ar
Feedback
Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

الذهاب إلى القناة على Telegram

የቀጨኔ መድኃኔዓለም ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ነሐሴ 26/ 1958 ዓ.ም ተመሠረተ።

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

تُعد قناة Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት (@finotehiwott) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 15 368 مشتركاً، محتلاً المرتبة 5 616 في فئة الدين والقيم الروحية والمرتبة 2 192 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 15 368 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 25 يونيو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار -4، وفي آخر 24 ساعة بمقدار -1، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 20.07‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 8.16‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 3 085 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 1 254 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 17.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
የቀጨኔ መድኃኔዓለም ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ነሐሴ 26/ 1958 ዓ.ም ተመሠረተ።

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 26 يونيو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الدين والقيم الروحية.

15 368
المشتركون
-124 ساعات
+357 أيام
-430 أيام
أرشيف المشاركات
#ሰበር_ዜና #ይቅርታ ጠየቁ ፨፨፨፨፨፨፧፨ ፨፨፨፨፨፨ ጥር 14 በሕገ ወጥ መንገድ በመሾማቸው በቅዱስ ሲኖዶስ ከተወገዙት መካከል አንደኛው ዛሬ የካቲት 5/2015 ዓ.ም የይቅርታ ደብዳቤ ለማስገባት ጠቅላይ ቤተ ክህነት እንደሚገኙ ሰምተናል። ዝርዝሩን እንደደረሰን እናቀርባለን።

መምህር ምሕረተአብ አሰፋ እና የማንቂያ ደውል አገልጋዮች ዲ/ን አማኑኤል አያሌው እንዲሁም ዲ/ን ኪሩቤል አሰፋ በዛሬው ዕለት ታፍነዋል ! Memeher Mehreteab Assefa and Mankiya D
+1
መምህር ምሕረተአብ አሰፋ እና የማንቂያ ደውል አገልጋዮች ዲ/ን አማኑኤል አያሌው እንዲሁም ዲ/ን ኪሩቤል አሰፋ በዛሬው ዕለት ታፍነዋል ! Memeher Mehreteab Assefa and Mankiya Dewol servants D/N Amanuel Ayalew and D/N Kirubel Assefa were kidnapped today !

የሰንበት ት/ቤታችን አገልጋይ የሆነው አበበ ሞቅ ያለው ትናንት የካቲት 2/2015 ዓ.ም ከመሥሪያ ቤቱ ለምሳ ሲወጣ በጸጥታ ኃይሎች ተወስዷል። መምህር አበበ ማክሰኞ ጉለሌ ክፍለ ከተማ በነበረው ስብሰባ ላይ መንግስት ቤተ ክርስቲያን ላይ እያደረሰ ያለው ጫና ተቀባይነት የለውም በማለት ትችት ማቅረቡና ትናንት ሐሙስ ጥቁር ልብስ ለብሶ በሥራ ገበታው ላይ መገኘት ለእስር እንዳበቃው ለመረዳት ተችሏል። አበበ በሃይማኖቱ ምክንያት መታሠሩ ቤተ ክርስቲያን የሰጠችውን አደራ እና ያስተማረችውን ትምህርት ተግባር ላይ ማዋሉ ነውና መታሠሩን መድኃኔዓለም ለበረከት ያድርግለት። ክርስትናን በማሠርና በማሳደድ ማጥፋት አይቻልምና የሚመለከተው አካል መምህር አበበንም ሆነ በሌሎች አጥቢያዎች የታሠሩ ክርስቲያኖችን እንዲፈታ እንጠይቃለን። አንዲት ቤ.ክ አንድ መንበር አንድ ፓትርያርክ

ቅዱስ ሲኖዶስ መንግሥት የተፈጠረውን ችግር ለያስወግድ እንደተስማማ እና እሥር እንግልት በአስቸኳይ እንዲቆም ፣ የታሰሩት እንዲፈቱ ከስምምነት ላይ መደረሱን አሳውቋል ፡፡ ቅዱስ ሲኖዶስ መንግሥት የቤተክርሰቲንን ወሳኔ እንደሚቀብል ነገር ግን አሠራሩን ለማስተካከል ጊዜ አንደሚፈል ተናግረዋል ፡፡ የካቲት 5 ቀን የተጠራወም ሰልፍ ለተወሰነ ጊዜ እንዲተላለፍ ቅዱስ ሲኖዶስ ወስኗል ይህሞ የኾነው ቤተክርስቲያን ለሰላም ምንጊዜም በሯ ክፍት መኾኑን ለማሳየት ነው ፡፡ ቅዱስ ሲኖዶስ የተጀመረው አንድነት ጸሎት እና ምሕላ ዘወትር እንዲቀጥል አሳስቧል ፡፡ ከዚህ በኋላ ከመንግሥት ጋር የሚደረጉትን ውይይቶች በየጊዜው እንደሚያሳውቅ እና ዘወትር በንቃት እንድንከታተል እና ቤተክርስቲያንችንን በትጋት እንድንጠብቅ አሰቀውቋል ፡፡ http://www.finotehiwotsundayschool.com

ቤተክርስቲያኗ መግለጫው እንደሚሰጥ እና ምዕመኑ ተረጋግቶ እንዲጠብቅ አሳስባለች። በአሁን ሰዓት ቅዱስ ሲኖዶስ በምልአተ ጉባኤ ስብሰባ ላይ የሚገኝ ሲሆን ከደቂቃዎች በኃላ መግለጫውን ይሰጣል ተብሏል። ጉዳዩ ትልቅ አጀንዳ ስለሆነ እና ትልቅ ጥንቃቄ ስለሚፈልግ መግለጫው የዘገየ ሲኾን መግለጫው እስኪሰጥ ምዕመናን ተረጋግተው እንዲጠብቁ ቤተክርስቲያና መልዕክቷን አስተላልፋለች። ዛሬ ቅዱስ ሲኖዶስ መግለጫ ሲሰጥ 7ኛው ሲሆን ትላንት ከኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ጋር በተደረገው ውይይት ስለተገኘው አጠቃላይ መፍትሔ ይፋ ይደረጋል ተብሎ ይጠበቃል። http://www.finotehiwotsundayschool.com

የአርብ ጉባኤ በአውደ ምሕረት የካቲት 2015 ዓ.ም ። #አንዲት_ቤተክርስቲያን #አንድ_ሲኖዶስ #አንድ_ፓትርያርክ።

በዛሬው ዕለት ከጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ጋር የነበረውን ውይይት በተመለከተ ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ፀሐፊና የኒውዮርክ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ አጭር መግለጫ ሰጥተዋል። ብፁዕነታቸው ጥያቄያችን መብታችን ይከበር ሕግ ይከበር ነበር። ያ ካልሆነ ሰላማዊ ሰልፍን ጨምሮ የተለያዩ ጉዳዮችን እንደሚያደርጉ መወሰናቸውን አስታውሰዋል። አክለውም በዛሬው ስብሰባ ጥያቄያችንን ለጠቅላይ ሚኒስትሩ አቅርበናል ያሉ ሲሆን በነገው ዕለት በጉዳዩ ላይ ሙሉ መግለጫ እንደሚሰጥ ተናግረዋል። በመጨረሻም አቋማችን እንደጸና ነው ያሉት ብፁዕነታቸው ጥያቄያችን እስካልተመለሰ ድረስ ተጋድሏችን ይቀጥላል ብለዋል።

#Update የኢ/ኦ/ተ/ቤ ቅዱስ ሲኖዶስ ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ መግለጫ እንደሚሰጥ ቤተክርስቲያኗ አሳውቃለች። ዛሬ ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩን ጨምሮ አበው ሊቃነ ጳጳሳትን ያካተተ ልኡክ በቤተ መንግሥት ከጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ጋር ውይይት አካሂደዋል። ይህን በተመለከተ ቅዱስ ሲኖዶስ መግለጫ ይሰጣል።

የእሥር ዜና! የኢትዮጽያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ወጣቶችና ጎልማሶች ማኅበራት ኅብረት ዋና ሰብሳቢ ወ/ሪት ፌቨን ዘሪሁን እንዲሁም ዋና ፀሐፊዋ ወጣት ብሩክታዊት አየለ ታሥረዋል። ተማሚ
+1
የእሥር ዜና! የኢትዮጽያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ወጣቶችና ጎልማሶች ማኅበራት ኅብረት ዋና ሰብሳቢ ወ/ሪት ፌቨን ዘሪሁን እንዲሁም ዋና ፀሐፊዋ ወጣት ብሩክታዊት አየለ ታሥረዋል። ተማሚ