fa
Feedback
💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀

💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀

رفتن به کانال در Telegram

💎ሀያዕ ሲወሳ ለሴት ልጅ ጌጧ ነውና ሁሌም አብራ ትወሳለች፣ #ሴት ልጅና #ሀያዕ አብረው የሚኖሩ መቼም የማይነጣጠሉ ጥምሮች ናቸው። 👉 ሴት ልጅ ስትፈጠርም በሀያዕ ዘውድ አሸብርቃ ነው። 💎ይህንን ዘውድ ከራሷ የገፈፈች ሴት ግን ህያው ከሆኑ ሰዎች መሀል እንደምትንቀሳቀስ በድን ትሆናለች።

نمایش بیشتر
9 019
مشترکین
-724 ساعت
-497 روز
-7230 روز
آرشیو پست ها
ዒባዳን በማብዛት ላይ ማነሳሳት! 🎙በኡስታዝ አቡ ሙስሊም =

አልሃምዱሊላሂ በጧትም በማታ ምስጋና ይገባዉ ለአለማቱ ጌታዐ የጧት ዚክር እንዳንረሳ =

🔴አሁን ቀጥታ ስርጭት ቂርአት 〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰 📚ኪታብ፦ ተውጅሀት ሊልሙዕሚናት ሀውለ አት_ተበሩጅ ወሱፉር 🎙በወንድም አቡ ሒበቲላህ ሁሰይን ተ ጀ መ ረ 👉ሸር አድርጉት ተቀላቀሉ ➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘ https://t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy?livestream=7c20006218f4135b68

በቀን ዉስጥ እዉቀትህን ሳትጨምር አንዲትም ፋኢዳ ትሁን በአእምሮህ ሳትይዝ ከፍ ካለ ደግሞ አንድ ደርስ ሳታዳምጥ ፀሀይ እንዳትጠልቅ ። دمتم على خير t.me/fewaidabdurazaq/1802

Repost from ፈዋኢድ
በቀን ዉስጥ እዉቀትህን ሳትጨምር አንዲትም ፋኢዳ ትሁን በአእምሮህ ሳትይዝ ከፍ ካለ ደግሞ አንድ ደርስ ሳታዳምጥ ፀሀይ እንዳትጠልቅ ። دمتم على خير
በቀን ዉስጥ እዉቀትህን ሳትጨምር አንዲትም ፋኢዳ ትሁን በአእምሮህ ሳትይዝ ከፍ ካለ ደግሞ አንድ ደርስ ሳታዳምጥ ፀሀይ እንዳትጠልቅ ። دمتم على خير

«ቁርኣንን አዘውትረህ በማንበብና አላህን አብዝቶ በማስታወስ በርታበሰማይ ትውስታን በምድር (ህይወትህ) ብርሀንን ያጎናለፅፍሀልና::» ረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ~

አንድ ሰው ሙታኖችን፦ይጠቅማሉ ወይም ይጎዳሉ ብሎ የሚያምንና ለነሱ ስለት የሚገባ እንዲሁም በተለያየ ነገር ወደነሱ የሚቃረብ የሆነ ሰው ከእስልምና የሚያስወጣው #ትልቁ_ሽርክ ፈፅሟልና ሙሽሪክ ነው። ~ t.me/https_Asselfya

ኢማሙ ማሊክ እንደሚሉት ድሮ አንድ ሰው ዒልም ፍለጋ ላይ ተሰማርቶ ገና ጥቂት እንደ ቆየ የዒልሙ አሻራ ሶላቱ ላይ፣ ኹሹዑ ላይ፣ ንግግሩ ላይ፣ አካሄዱ ላይ ይታይ ነበር። [አዙህድ፡ ኢማሙ አሕመድ] መታደል ነው! ዛሬ በኛ ዘመን ግን አንዳንድ አላህ ካደለው ውጭ የምንማረው ዒልም እንዲሁ ጠቅላላ እውቀት እንደሚባለው ደረቅ መረጃ እንጂ የረባ አሻራ ሲያሳድርብን አይታይም። አላህ ይሁነን። = የቴሌግራም ቻናል https://t.me/IbnuMunewor

「𑁍📲አዲስ አፕ | ተለቀቀ 𑁍」 ╭┄┈┈⟢ │❏ ፈዳኢሉል ቁርአን ╰─────────────────╯     ╭🎙የደርሱ አቅራቢ:- ├────⟢ │🎧 አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ ╰────────────── ╭⧿⧿⛉ ├⎙አሁኑኑ ዳውንሎድ በማድረግ │ይጠቀሙ! │ t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/14246 ┝ለሌሎችም ሼር በማድረግ የአጅሩ │ተቋዳሽ ይሁኑ! ╰─────────── ╭╼────────────── ┢⎘  ለመሰል ስራዎች ይቀላቀላሉን ┃ ┡🖇http://t.me/Yusuf_App1 ╰╼────────────────╯

የዚህ አይነት ፅሁፎችን ሳናጣራና ከረሱል ﷺ መፅደቁን ሳናረጋግጥ ከማ^ራገብ እንጠንቀቅ። በነቢዩ ﷺ ላይ መዋሸት በማንም አካል ላይ እንደመዋሸት አይደለም። عَنِ المُغِيرَةِ رَضِيَ الل
የዚህ አይነት ፅሁፎችን ሳናጣራና ከረሱል ﷺ መፅደቁን ሳናረጋግጥ ከማ^ራገብ እንጠንቀቅ። በነቢዩ ﷺ ላይ መዋሸት በማንም አካል ላይ እንደመዋሸት አይደለም። عَنِ المُغِيرَةِ رَضِيَ اللَّهُ عَنْهُ، قَالَ: سَمِعْتُ النَّبِيَّ صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ يَقُولُ: «إِنَّ كَذِبًا عَلَيَّ لَيْسَ كَكَذِبٍ عَلَى أَحَدٍ، مَنْ كَذَبَ عَلَيَّ مُتَعَمِّدًا، فَلْيَتَبَوَّأْ مَقْعَدَهُ مِنَ النَّارِ» [رواه البخاري] https://t.me/Abu_lmran_Alaseriy

የፈጅርን ሶላት አላህ የወደደው ሰው እንጅ አያገኛትም
የፈጅርን ሶላት አላህ የወደደው ሰው እንጅ አያገኛትም

عن ابن عمر رضي الله عنهما قال:
إِنْ كُنَّا لنَعُدُّ لرسول الله ﷺ في المجلس الواحِدِ مِائَةَ مرَّةٍ :- « ربِّ اغفِر لي وتُب عليَّ إنّك أنتَ التّوابُ الرّحيمُ » 📔[صحيح أبي داود:1516] المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا