cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

ተውሒድ የነብያቶች ሁሉ ጥሪ التوحيد حق الله على العبيد

#الســــلــــــفـــــــيــــــه! هي اهل السنة والجمعة الفرقة الناجية طإفة المنصراه اهل الحدث والأثر t.me/twehied_ewunna

نمایش بیشتر
کشور مشخص نشده استزبان مشخص نشده استدسته بندی مشخص نشده است
پست‌های تبلیغاتی
832
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
اطلاعاتی وجود ندارد30 روز

در حال بارگیری داده...

معدل نمو المشتركين

در حال بارگیری داده...

🟣 ሙናፊቆች በነብዩ ዘመን ክፍል አንድ የመርከዙ ሰዎች ፋውል በየጊዜው እየከፋና እየጨመረ እየሄደ ነው ። ባለፈው ጦራ ባደረጉት ኮንፈረስ በጣም አደገኛ ሹብሃ ነዝተው ሄደዋል ። ይህ ከ30 የእንቅልፍ ክኒኖች የሚብሰው ሹብሀ እነርሱ ሰለፍዩን ማህበረሰብ ስለሙብተዲዕ ጥያቄ እያነሳ አደባባይ ላይ ራቁታቸውን እንዳያቆማቸው የሚያስተኙበት አድርገው ቢያስቡትም ነገር ግን አውቀውም ይሁን ሳያውቁ ኢስላምን ለመናድ ራፊዳዎች የሚያቀርቡትን ሹብሃ ነው ያቀረቡት ። ይህ ሹብሃ " በነብዩ ዘመን የነበሩ ሙናፊቆች ሁሉንም የአላህ መልእክተኛ – ሶለላሁ ዓለይሂ ወሰለም – አያውቁዋቸውም ነበር " የሚል ነው ። ይህን ሹብሃ ያመጡት አንድ ሰው የሰውን ስም ጠርቶ ስለሚንሀጁና ዐቂዳው መጠየቅ ይችላል ወይ በሚለው ሐሳብ ላይ ነው ። ሸይኻቸው ኢልያስ አሕመድ ለተጠየቁት ጥያቄዎች መልስ ሲሰጥ አንድ ሰው የሰውን ስም ጠርቶ ስለዐቂዳው ቢጠይቅ ወንጀል ሰራ አይባልም ካለ በኋላ እኛ ይህን ነገር የማናበረታታው ይህ ነገር ግዴታ የሆነ የእውቀት ክፍል ስላልሆነ ነው ይላል ። በመቀጠል ግዴታ የሆነ የእውቀት ክፍል ቢሆን ኖሮ አላህ መዲና ላይ የነበሩትን ሙናፊቆች ሁሉንም ለመልእክተኛው ባሳወቃቸውና እሳቸውም ለሶሓቦች ባሳወቋቸው ነበር የሚል ነው ። በመቀጠል ነብዩ አያውቁም ነበር ትላለህ እንዴ ? እንዳትሉ ብሎ የሚቀጠለውን የቁርኣን አንቀፅ ይቀራል : – 《 وَمِمَّنْ حَوْلَكُم مِّنَ الْأَعْرَابِ مُنَافِقُونَ ۖ وَمِنْ أَهْلِ الْمَدِينَةِ ۖ مَرَدُوا عَلَى النِّفَاقِ لَا تَعْلَمُهُمْ ۖ نَحْنُ نَعْلَمُهُمْ ۚ سَنُعَذِّبُهُم مَّرَّتَيْنِ ثُمَّ يُرَدُّونَ إِلَىٰ عَذَابٍ عَظِيمٍ 》 التوبة ( 101 ) “ በዙሪያችሁም ካሉት ከዐረብ ዘላኖች መናፍቃን አልሉ ፡፡ ከመዲና ሰዎችም በንፍቅና ላይ በማመጽ የዘወተሩ አልሉ ፡፡ አታውቃቸውም ፡፡ እኛ እናውቃቸዋለን ፡፡ ሁለት ጊዜ እንቀጣቸዋለን ፡፡ ከዚያም ወደታላቅ ቅጣት ይመለሳሉ "፡፡ እንግዲህ ኢብኑ መስዑዶች በዚህ ስሌት ወጣቱ ስለ አህሉል ቢዳዓ እንዳይጠይቃቸው ማስተኛ መሆኑ ነው ። ወደ ሹብሀው መልስ ከመሄዴ በፊት ሙቀዲማቸው ( እንደመግቢያ የተጠቀሙበት ስለአህሉል ቢዳዓ ማወቅ ግዴታ ከሆኑ የእውቀት ክፍሎች አይደለም የሚለውን ውድቅነት እንይ ። ስለአህሉል ቢዳዓ ማውቅ በኡማው ላይ ፈርዱል ኪፋኢ ነው ። ፈርዱል ኪፋኢ ማለት በቂ የሆነ ሰው ከሰራው ሌሎች ላይ ግዴታ የማይሆን ማለት ነው ። በመሆኑም በቂ የሆነ ሰው በዚህ ተግባር ላይ ቆሞ የቢዳዓ ሰዎች ኡማው እንዲያውቃቸው እስከሚያደርጉ ድረስ ግዴታ የሆነ የእውቀት ክፍል ነው ማለት ነው ። ይህ የሆነበት ምክንያት ያለዚህ ዒልም ሱና ሊጠበቅ ስለማይችል ነው ። ሱናን መጠበቅ ዋጂብ ከሆነ ሱና የሚጠበቅበትም ዒልም ዋጂብ ይሆናል ። ለዚህ ዑለሞች ያስቀመጡት ቀመር እንዲህ የሚል ነው ። " ما لا يتم الواجب إلا به فهو واجب " ዋጂብ የሆነ ነገር በሱ እንጂ የማይሰራ ነገር እሱም ዋጂብ ነው ። ነገሩ እንዲህ ከሆነ ለምን ተልቢስ ማድረግ ለምን አስፈለገ ? ከጥፋት ከመመለስ ይልቅ በማናለብኝነት በጥፋት መቀጠል በጣም አስፈሪ ውጤት ያስከትላል ። አንድ ቀን የሙሪዶች አይን ሲከፈት ጉድ ይፈላል ። ሌላው ራፊዳዎች ይህንን ሹብሀ ዲኑን ለመናድና የነብዩን ሱና ተአማኒነት ለማሳጣት የሚጠቀሙበት ነው ። ይህ ማለት በሶሃቦች ውስጥ ሙናፊቆች ነበሩ ሐዲስ ወደኛ የደረሰው በሶሃቦች ነው ። በሶሐቦች ውስጥ ሙናፊቅ ከነበረና የማይታወቁ ከሆነ ሐዲስ በሙናፊቆች ላለመተላለፉ ምንም ማረጋገጫ የለም ። በመሆኑም ሙናፊቅ ያስተላለፈውን ሐዲስ አምኖ መቀበል አይሆንም ። እና በሐዲስ መስራት አይቻልም ማለት ነው ። ተመልከቱ የዚህ ሹብሀ አደጋ ምን እንደ ሚመስል ። ኢብኑ መስዑዶች ይህን ሹብሀ ያውቁት ይሁን ወይስ አያውቁትም ? መልሱ የቱም ይሁን ጣፋጫቸው መራራ ነው ። ወደ ሹብሀው መልስ ስመጣ መዲና የነበሩ ሙናፊቆች የአላህ መልእክተኛም ሆነ ሶሓቦች ያውቋቸው ነበር የሚል ነው ። አላህ ካለ መረጃውን በክፍል ሁለት ይጠብቁ ። http://t.me/bahruteka
نمایش همه...
ባህሩ ተካ - Bahiru Teka

السلام عليكم ورحمة الله وبركاته قناة رسمية لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا (أبو عبيدة) الدعوة السلفية በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን እንለቃለን ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም

https://telegram.me/bahruteka

⭕️ የሙስሊም ወንድሙ ጭንቀት ለሚያሳስበው ሁሉ የእርዳታ ጥሪ📢 አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱህ ውድ ሙስሊም ወንድምና እህቶች እነሆ "በዚህች ምድር የወንድሙን ጭንቀት ያስወገደ አላህ በመጪው አለም/በአኺራ/ የሱን ጭንቀት ያስወግድለታል" ሲሉ አዛኙ ነብይ ﷺ ነግረውናል ። የሱና ወንድማችን አብዱ ሰይድ ይባላል። በልጅነቱ በሆነ አጋጣሚ በተፈጠረ አደጋ አንድ አይኑን አጥቶ ሲኖር የነበረና በችግርና በመከራ ውስጥም ቢሆን አግብቶ ሁለት ልጆችን ወልዷል።አላህ አግርቶሎት በቀረችው በአንድ አይኑ #ቁረአንም_ሀፍዟል እስካሁን በቆየበትም ጊዜ ለሱና ባለው ጉጉትና ፍላጎት የተነሳ ከቤተሰቦቹ ተገሎና ርቆ ምንም እገዛ እንኳን የማያደርጉለትና ዘወር ብለው የማያዩት ሲሆን ስራም ትንሽም ቢሆን የቀን ስራ እየሰራ ቤተሰቦችን ያስተዳድር ነበር ። አሁን ግን መስጊድ ቁጭ ብሎ ቁረአን ሲቀራ ነው የሚውለው ። ሆኖም አሁን ደግሞ የአሏህ ውሳኔ ሆነና በሚኖርበት ግቢ በተፈጠረ የእሳት አደጋ ምክንያት እሳቱን ለመከላከል ጥረት በሚያደርግበት ወቅት የኤሌክትሪክ መብራት ይዞት ጭንቅላቱን ክፉኛ የተመታ ሲሆን ይህ አደጋም የቀረችው አንድኛው አይኑ ላይም ተፅእኖ በመፍጠሩ ከፍተኛ ህመም ሲፈጥርበት ዶክተሮችም በፍጥነት አድስ አበባ ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል በመሄድ ህክምና ካልወሰድክ የአይንህ ነርቭ በመነካቱ ሁለተኛውንም አይንህን ልታጣው ትችላለህ ብለውታል። 📌📌📌 ስለዚህ ይህ የሱና ወንድማችን የቀረችውን አንድ አይኑን ለማትረፍ ህክምናውን ለመጀመር በትንሹ 70,000ሺ ብር( ሰባ ሺ ብር) እንደሚያስፈልገው በዶክተሮች ተነግሮታል ።ይሄንን ብር ደግሞ አይደለም በአንድ ጊዜ በአንድ አመትም ማገኘት ስለማይችል የኛ የወንድምና የእህቶቹ እገዛና እርዳታ ያስፈልገዋል❓❓❓ 📌 ያ አሏህ... ተመልኩቱ አንዷንም የተረፈችዋንም አይኑን ሊያጣት ነው⁉️ ሲደመር ችግር ፣ ድህነት ፣ ልጆች ማሳደግ ፣ ስራ ማጣት ፣ ከቤተሰብ መገለል እያሰቃየው ነው። ✅ እኛ ደግሞ ሁለቱም አይኖች አሉን። #አልሀምዱሊላህ ፣ አሏህም በቁረአኑ እንዲህ ብሎናል (أَلَمْ نَجْعَل لَّهُۥ عَيْنَيْنِ) "ለእርሱ(ለሰው ልጅ) ሁለት አይኖችን አላደረግንለትምን?"( ሱረቱል በለድ ፣ 8) ይላል። ታዲያ አሏህ እንዲህ አይነት ፀጋ ሲውልልን ምስጋናችን ከምንገልፅባቸው መንገዶች መካከል አንዱ እንዲህ በአይናቸው የተፈተኑ ሰዎችን በማገዝና በመርዳት አሏህ የኛንም አይኖች እንዲጠብቅልን ዱዓ በማድረግ ነው። ውድ ኸይር ፈላጊ ወንድምና እህቶች ፣ ለዚህ ለተጨነቀ ወንድማችን ትንሽ ትልቅ ሳንል የህክምና ወጪውን በመሸፈን ካለበት ጭንቀት ወጥቶ ለቤተሰቡም ለድኑም የሚያገለግል ወንድማችን እንዲሆን የአቅማቹህን እንድታበረክቱ ስንል ለሁሉም ኸይር ፈላጊ ወንድምና እህቶች የእርዳታ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን። በገንዘብ መርዳት ባትችሉ share በማድረግ ተባበሩት። ወንድማችንን ለመርዳት የተቋቋመ የባንክ አካውንት ቁጥር :- የኢትዮ ንግድ ባንክ #1000034096008 #የአካውንቱ ስም :- አብዱ ሰይድ መሀመድ ለበለጠ መረጃ የወንድማችን ስልክ ስልክ: #0914324157 "በዚህች ምድር የወንድሙን ጭንቀት ያስወገደ አላህ በመጪው አለም/በአኺራ/ የሱን ጭንቀት ያስወግድለታል" ሲሉ አዛኙ ነብይ ﷺ ነግረውናል ። ይሄንን ፅሁፍ ያነበባችሁ ሁሉ በአላህ ስም እጠይቃችኋለሁ በተለያዩ ቻናሎች ግሩፖች ሸር እንዲታደርጉልን ።
نمایش همه...
Repost from Ibnu Muhammedzeyn
የውሸት ትንሽ የለውም አለባብሳችሁ አትለፉ ሁሉንሙ መልሱ ከዚህ በስተፊት ኡስታዝ ኸድር አሕመድ ሸይኽ ዐብዱል ሐሚድ ሁለት ውሸቶችን ዋሽተውብኛል በማለት ረድ አድርጎ ነበር ረዱን በዚህ ታገኙታላችሁ {{ t.me/UstazKedirAhmed/6690 }} የሸይኹ ተማሪዎችም ሸይኹ አልዋሹበትም በማለት ኡስታዝ ኸድር ከዚህ በስተፊት የተናገረውን ንግግር በመቁረጥ አሁን እዚህ ላይ ከላይ የለቀቅኩትን ድምፅ ፋይል ከዚህ ፅሁፍ ጋር በማያያዝ ሸይኹ እንዳልዋሹበት ኡስታዝ ኸድር በትክል እንዳለ ለማረጋገጥ ሞክረዋል እሄው ፅሁፋቸው ((«ታዳሚያን ሆን እስክ በአለህ ፊትሃዊ ሆናችሁ ፊረዱ ውሸታም የሆነው ሸይክ ዐብዱልሐሚድ ነው?ወይስ ከድር ከሚሴ አልሙመይዕ ነው?ከድር ከሚሴ ሸይክ ዐብዱልሀሚድ ዋሽቶብኛል ብሎ ማደናበሪያ አምጥቶ ነበር የራሱን ድምፅ ሰምታችሁ ፊራዱ»)) የለቀቁት ድምፅ ፋይል {{ t.me/IbnuMuhammedzeyn/1092 }} በኡስታዝ ኸድርም በስተኩል ይህ ነገር ቀድሞ ሐጁሪዎች ያነሱት የነበረ ሹባሀ እንደሆነ እና መልስ እንደሰጠበት ሌላ የድምፅ ፋይል በቻናሉ ተለቀቀ የድምፁን ፋይል በዚህ ታገኙታላችሁ {{ t.me/UstazKedirAhmed/6700 }} እኔ የሸይኹን ተማሪዎች ማናገር የፈለግኩት በሌላ መልኩነው እርሱም መልሱ ትክክል ይሁንም አይሁንም የመጀመሪያውን ዋሽተውብኛል ያለውን ለመመለስ ሞከራችሁ እንደው ተናዙለን ወጀደለን መልሳችሇል ብለን እንቀበል ጦይብ! የሁለተኛውስ ኡስታዝ ኸድር ዋሽተውብኛል ብሎ ያነሳውን ነጥብ ለምን አለባብሳችሁ አለፋችሁት?? በተለይ ኡስታዝ ኸድር ከሸይኽ አቡዘር ጋር ተደዋውሎ እንዳዛ ለማንም እንዳላለ አረጋግጦ እንደዚያ ያለው ላይ ረድ ማድረግ እንደሚገባው እንደነገረው በደንብ ተናግሯል ቀድሞ ነገር ኡስታዝ ኸድር በደንብ የተናገረው ስለዚያ ነጥብ ሁኖ ሲያበቃ አለባብሶ ማለፉን ምን አመጣው??? ስለዚህ ኡስታዝ ኸድር ዋሽተውብኛል ያለው በአደባባይ ነው። ዋሽተውብኛል ያለው መልስ ደርሷችሁ አንዱን መልሳችሗል። ለምን አንዱን ተዋችሁት? እውነት ውሸት መሆኑን አምናችሁ ነው? ወይንስ ለመመለስ ስላልተመቻችሁ ነው?? ውሸት ከባድ ነው ዑለሞች የሚዋሽ ሰው መጀርረሁ ይቅርና ከርሱ ሌሎችንም ት/ት መማር ይከለክላሉ ለዚህም በዚህ በመግባት የሚዋሽ ሰው ላይ መማር እንደማይቻል ሸይኽ ሙሐመድ ኢብኑ ሃዲ አል መድኸሊይ የሚሉትን አዳምጡ {{ t.me/IbnuMuhammedzeyn/1063 }} _ በመጨረሻም ንድህ እላችሗእሄ ለራሱ ሞት ነው። "ዐሊም ዐላማህ" "ሐፊዝ" "የጀርሕ ብቃት ያለው" "አንድን ሰው ጀርህ ታደረገ ጀርሁን መቀበል አማራጭ የሌለው ግዴታ ከሆነ ሰው" ቀርቶ ከተራ ጧሊበል ዒልም ኧረ እንደውም ከሙስሊም ባጠቃላይ ውሸት እና ዘለፋ እጅግ አስነዋሪ ነው። ግን ከዚህ የበለጠ የሚደንቀኝ ጭፍን ተከታዮቹ "ሸይኽ አልዋሹም ወ ወ ወ ወ ወ" እያሉ የሚያደርጉት ክርክር ነው። በዚህ መልክ የዲን መአረግ የተቆለለበት ሰው ቀድሞ ነገር በዚህ ፀያፍ ተግባር ለምን ተጠር ጥሮ መከላከል አስፈለገው!? ቢገባችሁ ባይዋሽ እንኳ በውሸት መጠርጠሩ ከዚያም እናንተ መከላከላችሁ እሄ ለራሱ ትልቅ ሞት ነው። ታዲያ እንድህ ዋሽቷል አልዋሸም የሚባልን ሰው ጀርሕ ታልተቀበላችሁ እያላችሁ አቧራ ታስነሳላችሁ? እውነት የጀርሕ ወተዕዲል መስፈርት በርሱ ላይ ተሟልቷልን?? ኧረ መሟላቱ ቀርቶ ከውሸቱ ወይንም በውሸት ከመጠርጠሩ በወጣ!! ከድሮ እስከዘንድሮ በዚህ መስክ ላይ የተሰማሩ ዑለሞቻችን አይደለም ወዳጅ ጠላት እንኳ ዋሽታችሗል ሊላቸው ይቅርና አይጠረጥራቸውም ነበር!! ታዲያ "አይነ ሠራ ሚነሱረያህ!?" ✍ ወንድማችሁ/ ኢብኑ ሙሐመድዘይን ​•┈┈•┈┈•⊰✿◇✿⊱•┈┈•┈┈• t.me/IbnuMuhammedzeyn t.me/IbnuMuhammedzeyn
نمایش همه...
Ustaz Kedir Ahmed Al—Kemisse (Abu Juweyriya)

ሙሓደራ 132 ረድ በ አብዱል ሓሚድ ለተሞ ላይ አብዱል ሓሚድ የቀጠፉት ቅጥፈቶች 👉 ኸድር ከ ሸይኽ አቡዘር ጋር ተወያይቶ አልቀበልም ብሎዓል ችክ ምንችክ እያለ ነው መረጃ አይቀበልም 👉 ኸድር ዑመር ገነቴን ሙብተዲዕ አልልም ብሎዓል በፈለገው ወቅት በፈለጉት ቦታ የውይይት መድረክ የሚፈልግ አካል መወያየት ይችላል ከ ኡስታዝ ኸድር አሕመድ አል ከሚሴ ቀርቦዓል 🎤 በ ኡስታዝ ኸድር አሕመድ አል ከሚሴ (አቡ ጁወይሪያ)

https://t.me/UstazKedirAhmed

https://t.me/UstazKedirAhmed

https://t.me/UstazKedirAhmed

ድንቅ ታሪክ ልንገራችሁ _~–—➻➝➻➝➻➧ السلام عليكم ورحمة الله وبركاته ድንቅ ታሪክ ልንገራችሁ:— በደቡብ ክልል በስልጤ ዞን በምዕራብ አዘርነት በርበሬ ወረዳ ገዳሞ በመባል በሚታወቅ ቀበሌ ውስጥ ኦሊቾ የሚባል ጎጥ(መንደር) ኣለ። እና ይህ አከባቢ ከእንደጋኝ ጉራጌ ድምበር ነው። https://telegram.me/Abufurayhan
نمایش همه...
💐ለውዷ እህቴ ለይላ ቢንት ኡመር🌺 ባረከላሁ ለኩም ወባረክ አለይኩም ውዷ የኔ ቆንጀ የሆንሽ እንደቅመም ሉሉየ እንዴት ነሽ ውዷ እህታለም ይድረስ ለምወድሽ ለእህቴ ሉሉየ አላህ ለዚህ ደስታሽ ላበቃሽ ጌታየ ሉሉየ እህቴ የአላህ ስጦታየ መካሪ ገሳጨ የሆንሽ አለኝታየ በጣም ደስ ብሎኛል ውዷ አበባየ ተደስተሽ ማየት ነበር አላማየ ቀኑ ደረሰና አላህ የፃፈልሽ ኒካህ አሰራችሁ ከውዱ ባልሽ ባንድ አጣመራችሁ ደስታን ሊያቀምስሽ ወንድሜ አደራህን የሉሉየን ነገር በፁና ታንፃ ሁሌም እንድትኖር ሷሊህ ልጆች ወልዳ እንድትሆን መምህር ለውድ ልጆቿ እንድትሆን ባይተዋር ከጎኗ ቁምና አይዞሽ የኔ ንግስት በላት የኢስላም ወታደር አንተ ጎበዝ ከሆንክ ለተውሂደ ለሱና እሷም ከያዘችው የረሱሉን ፋና ምርጥ ሰለፍይ ናችሁ የዘመኑ ጀግና ለዘመን አመጣሽ እንዳትሸወዱ የረሱሉን ሱና በደንብ ውደዱ እህቴ ሉሉየ ባልሽን ታዘዥው ባልን ማስደሰቱ ለጀነት መግቢያ ነው እሽ መርሃባ ምን ላግዝህ በይው የአንች ፈገግታ ለእሱ በቂው ነው ግን ታዘዥው ስልሽ መልካም ነገሩን ነው ነብዩ ሰርተውት ያሳለፉትን ነው ነቢ ያልሰሩትን እሽ እንዳትይው ምንም ብትወጅው ፊት እንዳትሰጭው ትዳራችሁ ይመር የኔ እንቁወች በሉ ደህና ሁኑ የኢስላም ጀግኖች በጣም ለምወዳት ለውዷ ጓደኛየ ለይላ ቢንት ኡመር 🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹
نمایش همه...
Photo unavailableShow in Telegram
የአፏልጉኝ ጥሪ አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱ ። ዉድ ወንድም እና እህቶቼ ወቶ ከመቅረት አላህ ይጠብቃቹ ይቺ በምስሉ የምትመለከቷት ልጅ ለይላ ሚፍታህ ኸይርዲን ትባላለች የተወለደቹ ሰባት ቤት ጉራጌ ጌቶ ወርዳ ልዩ ስሙ በኬ በሚባል ከተማ ነው ከዛ ትንሽ ካደገች ቡኃላ ወደ አዲስ አበባ አምጥተዋት ከእህቷ ጋር የእህቷን ልጆች እያሳደገች ትኖር ነበር ኮልፌ አጠና ተራ ልዩ ስሙ ጠሮ ስላሴ ቤተክርስታን ፊት ለፊት ተከራይተው ይኖሩ ነበር በ1997 አም /የዛሬ 17 አመት አካባቢ መሆኑ ነዉ በመሃል ከእህቷ ጋር ይጣሉና ከቤት እንደወጣች ቀርች ገና በጨቅላ እድሜዋ ክፉ ደጉን በቅጡ እንኳን በማትለይበት እድሜ ላይ ሳለች እባካቹ ያያት ካለ የሚያቃት ያለችበት ይሚያቅ ካለ የወላጅ ነገር ታቁታላቹና እናቷም አባቷም እሷን ሲያፈላልጉ ደከሙ ትኑር ትሙት አናዉቅም እያሉ ይህዉ አሉ ሁሌም በተስፋ እየጠብቋት ነው ቤተሰቦቿ ስልክ ከመበተን ጀምሮ አለች ባሉት አማራጭ ሁሉ እየፈለጉ ቢሆንም አላገኘናትም ሜሪጆይ አለች ተብለን አባቷ ፎቶአን ይዞ ቢመላለስም ማግኘት አልቻለም። ስለሆነም ለይላ ሚፍታህ ኸይረዲን ያገኛችሁ፣ ያያችሁ ወይም ያለችበትን የምታውቁ ከታች በተዘረዘሩት ቁጥሮች ደውላችሁ ብታሳውቁን ወሮታውን ከፋይ ነን ይላሉ እጅግ በጣም የተጨነቁ ፈላጊ ቤተሰቦቿ። የጥቆማ ስልኮች፣ 09 47470738 የአባቷ ሚፍታህ ኸይረዲን 0912380140 አብዱልራህማን ወንድሟ 0920923534 አብዱልሶመድ ወንድሟ ±973 36560316 የእህቷ አዒሻ በማናቸውም መልኩ ትብብር ለምታደርጉልን ሁሉ ከወዲሁ አላህ ኸይር ጀዛችሁን ይክፈላችሁ፣ እጅግ በጣም እናመሰግናለን!!!! #ሼር
نمایش همه...
Repost from Ibnu Muhammedzeyn
ከአንድ ቄስ ወደ ፈዲለቱ ሸይኽ ዐብዱረዛቅ አል በድር (ሐፊዞሁላህ) የተላከ ደብዳቤ ይሕ ቄስ ለሸይኽ ዐብዱረዛቅ በዚህ ደብዳቤው እንዴት እንደሰለመ ይተርክላቸዋል። ____ ሸይኽ ብዱረዛቅ አልድር ባለ ዘርፈ ብዙ ስራ ባለተቤት ናቸው። ስራዎቻቸው ከሙስሊሙም አልፈው ለካፊሮች የሂዳያ ስበብ ሁነዋል። የዚህንም እውነታ በዚህ ሪሳላ ላይ ይህ ቄስ የነበረ ሰው እንዴት እንደሰለመ በሚተርከው ትረካ ላይ በግልፅ እንረዳለን። ✍ ኢብኑ ሙሐመድዘይን ​•┈┈•┈┈•⊰✿◇✿⊱•┈┈•┈┈• t.me/IbnuMuhammedzeyn
نمایش همه...
Photo unavailableShow in Telegram
ሰዑዲዎች እንኳን ደስ አላችሁ አርበዑን አል_ለተሚያ ሰዑዲ ደርሳላቹሃለች ✔️ ሰዎች አወደሱህም አወገዙህም በዲንህ ላይ ቀጥ በል!! https://t.me/Abdulham
نمایش همه...
የጁምዓ ኹጥባ ➪➩➪➩➪➩⤵️ #ክፍል_ሰባ_ስድስት 🍭 የኹጥባው ርዕስ ⤵ ስለ ወገንተኝነት ❨ጭፍን ተከታይነት❩ 🎙 በኡስታዝ ሙሐመድ አሚን አቡ ጀዕፈር [ሀፊዘሁሏህ] 🕌 በሸዋሮቢት ከተማ #የሰለፍዮች ፉርቃን መስጂድ የተደረገ ኹጥባ ➬➬➬➬➬➬ https://t.me/Abujaefermuhamedamin/1118 https://t.me/Abujaefermuhamedamin/1118
نمایش همه...
📱#አዲስ_3ኛ_አፕሊኬሽን ❵❵❵ ❵❵❵ ❵❵❵ ❵❵❵ ❵❵❵ ❵❵❵ 📔 የኪታቡ ስም፦ 📚 العقيدة الطحاوية 📚 አል-አቂደቱ አጡሐዊያህ 📝 للإمام أبي جعفر أحمد بن محمد بن سلامة الطحاوي የተቀራው፦ 🎙 በሸይኽ አቡ ዘር ሀሰን አቡ ጦልሃ ሀፊዘሁሏህ 🎙 للشيخ أبي طلحة أبي ذر بن حسن الولوي «حَفِظَهُ اللَّهُ» ↪️ "ሙሉ ደርስ" ሰፋ ካለ ማብራሪያ ጋር ሙሉ ደርስ #በአፕልኬሽን ያለኔት ================> ቀደም ሲል የተለቀቁት ⬇️ ሰላሰቱል ኡሱል ➴➘➷ https://t.me/UstazAbuzarhassenAbutolha/5327 ኪታቡ-ተውሂድ ➴➘➷ https://t.me/UstazAbuzarhassenAbutolha/5332ቀሪ ሙሉ ደርሶችን ለማግኘት የሚከተለውን ሊንክ ይጫኑና አስፈላጊ ያሉትን ሙሉ ደርስ በአፕሊኬሽን ማሰራት ይቻላል። ➷➘➴➷➘➴ https://t.me/UstazAbuzarhassenAbutolha/5326
نمایش همه...