.ም ነው። የቀሩት ቀናት ጥቂት በመሆናቸው በወቅቱ ይመዝገቡ። ከተቀመጠው ቀን ውጭ የማናስተናግድ መሆኑን እናሳውቃለን።
ት/ቤቱ
ማስታወሻ
ለወላጆች
®ሐምሌ 02/2015 ዓ.ም የ2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የመዝጊያ መርሃ ግብር ይከናወናል። በዕለቱ:-
°ወላጆች ጠዋት 2:30 ት/ቤት ይገኛሉ።
°የተማሪዎች ስራዎች ለወላጆች ይቀርባሉ።
°የተሻለ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች ይሸለማሉ።
°የተማሪዎች የውጤት መግለጫ ካርዲ ለወላጆች ይሰጣል።
© ወላጆች በዕለቱ ሌላ ፕሮግራም መያዝ የለባችሁም። መቅረት አይቻልም።
ት/ቤቱ
ለ6ኛ ክፍል ተማሪ ወላጆች በሙሉ
©በቀን 28/10/2015 ዓ.ም እና 29/10/2015 ዓ.ም ክልላዊ ፈተና እንደሚሰጥ ይታወቃል። በመሆኑም ተማሪዎች ጠዋት 1:30 ት/ቤት ግቢ ውስጥ መገኘት አለባቸው።
©ሁሉም ተማሪዎች ምሳ መያዝ ይኖርባቸዋል።
©ወደ ፈተና ቦታ የሚሄዱት ከት/ቤት ስለሆነ ወላጆች ልጆቻችሁን ት/ቤት ማምጣት ይኖርባችኋል።
ት/ቤቱ
