💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
رفتن به کانال در Telegram
💎ሀያዕ ሲወሳ ለሴት ልጅ ጌጧ ነውና ሁሌም አብራ ትወሳለች፣ #ሴት ልጅና #ሀያዕ አብረው የሚኖሩ መቼም የማይነጣጠሉ ጥምሮች ናቸው። 👉 ሴት ልጅ ስትፈጠርም በሀያዕ ዘውድ አሸብርቃ ነው። 💎ይህንን ዘውድ ከራሷ የገፈፈች ሴት ግን ህያው ከሆኑ ሰዎች መሀል እንደምትንቀሳቀስ በድን ትሆናለች።
نمایش بیشتر9 033
مشترکین
-424 ساعت
-337 روز
-13630 روز
آرشیو پست ها
የአረፋ ቀን እውነተኛዉ ከሳሪ ማን ነው?
قال عبد الله بن المبارك رحمه الله:
«جئتُ إلى سفيان الثوري عشية عرفة وهو جاثٍ على ركبتيه وعيناه تذرفان، فالتفتَ إليّ فقلت له: أتدري من الخاسر اليوم؟
قال: الذي يظن أن الله لا يغفر له.»
المصدر: لطائف المعارف ابن الجوزي، ص (310)
ታላቁ የሐዲስ ሊቅ ዐብዱላህ ኢብኑል ሙባረክ (አላህ ይዘንላቸውና) እንዲህ ይላሉ፡-
«በአረፋ ቀን አመሻሽ ላይ ሱፍያን አሰውሪ ዘንድ መጣሁ፤ እሱም በሁለት ጉልበቶቹ ተንበርክኮ አይኖቹ በእንባ ይፈሱ ነበር። ወደ እኔ ዘወር ሲል "ዛሬ በእውነቱ የከሰረው (ተሸናፊው) ማን እንደሆነ ታውቃለህ?" አልኩት።
ሱፍያንም ሲመልሱ፡ "አላህ አይምረኝም ብሎ የሚያስብ ሰው ነው!" አሉኝ።»
ያሸባበ ኢስላም
ሞት ሳያሳውቀን ድንገት ከመምጣቱ በፊት፣ የንስሐ በር ሳይዘጋና ምላሳችን መናገር ሳይሳነው በፊት ወደ ጌታችን እንሩጥ። የአረፋ ቀን የዕንባና የተውባ ቀን ነው፤ አንዲት ንጹህ ዕንባ በአላህ እዝነት የጀሃነምን እሳት የማጥፋት አቅም አላት።
ወንጀላችን ምንም ያህል ቢበዛም በግልፅም ይሁን በድብቅ አብዝተን ብናስቆጣዉም ተስፋ አንቁረጥ! ሸይጧን ትልቁን ድል የሚያገኘው ወንጀል ላይ ሲጥለን ሳይሆን፣ "አላህ አይምርህም" ብሎ ተስፋ ሲያስቆርጠን ነው። ከአላህ እዝነት ተስፋ መቁረጥ ከወንጀሉ የከፋ ወንጀል መሆኑን አንዘንጋ።
የጀነትና የጀሀነም ፈጣሪ፣ ሁሉ ነገር በእጁ የሆነው ጌታ "ጌታዬ ሆይ በድያለሁ!" ስትለው፤ "ባሪያዬ ሆይ ምሬሃለሁ!" ለማለት ወደ ቅርቢቷ ሰማይ የሚወርድ አዛኝ ነው። ታዲያ ከዚህ በላይ ምን እንጠብቃለን? የነፍሳችን ሰላም የሚገኘው በሱጁድ ውስጥ በሚፈስ ዕንባ እንጂ በኃጢአት ጊዜያዊ ደስታ ውስጥ አይደለም።
አላህን በሚያስቆጣ ወንጀል ላይ የከረምን ወንድሞች እና እህቶች በዚህ ታላቅ ቀን የራሳችንን ታሪክ እንቀይር፤ ካለንበት የጨለማ ጉድጓድ ወጥተን ወደ አላህ የይቅርታ ብርሃን እንሻገር።
ዛሬ ካልተመለስን መቼ ልንመለስ ነዉ ?
https://t.me/durusuabihizam
“ዱዓን አጥብቀህ ያዝ፤ ተስፋ አትቁረጥ፣ አትሰላች፣ አትቸኩልም። አላህ ፍላጎቶችን የሚፈጽም፣ ዱዓዎችን የሚመልስ መሆኑን እርግጠኛ ሁን። ሁሉም ነገር በእጁ ውስጥ ነው፤ መልካሙም ሁሉ በእርሱ እጅ ነው። ክፉን ከአንተ የሚያስወግድልህም ከእርሱ በቀር ሌላ የለም፤ እርሱም ከሁሉ በላይ ለመጠየቅ የተገባ፣ በፍጥረት ሁሉ ውስጥ ከሁሉ በላይ ሀብታም ነው። 🤲
=
አቡ አዩብ ሙሐመድ ሰዒድ
https://telegram.me/abutoiba
https://telegram.me/abutoiba
Repost from {أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ}
كان السَّلف يدّخرون حاجاتهم ليومِ عرفة فيسألونَ الله ويتضرَّعون ليحقق اللهُ لهم مرامهم ومرادهم، فلا تشغلنَّكم الملاهي ؛ فتكونَ العبد اللَّاهي السَّاهي!
انتبه.. فيوم عرفة لا عوض له!
🔖የአረፋ ቀን የሚባል ዱዓ ..!
~ ~
~የአላህ መልእክተኛ እንድ ብለዋል።
እኔና ከኔ በፊት ካሉ ነብያቶች ሁሉ ካልነዉ በላጩ ዱአ፦
قال الرسول ﷺ :" خيرُ الدعاءِ دعاءُ يومِ عرفَةَ وخيرُ ما قلْتُ أنا والنبيونَ من قبلي لا إلهَ إلَّا اللهُ وحدَه لا شريكَ له له الملكُ وله الحمدُ وهو على كلِّ شيءٍ قديرٌ
➡️ከአላህ በስተቀር በሀቅ (በእዉነት) የሚመለክ አምላክ የለም ።በብቸኝነት ለሱም እሚጋራዉ የለም። ስልጣንም ንግስናም ባጠቃላይ የሱ ነዉ። ምስገና ባጠቃላይ ለሱ ነዉ በሁሉም ነገር ላይ ቻይ ነዉ።
~
t.me/https_Asselfya
Repost from مواعظ عادل المشوري
أوصي نفسي وإخواني ألا يفوتهم سماع هذا المقطع النافع بعنوان:
«كيف ترتب الدعاء يوم عرفة» لشيخنا عادل المشوري
فكم تضيع على الناس في يوم عرفة ساعاتٌ عظيمة، وقلوبهم متفرقة، ودعواتهم غير مرتبة، وربما انشغل أحدهم عن أهم مطالبه وأعظم حاجاته.
وهذا المقطع يفتح لك بابًا حسنًا في ترتيب الدعاء، وجمع القلب، واستحضار الافتقار إلى الله جل وعلا، لتقبل على هذا اليوم المبارك وأنت أحسن استعدادًا وأكثر حضورًا وخشوعًا.
يوم عرفة يومٌ تُعتق فيه الرقاب، وتُغفر فيه الذنوب، وتُرفع فيه الدعوات، فحريٌّ بالمسلم أن يتعلم كيف يغتنمه، وكيف يلحّ على ربه بصدق ومسكنة وانكسار.
أنصح بسماعه ونشره؛ فالدال على الخير كفاعله.
~አደራህን ሰዎችን ትክክለኛውን መንገድ ጠቁመህ ለራስህ ትክክል ባልሆነ መንገድ እንዳትሄድ። ሰዎችን የጀነትን በር አሳይተህ አንተ ወደ እሳት በር እንዳትሄድ። ቅድሚያ ለራስ።
🔆 አንድ ወንድ ብቻ ሚለብስሽ ዘውድ ሁኚ ስትባል እምቢ ብላ ብዙ ወንዶች የሚለብሷት ጫማ ሆና ቀረች !
አብደላህ ኢብኑ ዑመር "
رضي الله عنه" «ለነዚያ ለአመኑት ለአላህ ተግሳፅ ልቦቻቸው ሊፈሩ ጊዜው አልቀረበምን?» (ሱረቱል ሀዲድ 16) የሚለው የቁርአን አንቀፅ በቀራ ጊዜ ፂሙ በእምባ እስኪረጥብ ድረስ እያለቀሰ እንዴታ! ጌዜው ደርሷል እንጂ ይል ነበር።
📙الرقة والبكاء لابن أبي الدنيا (٨٢)]🌷 ውበትሽ የባልሽ ቤት እንድትገቢ ሊረዳሽ ይችላል።
ነገር ግን ፀባይሽ ወደ አባትሽ ቤት ሊመልስሽ ይችላል ።
ሀያእ ማለት ጭንቅላትን ዝቅ ማድረግ፣ወይም የፊት መቅላት አይደለም ።
ሃያእ ማለት አሏህ በከለከለህ ቦታ ላያይህ ነዉ
👑ሴት ልጅ ዉበቷ እሚረግፈዉ ስታረጅ ሳይሆን ሐያእ ስታጣ ነዉ።
➰ሐያእ የኢማን ቀንዘል ነዉ !👈"الإِيمَانُ بضْعٌ وسِتُّونَ شُعْبَةً، والحَيَاءُ شُعْبَةٌ مِنَ الإيمَانِ". «المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀 ~
Repost from ስለ ስልካችን
☀️የአሏህ ፍራቻ ካለ ሁሉም ነገር ይስተካከላል !
@Sleslkachin
👉ጀነት የእናንተ የግል ቤት ናት እንደ !
https://t.me/durusuabihizam/3699
ኒካህ ሳያስርልሽ አገባሻለሁ ብሎ በሐራም ለሚመኝሽ ወጠጤ ክብርሽን ይቅርና ስልክ ቁጥርሽንም እንዳሰጭው!!
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
