fa
Feedback
Abune Gorgorios School Kality Branch Grade 2

Abune Gorgorios School Kality Branch Grade 2

رفتن به کانال در Telegram
477
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
اطلاعاتی وجود ندارد30 روز

در حال بارگیری داده...

ابر برچسب‌ها
هیچ داده‌ای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
فوریه '24
فوریه '240
در 0 کانال‌ها
ژانویه '24
+478
در 0 کانال‌ها
تاریخ
رشد مشترکین
اشارات
کانال‌ها
15 فوریه0
14 فوریه0
13 فوریه0
12 فوریه0
11 فوریه0
10 فوریه0
09 فوریه0
08 فوریه0
07 فوریه0
06 فوریه0
05 فوریه0
04 فوریه0
03 فوریه0
02 فوریه0
01 فوریه0
پست‌های کانال
Repost from Abg kality 2018G3
☞  Telegram Channels Click the link to join the channel *** Grade 1 - @Abgkalitybranch2016G1 Grade  2 - @Abgkalitybranch2016G2 Grade  3 - @Abgkalitybranch2016G3 Grade  4 - @Abgkalitybranch2016G4 Grade  5 - @Abgkalitybranch2016G5 Grade  6 - @Abgkalitybranch2016G6 Grade  7 - @Abgkalitybranch2016G7 Grade  8 - @Abgkalitybranch2016G8 primary @Abgkalitybranch2016primary *** ☞  E-Library @abg_lab_test_bot ***

2
የአንደኛ እና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤቱ የቴሌግራም አድራሽ ከዚህ በታች የተቀመጠው ስለሆነ አዲሱን የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ። #1ኛ ደረጃን ለሚመለከቱ ጉዳዮች(ከ1ኛ_8ኛ)=0928002131...አቶ ይርጋለም #2ኛ ደረጃን ለሚመለከቱ ጉዳዮች(9ኛ_12ኛ)=0975382752...አቶ ገንዘቤ #አጸደ ህጻናትን( ቅድመ አንደኛ ደረጃ) ለሚመለከቱ ጉዳዮች...0975382751...ቤተልሔም ማግኘት ይችላሉ።
571
3
بدون متن...
1 014
4
ቀን: 30/01/2015 ዓ.ም ለወላጆች/አሳዳጊዎች #የ2016 ዓ.ም የትምህርት አገልግሎት ክፍያ የሚፈፀመው #በአሐዱ_ባንክ ስለሆነ #በአባይ ባንክ እንዳይከፍሉ እያሳወቅን። #የአሐዱ_ባንክ የመክፈያ የሒሳብ ቁጥር እስከምንልክ ድረስ ክፍያ እንዳይፈፅሙ እናሳስባለን። ት/ቤቱ
975
5
#እንኳን_ለብርሃነ_መስቀሉ_አደረሳችሁ። #ዐርብ [18/01/2016 ዓ.ም] ሙሉ ቀን ትምህርት_የሚቀጥል ይሆናል፤ ልጅዎን ወደ ትምህርት ቤት ሲልኩ የበኩልዎን ክትትል ያድርጉ። ➤አለባበሳቸው የትምህርት ቤቱን የደንብ ልብስ ብቻ ሹራቡ የደረት ባጅ ያለው ፣ የጸጉር አሰራር ሴቶች ሹሩባ ወይም ቁጥርጥር ብቻ፣ወንዶች በአንድ ቁጥር እኩል መቆረጥ ይኖርባቸዋል። #የታሸጉ የምግብና መጠጥ ምርቶችን መያዛ የለባቸውም፤ የተሟላ የትምህርት ግብዓት መያዛቸውን እና ዝግጁ መሆናቸውን ማረጋገጥ ይኖርባችኋል። #የመግቢያ ሰዓት ማክበር ስለሚኖርባቸው ልጅዎን በሰዓቱ ወደ ት/ቤት ይሸኙ። #ከትምህርት ቤት ሲመለሱ የተማሩትን እንዲያነቡ፣ እገዛና ድጋፍ ያድርጉላቸው። #ለልጆች ምንም አይነት ገንዘብ መያዝ ስለማይፈቀድ፣ ገንዘብ መስጠት የለባችሁም። #ምንም አይነት ኤሌክትሮኒክስ ቁስ መያዝ የተከለከለ ነው። ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችን ጋር ይሁን።
1 120
6
Final Kality 2016 E.C All student KG.xlsx
1 064
7
#ሰኞ ተማሪዎች ከወላጆቻቸው ጋር ት/ቤት መምጣት ይኖርባቸዋል። #በዕለቱ የመክፈቻ መርሃ ግብር ብቻ ስለሚከናወን ተማሪዎች ከወላጆቻቸው ጋር ወደ ቤት ይመለሳሉ። #ከማክሰኞ እስከ #አርብ[ከመስከረም 07/2015 ዓ.ም እስከ መስከረም 11/2015 ዓ.ም] ትምህርት የሚኖረው እስከ #6:30 ስለሆነ ልጅዎን በሰዓቱ ይረከቡ። #በዕለቱ አለባበስ የት/ቤቱ ህግና ደንብን በጠበቀ መልኩ መሆን አለበት። #የሀገር ባህል ልብስ መልበስ ይችላሉ። #ከማክሰኞ ጀምሮ ዩኒፎርም መልበስ ይኖርባቸዋል። #የተማሪዎች የክፍል ድልድል ከዚህ በታች ተቀምጧል። ©ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችን ጋር ይሁን።
1 224
8
#እንኳን ለ2016 ዓ.ም አደረሳችሁ። ® የ2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን #ሰኞ [07/01/2016 ዓ.ም] ይጀመራል፤ ® የትምህርት ዘመኑን አጠቃላይ #መርሐ_ግብር በቀጣይ እንልካለን፤ ©ሰላመ_እግዚአብሔር_ከሁላችን_ጋር_ይሁን
1 156
9
+1
Abune Gorgorios Schools app.apk
1 255
10
E_Library / E_Learning ☞ የመማር ማስተማር ትግበራን በዲጂታል የግንኙነት መንገድ ለማገዝ የትምህርት ቴክኖሎጂ አማራጭ፤ ☞ የቴሌግራም ቦቱን [ማስፈንጠሪያውን] ይንኩ @abg_lab_tes
E_Library / E_Learning ☞ የመማር ማስተማር ትግበራን በዲጂታል የግንኙነት መንገድ ለማገዝ የትምህርት ቴክኖሎጂ አማራጭ፤ ☞ የቴሌግራም ቦቱን [ማስፈንጠሪያውን] ይንኩ @abg_lab_test_bot  ☞ #Start ብለው ያስገቡ [#Start የሚለውን ይንኩት] ☞ ባስመዘገቡን ስልክ ቁጥር የቴሌግራም አካውንት መሆን ይኖርበታል፤ ☞ አድራሻየን አጋራ የሚለውን በሚነኩ ጊዜ ማረጋገጫ ይደርስዎታል፤ ☞ የገጠምዎት ችግር ካለ በሚከተሉት የተቋሙ ስልክ ቁጥሮች ላይ የጽሑፍ መልእክት ያስቀምጡልን፤ ☞ ሳሙኤል [+251930364228] #ሌሎች_አማራጮች 1. ☞ http://elearning.esdros.com 2. ☞ የላክነውን መተግበሪያ [Abune Gorgorios Schools app.apk] በማውረድ አገልግሎቱን ማግኘት ይችላሉ፤ ☞ Username የተማሪውን መለያ ቁጥር [cm/...../.....] ማስገባት፤ ☞ Password....Stud@123...[S...capital letter]
1 212
11
a4 uniform .jpg
1 104
12
እግዚአብሔር ሆይ ቸርነትህ ብዙ ነው። ለልጆቻችን ማስተዋልን፣ጥበብን ሰጥተህ አንተ ግርማ ሞገስ ሆነሀቸው ዛሬም ለውጤት በቅተዋል። #ተመስገን‼️ ®እንኳን ደስ አለን‼️እንኳን ደስ አላችሁ። የት/ቤታችን የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች ከፍተኛ ውጤት በማምጣት ወደ 7ኛ ክፍል አልፈዋል። ® 117 ተማሪዎችን አስፈትኖ 35 ተማሪዎች ከ 90% በላይ አምጥተዋል። ®ለዚህ ውጤት መሳካት መምህራን፣ ወላጆች፣ ተማሪዎች፣ የት/ቤታችን የአስተዳደር አካላት እና አጠቃላይ የተቋማችን ሰራተኞች ላደረጋችሁት ከፍተኛ አስተዋፅኦ እናመሠግናለን። ®በድጋሚ እንኳን ደስ አላችሁ‼️ ® የ7ኛ ክፍል ተማሪዎች ምዝገባ እስከ ሐምሌ 28/2015 ዓ.ም 10:00 ብቻ ነው።
1 303
13
#ለ6ኛ_ክፍል_ተማሪዎች_ውጤት_ለማየት ☞ https://aa6.ministry.et/#/result
1 244
14
بدون متن...
1 201
15
® እግዚአብሔር ሆይ ቸርነትህ ብዙ ነው። ለልጆቻችን ማስተዋልን፣ጥበብን ሰጥተህ አንተ ግርማ ሞገስ ሆነሀቸው ዛሬም ለውጤት በቅተዋል። #ተመስገን‼️ ®እንኳን ደስ አለን‼️እንኳን ደስ አላችሁ‼️ የት/ቤታችን የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች ከፍተኛ ውጤት በማምጣት ወደ 9ኛ ክፍል አልፈዋል። ® 112 ተማሪዎችን አስፈትኖ 41 ተማሪዎች ከ 90% በላይ አምጥተዋል። ® የት/ቤታችን የ2015 ዓ.ም ከፍተኛው ውጤት 99.9 % ሆኖ ተመዝግቧል። ከፍተኛው ውጤት የተመዘገበውም በተማሪ ፍቅር በሱፍቃድ ነው። ®ለዚህ ውጤት መሳካት መምህራን፣ ወላጆች፣ ተማሪዎች፣ የት/ቤታችን የአስተዳደር አካላት እና አጠቃላይ የተቋማችን ሰራተኞች ላደረጋችሁት ከፍተኛ አስተዋፅኦ እናመሠግናለን። ®በድጋሚ እንኳን ደስ አላችሁ‼️
1 272
16
"Do the Do before the Do does Do" "ሥራህን ሥራ" Focus on your work. Let your purpose shine as bright and firm as a star, undistracted by the world's pointless arguments. When the lion roars, remain steadfast; do not wrestle with the devil's beasts or waste time in trivial pursuits. Simply do your part; allow others to lie, fight, and follow their paths. Let society be, and let the devil play his games. However, never let these distractions keep you from the task God has given you. Focus on your work: you are not sent to profit from the world, you were not commanded to prosper only in the flesh, you were not told to stand and defend your honor, and you are not required to justify the lies of Satan's servants. If these are your driving goals, you are not fulfilling your true purpose; even worse, you may be serving yourself instead of the Lord. Stay true to your work! Let your purpose be as unshakable as a rock. You may be attacked, cursed, hurt, wounded, despised, or become the subject of rumors. Friends may abandon you, and others may hate you. Despite these challenges, pursue your life's purpose and the goals for which you were created with unwavering determination. Keep the faith until you can confidently say, "I have finished the work you've given me." Persistently follow the path laid out for you, and do not hesitate in your devotion to your true calling. Abune Gorgorios
879
17
بدون متن...
819
18
#ለ8ኛ_ክፍል_ተማሪዎች_ውጤት_ለማየት ☞ ሊንኩን በመጫን https://aa.ministry.et/#/result Registration Number እና First Name ማስገባት፤ ☞ የ6ኛ ክፍል በቀጣይ ሲገለጽ እናሳውቃለን
861
19
“ልጄ ሆይ ከእንግዲህ አባቴ ነህ!” ሕፃኑ ቂርቆስ ገና የሦስት ዓመት ብላቴና ሳለ እናቱ ኢየሉጣ ከሮሜ አገር የኪልቂያ አውራጃ ከሆነች ጠርሴስ ወደ ምትባል አገር ይዛው ሸሸች። በዚያም የሸሸችውን መኮንን እለእስክንድሮስን አገኘችው። መኮንኑም ኢየሉጣን አጥብቆ መረመራት። “ስምሽ ማን ነው? አገርሽ ከወዴት ነው?” አላት። እርሷም “ስሜ ክርስቲያን ነው” በማለት መለሰችለት። የቤተ ክርስቲያን ልጆች አስተዋላችሁን? ቅዱስ ጴጥሮስ በመልእክቱ “ዳግመኛ የተወለዳችሁት ከሚጠፋ ዘር አይደለም፥ በሕያውና ለዘለዓለም በሚኖር በእግዚአብሔር ቃል ከማይጠፋ ዘር ነው እንጂ” እንዳለ ከማይጠፋ ዘር ተወልደን በክርስቶስ ክርስቲያን የተባልን እኛ ዛሬም ስማችን ከግብራችን ጋር ሊስማማ ይገባዋል። መኮንኑም ተበሳጭቶ “ጽኑ ሥቃይ በላይሽ ሳይመጣ ተነሥተሽ መሥዋዕትን ለአማልክት አቅርቢ” አላት። በልጇ ሙሉ እምነት ያላት ኢየሉጣም “እውነቱን መረዳት ከፈለግህ የሦስት ዓመት ሕፃን ልጅ አለኝ፤ እርሱን ጠይቅ” አለችው። መኮንኑም ሕፃኑ ቂርቆስን አስመጣው። መኮንኑም ቅዱስ ቂርቆስ መልኩ የሚያምርና ደም ግባት ያለው ለሕፃን እንደሆነ ባየ ጊዜ “ደስ የምትል ደስተኛ ሕፃን ሰላምታ ይገባሃል” አለው። ሕፃኑ ቂርቆስም “እኔን ደስተኛ ማለትህ እውነት ተናገርክ፤ ለአንተ ግን ደስታ የለህም” አለው። “ሰላም ለገጽከ ዘይጸድል ወይበርህ ምስብዒተ እደ እምጸዳለ ፀሐይ ወወርኅ ሕፃን ቂርቆስ ዘለዓለም ፍሡሕ፤ለዓለም ደስተኛ የሆንክ ሕፃን ቂርቆስ ሆይ ከጨረቃና ከፀሐይ ፀዳል ይልቅ ሰባት እጅ ፈጽሞ ለሚበራው ፊትህ ሰላምታ ይገባል” እንዲል፤ (መልክአ ቂርቆስ) ይህን ሕፃን ደስ ያሰኘ ምንድን ነው? እንደኛ ሀብት ንብረት አግኝቶ ይሆንን? ቅዱስ ጳውሎስ በፊልጵስዩስ መልእክቱ ስለ ደስታ ብዙ አስተምሮአል፤ በመልእክቱም “በጌታ ሁልጊዜ ደስ ይበላችሁ፤ ደግሜ እላለሁ፤ ደስ ይበላችሁ” በማለት መከራው ሥቃዩ ለሚበዛባቸው የፊልጵስዩስ ሰዎች ሁሉ ነገር በጌታ ደስ እንዲላቸው ይነግራቸው ነበር። (ፊል.፬፥፮) እናም ይህ ሕፃን ለአምላኩ ሲል መከራ እንደሚደርስበት እያወቀ እጅግ ደስተኛ ነበር። ክርስቲያኖች አንድ ነገር ልጠይቃችሁ? ቅዱስ ጳውሎስ የፊልጵስዩስ መልእክቱን የጻፈው በእስር ቤት ውስጥ እጁና እግሩ በሰንሰለት ታስሮ ነው። እኛ ብንሆንስ ምን የሚል መልእክት የምንልክ ይመስላችኋላል? ታስረን ሊጠይቁን ለመጡ ሰዎች ምን እንላቸው ይሆን? “ምግቡ አልተመቸኝም፤ ሥቃዩ ከበደኝ፤ ያለ ጥፋቴ ነው የታሠርኩት፤ ምንም አላጠፋሁም፤ እኔ ስለእናንተ ታስሬ እናንተ ግን ዝም አላችሁኝ” እያልን የምንጽፍ አይመስላችሁምን? ቅዱስ ጳውሎስ ግን እንዲህ አላለም፤ መከራንና ሥቃይን በመቀበሉ እርሱ በጌታ ደስ እያለው ይህን መልእክት ጽፏል። ሕፃኑ ቂርቆስ በንጉሡ ፊት ደስታን ተመልቶ ቆሞ ደስተኛ የሆነበት ምሥጢር ምን ይደንቅ ምን ይረቅ? ወደ እሳቱ ወደ ስለቱ ሊጣል ሲል ደስ የሚሰኝ ሕፃን ከወዴት ይገኛል? እስኪ ጥያቄ ልጠይቃችሁ? እናንተ ወደ ፈላ ውኃ ልትጣሉ ነው ብትባሉ የሚታያችሁ ምንድን ነው? ውስጣችሁስ ምን ዓይነት ስሜት ይሰማው ይሆን? ይህ ሕፃን ግን በፈላው ውኃ ውስጥ የሚታየው ከፈላው ውኃ ሲጣል ሊቀበሉት የተዘረጉት የእግዚአብሔር አገልጋይ የቅዱስ ገብርኤል እጆች ነበሩ። መኮንኑም “ስምህ ማን ነው?” የሚል ጥያቄ ሲጠይቀው እንዲህ አለ፤ “እኔ ክርስቲያን ነኝ” አለ፤ ምን ዓይነት መታደል ነው! ስማችን ለጠፋብን ለእኛስ ይህ ነገር ምን ይሆን? እኛ የምንመካበት ስምስ ምን ጥቅም አለው? አሁንም ቂርቆስ “እኔ ክርስቲያን ነኝ” እያለ የክርስቶስን ስም የተሸከመ ክርስቲያን መሆኑን መሰከረ። ክርስቲያኖች ሆይ፥ ስማችን ይከሰናልና ከስማችን ወቀሳ እንድን ዘንድ የክርስትና ሥራ እንሠራ ዘንድ እለምናችኋለሁ። ከዚህ በኋላ መኮንኑ አፈረና ጽኑ ሥቃይ ሊያሠቃያቸው ወድዶ እንደ ክረምት ነጎድጓድ ድምፅ ወደ ሚያስተጋባው የፈላ ውኃ እንዲጥሏቸው አዘዘ፤ ያን ጊዜ እናቱ ፈራች፤ ሕፃኑ ግን ለእናቱ ወደ እግዚአብሔር ጸለየ፤ እንዲህም አላት፤ “እናቴ ሆይ አትፍሪ! ጨክኝ፤ አናንያ አዛርያ ሚሳኤልን ያዳነ አምላክ እኛንም ያድነናል” አላት። እናቱ ቀና ብላ ብትመለከት ለቅዱሳን ሰማዕታት የተዘጋጁትን የብርሃን ማደርያቸውን ተመለከተች፤ ደስም ተሰኝታ እንዲህ አለች፤ “ልጄ ሆይ ከእንግዲህ አባቴ ነህ፤ እኔም ልጅህ ነኝ፤ አንተን የወለድኩባት ቀን የተባረከች ናት፡፡” ክርስቲያኖች ዛሬ እናቱ ስትመጸውት ልጁ የሚሰርቅ፣ አባቱ ቤተ ክርስቲያንና ሀገር ሲሠራ እርሱ የሚያፈርስ ስንት ልጅ አለ? ቂርቆስ ግን እንዲህ አይደለም፤ ለእናቱ አባት የሚሆን የታመነ ልጅ ነው እንጅ። ወላጆች ሆይ! ልጆቻችሁን እንደ ቅድስት ኢየሉጣ ምግብ ብቻ ሳይሆን ቃለ እግዚአብሔርም እየመገባችሁ አሳድጉአቸው። ስለ ሥጋቸው ድኅነት እንደምትጨነቁ ሁሉ ነፍሳቸው እንዳትጠወልግና እንዳትከሳ ተንከባከቡአቸው። የመከራ ቀን መዳኛ ይሆኑአችኋልና። ሕፃኑ ከእናቱ ጋር ወደ ፈላው እሳት ተጣለ። ያን ጊዜ የአካላዊ ቃልን ሰው የመሆን የምሥራች የተናገረ፣ የይቅርታና የቸርነት አማላጅ፣ ነቢያት በትንቢታቸው “ይወርዳል ይወለዳል” የተናገሩት፣ ትንቢታቸው መፈጸሙንም የምሥራች ቃል በመናገር ለዓለሙ ሁሉ ደስታ የሆነ፣ የጨለማ አበጋዝ በሚሆን በሰይጣን ተንኮል ከእፉኝት መርዝ የሚከፋ በሰው ልቡና ውስጥ አድሮ የነበረውን የኀዘን ስሜት ያጠፋ፣ በሰይጣን የተንኮል ቃል በዓለም ላይ የተዘረጋው የጨለማ መጋረጃ በምሥራች ቃል በዓለሙ ሁሉ የሕይወት ብርሃን ያበራ ቅዱስ ገብርኤል ወደ ጋኑ ውስጥ በገቡ ጊዜ የውኃውን ፍላት እንደ ንጋት ውርጭ አቀዘቀዘው፤ ይህም በከበረች በሐምሌ ፲፱ ቀን ነበር፡፡ ለእግዚአብሔር ምስጋና ይሁን፤ የቅዱስ ገብርኤል አማላጅነትና ተረዳኢነት አይለየን፤ በቅዱስ ቂርቆስና በቅድስት ኢየሉጣ ጸሎት ይማረን፤ በረከታቸው ይድረሰን፤ ለዘለዓለሙ አሜን!!! ምንጭ፦ ስንክሳር ዘወርኃ ጥርና ዘወርኀ ሐምሌ እና ድርሳነ ገብርኤል
881
20
بدون متن...
665