fa
Feedback
Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

رفتن به کانال در Telegram

የቀጨኔ መድኃኔዓለም ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ነሐሴ 26/ 1958 ዓ.ም ተመሠረተ።

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

کانال Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት (@finotehiwott) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 15 368 مشترک است و جایگاه 5 616 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 2 192 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 15 368 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 25 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -4 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -1 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 20.07% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 8.16% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 3 085 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 254 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 17 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
የቀጨኔ መድኃኔዓለም ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ነሐሴ 26/ 1958 ዓ.ም ተመሠረተ።

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 26 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کرده‌اند.

15 368
مشترکین
-124 ساعت
+357 روز
-430 روز
آرشیو پست ها
#ሰበር_ዜና #ይቅርታ ጠየቁ ፨፨፨፨፨፨፧፨ ፨፨፨፨፨፨ ጥር 14 በሕገ ወጥ መንገድ በመሾማቸው በቅዱስ ሲኖዶስ ከተወገዙት መካከል አንደኛው ዛሬ የካቲት 5/2015 ዓ.ም የይቅርታ ደብዳቤ ለማስገባት ጠቅላይ ቤተ ክህነት እንደሚገኙ ሰምተናል። ዝርዝሩን እንደደረሰን እናቀርባለን።

መምህር ምሕረተአብ አሰፋ እና የማንቂያ ደውል አገልጋዮች ዲ/ን አማኑኤል አያሌው እንዲሁም ዲ/ን ኪሩቤል አሰፋ በዛሬው ዕለት ታፍነዋል ! Memeher Mehreteab Assefa and Mankiya D
+1
መምህር ምሕረተአብ አሰፋ እና የማንቂያ ደውል አገልጋዮች ዲ/ን አማኑኤል አያሌው እንዲሁም ዲ/ን ኪሩቤል አሰፋ በዛሬው ዕለት ታፍነዋል ! Memeher Mehreteab Assefa and Mankiya Dewol servants D/N Amanuel Ayalew and D/N Kirubel Assefa were kidnapped today !

የሰንበት ት/ቤታችን አገልጋይ የሆነው አበበ ሞቅ ያለው ትናንት የካቲት 2/2015 ዓ.ም ከመሥሪያ ቤቱ ለምሳ ሲወጣ በጸጥታ ኃይሎች ተወስዷል። መምህር አበበ ማክሰኞ ጉለሌ ክፍለ ከተማ በነበረው ስብሰባ ላይ መንግስት ቤተ ክርስቲያን ላይ እያደረሰ ያለው ጫና ተቀባይነት የለውም በማለት ትችት ማቅረቡና ትናንት ሐሙስ ጥቁር ልብስ ለብሶ በሥራ ገበታው ላይ መገኘት ለእስር እንዳበቃው ለመረዳት ተችሏል። አበበ በሃይማኖቱ ምክንያት መታሠሩ ቤተ ክርስቲያን የሰጠችውን አደራ እና ያስተማረችውን ትምህርት ተግባር ላይ ማዋሉ ነውና መታሠሩን መድኃኔዓለም ለበረከት ያድርግለት። ክርስትናን በማሠርና በማሳደድ ማጥፋት አይቻልምና የሚመለከተው አካል መምህር አበበንም ሆነ በሌሎች አጥቢያዎች የታሠሩ ክርስቲያኖችን እንዲፈታ እንጠይቃለን። አንዲት ቤ.ክ አንድ መንበር አንድ ፓትርያርክ

ቅዱስ ሲኖዶስ መንግሥት የተፈጠረውን ችግር ለያስወግድ እንደተስማማ እና እሥር እንግልት በአስቸኳይ እንዲቆም ፣ የታሰሩት እንዲፈቱ ከስምምነት ላይ መደረሱን አሳውቋል ፡፡ ቅዱስ ሲኖዶስ መንግሥት የቤተክርሰቲንን ወሳኔ እንደሚቀብል ነገር ግን አሠራሩን ለማስተካከል ጊዜ አንደሚፈል ተናግረዋል ፡፡ የካቲት 5 ቀን የተጠራወም ሰልፍ ለተወሰነ ጊዜ እንዲተላለፍ ቅዱስ ሲኖዶስ ወስኗል ይህሞ የኾነው ቤተክርስቲያን ለሰላም ምንጊዜም በሯ ክፍት መኾኑን ለማሳየት ነው ፡፡ ቅዱስ ሲኖዶስ የተጀመረው አንድነት ጸሎት እና ምሕላ ዘወትር እንዲቀጥል አሳስቧል ፡፡ ከዚህ በኋላ ከመንግሥት ጋር የሚደረጉትን ውይይቶች በየጊዜው እንደሚያሳውቅ እና ዘወትር በንቃት እንድንከታተል እና ቤተክርስቲያንችንን በትጋት እንድንጠብቅ አሰቀውቋል ፡፡ http://www.finotehiwotsundayschool.com

ቤተክርስቲያኗ መግለጫው እንደሚሰጥ እና ምዕመኑ ተረጋግቶ እንዲጠብቅ አሳስባለች። በአሁን ሰዓት ቅዱስ ሲኖዶስ በምልአተ ጉባኤ ስብሰባ ላይ የሚገኝ ሲሆን ከደቂቃዎች በኃላ መግለጫውን ይሰጣል ተብሏል። ጉዳዩ ትልቅ አጀንዳ ስለሆነ እና ትልቅ ጥንቃቄ ስለሚፈልግ መግለጫው የዘገየ ሲኾን መግለጫው እስኪሰጥ ምዕመናን ተረጋግተው እንዲጠብቁ ቤተክርስቲያና መልዕክቷን አስተላልፋለች። ዛሬ ቅዱስ ሲኖዶስ መግለጫ ሲሰጥ 7ኛው ሲሆን ትላንት ከኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ጋር በተደረገው ውይይት ስለተገኘው አጠቃላይ መፍትሔ ይፋ ይደረጋል ተብሎ ይጠበቃል። http://www.finotehiwotsundayschool.com

የአርብ ጉባኤ በአውደ ምሕረት የካቲት 2015 ዓ.ም ። #አንዲት_ቤተክርስቲያን #አንድ_ሲኖዶስ #አንድ_ፓትርያርክ።

በዛሬው ዕለት ከጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ጋር የነበረውን ውይይት በተመለከተ ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ፀሐፊና የኒውዮርክ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ አጭር መግለጫ ሰጥተዋል። ብፁዕነታቸው ጥያቄያችን መብታችን ይከበር ሕግ ይከበር ነበር። ያ ካልሆነ ሰላማዊ ሰልፍን ጨምሮ የተለያዩ ጉዳዮችን እንደሚያደርጉ መወሰናቸውን አስታውሰዋል። አክለውም በዛሬው ስብሰባ ጥያቄያችንን ለጠቅላይ ሚኒስትሩ አቅርበናል ያሉ ሲሆን በነገው ዕለት በጉዳዩ ላይ ሙሉ መግለጫ እንደሚሰጥ ተናግረዋል። በመጨረሻም አቋማችን እንደጸና ነው ያሉት ብፁዕነታቸው ጥያቄያችን እስካልተመለሰ ድረስ ተጋድሏችን ይቀጥላል ብለዋል።

#Update የኢ/ኦ/ተ/ቤ ቅዱስ ሲኖዶስ ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ መግለጫ እንደሚሰጥ ቤተክርስቲያኗ አሳውቃለች። ዛሬ ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩን ጨምሮ አበው ሊቃነ ጳጳሳትን ያካተተ ልኡክ በቤተ መንግሥት ከጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ጋር ውይይት አካሂደዋል። ይህን በተመለከተ ቅዱስ ሲኖዶስ መግለጫ ይሰጣል።

የእሥር ዜና! የኢትዮጽያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ወጣቶችና ጎልማሶች ማኅበራት ኅብረት ዋና ሰብሳቢ ወ/ሪት ፌቨን ዘሪሁን እንዲሁም ዋና ፀሐፊዋ ወጣት ብሩክታዊት አየለ ታሥረዋል። ተማሚ
+1
የእሥር ዜና! የኢትዮጽያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ወጣቶችና ጎልማሶች ማኅበራት ኅብረት ዋና ሰብሳቢ ወ/ሪት ፌቨን ዘሪሁን እንዲሁም ዋና ፀሐፊዋ ወጣት ብሩክታዊት አየለ ታሥረዋል። ተማሚ