ar
Feedback
Abune Gorgorios School Kality Branch Grade 2

Abune Gorgorios School Kality Branch Grade 2

الذهاب إلى القناة على Telegram
477
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
لا توجد بيانات7 أيام
لا توجد بيانات30 أيام
أرشيف المشاركات
ለወላጆች ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችን ጋር ይሁን፤የነባር ተማሪዎች ምዝገባ ያጠናቀቅን በመሆኑ እህት ወይም ወንድም በሌላ ትምህርት ቤት የሚማሩ ካሉ ነገ በቀን:12/11/2015 ዓ.ም ከጠዋቱ 2:30 እስከ ከቀኑ 10:00 ድረስ ምዝገባ ስለሚደረግ በዕለቱ በተጠቀሰው ሰዓት በመገኘት ማስመዝገብ ይኖርባችኋል። ማሳሰቢያ፦የፈተና ቀን ይገለፃል።

#ማስታወሻ ® የ2016 ዓ.ም ምዝገባ ሐምሌ 07/2015 ዓ.ም እንደሚጠናቀቅ ይታወቃል። ነገር ግን ባንክ ላይ በነበረው የኔትወርክ ችግር ምክንያት ሐምሌ 10/2015 ዓ.ም የመጨረሻው የምዝገባ ቀን እንዲሆን አድርገናል። ®ከሐምሌ 10/2015 ዓ.ም በኋላ የነባር ተማሪዎች ምዝገባ የማናከናውን በመሆኑ በተሰጠው ቀን ብቻ ምዝገባዎን ያከናውኑ። ት/ቤቱ

ለ2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የተማሪዎች ምዝገባ የሚጠናቀቀው ሐምሌ 07/2015 ዓ.ም ነው። የቀሩት ቀናት ጥቂት በመሆናቸው በወቅቱ ይመዝገቡ። ከተቀመጠው ቀን ውጭ የማናስተናግድ መሆኑን እናሳውቃለን። ት/ቤቱ

Repost from N/a
photo content
+7

Repost from N/a
photo content
+9

Repost from N/a
photo content
+9

Repost from N/a
photo content
+9

Repost from N/a
photo content
+8

Repost from N/a
photo content
+9

Repost from N/a
photo content
+9

Repost from N/a
photo content
+9

Repost from N/a
photo content
+9

የ2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የመዝጊያ መርሃ ግብር ገፅታ በፎቶ:-

ማስታወሻ ለወላጆች ®ሐምሌ 02/2015 ዓ.ም የ2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የመዝጊያ መርሃ ግብር ይከናወናል። በዕለቱ:- °ወላጆች ጠዋት 2:30 ት/ቤት ይገኛሉ። °የተማሪዎች ስራዎች ለወላጆች ይቀርባሉ። °የተሻለ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች ይሸለማሉ። °የተማሪዎች የውጤት መግለጫ ካርዲ ለወላጆች ይሰጣል። © ወላጆች በዕለቱ ሌላ ፕሮግራም መያዝ የለባችሁም። መቅረት አይቻልም። ት/ቤቱ

ለ6ኛ ክፍል ተማሪ ወላጆች በሙሉ ©በቀን 28/10/2015 ዓ.ም እና 29/10/2015 ዓ.ም ክልላዊ ፈተና እንደሚሰጥ ይታወቃል። በመሆኑም ተማሪዎች ጠዋት 1:30 ት/ቤት ግቢ ውስጥ መገኘት አለባቸው። ©ሁሉም ተማሪዎች ምሳ መያዝ ይኖርባቸዋል። ©ወደ ፈተና ቦታ የሚሄዱት ከት/ቤት ስለሆነ ወላጆች ልጆቻችሁን ት/ቤት ማምጣት ይኖርባችኋል። ት/ቤቱ