Mereja TV
Please send us photos, videos and information to our Telegram account: @realmerejatv
نمایش بیشتر📈 تحلیل کانال تلگرام Mereja TV
کانال Mereja TV (@merejamedia) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 17 983 مشترک است و جایگاه 12 397 را در دسته اخبار و رسانهها و رتبه 1 876 را در منطقه أثيوبيا دارد.
📊 شاخصهای مخاطب و پویایی
از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 17 983 مشترک جذب کرده است.
بر اساس آخرین دادهها در تاریخ 07 ژوئیه, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -182 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -17 بوده و همچنان دسترسی گستردهای حفظ شده است.
- وضعیت تأیید: تأیید نشده
- نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 27.43% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 8.56% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب میکند.
- دسترسی پستها: هر پست به طور میانگین 4 936 بازدید دریافت میکند. در اولین روز معمولاً 1 541 بازدید جمعآوری میشود.
- واکنشها و تعامل: مخاطبان بهطور فعال حمایت میکنند؛ میانگین واکنش به هر پست 25 است.
📝 توضیح و سیاست محتوایی
نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاههای شخصی توصیف میکند:
“Please send us photos, videos and information to our Telegram account: @realmerejatv”
به لطف بهروزرسانیهای پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 08 ژوئیه, 2026)، کانال همواره بهروز و دارای دسترسی بالاست. تحلیلها نشان میدهد مخاطبان بهطور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته اخبار و رسانهها تبدیل کردهاند.
در حال بارگیری داده...
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 08 ژوئیه | 0 | |||
| 07 ژوئیه | 0 | |||
| 06 ژوئیه | 0 | |||
| 05 ژوئیه | 0 | |||
| 04 ژوئیه | 0 | |||
| 03 ژوئیه | 0 | |||
| 02 ژوئیه | +1 | |||
| 01 ژوئیه | +2 |
| 2 | ትናንት ለዛሬ ሌሊት በምዕራብ ወሎ ግንባር ቢሊ ታዳጊ ከተማን ሙሉ በሙሉ ነጻ ማድረግ ተችሏል!!
የአፋብን ወሎ ቤተ- አማራ ምኒልክ እዝ 105 ኛ ኮር 29ኛ ክፍለ ጦር በሰራው የሌሊት ኦፕሬሽን ቢሊ ታዳጊ ከተማን ነጻ ማውጣት የቻለ ሲሆን ከአመሻሽ 12 ሰዓት ጀምሮ እስከ እኩለ ሌሊት ድረስ ሞት አይፈሬዎቹ የመካነሰላም አናብስት ጠላትን መፈናፈኛ አሳጥተው የጦር ሰፈራቸውን አስለቅቀዋል::
ኦፕሬሽኑ ላይ የተሳተፉት የ29ኛ ክፍለ ጦር ቃኝ አባላት በተለመደው ፈጣን የውጊያ ስልታቸው ጠላትን አናብዘው ሙት እና ቁስለኛ አስታቅፈውታል:: በሌሊቱ ኦፕሬሽን የተደመሰሱ እና የቆሰሉ የጠላት ኃይል አባላትን ትክክለኛ ቁጥር ለማወቅ የሰአቱ ሁኔታ አስቻይ ባይሆንም የውስጥ ወታደራዊ ምንጮች እንደተናገሩት ጠላት ያላሰበው ሽንፈት ገጥሞት አባላቱን ተነጥቋል::
ከሞት ያድነው ይመስል 3 ዲሽቃና 2 ሞርተር ከበርካታ የቡድን መሳሪያዎች ጋር ይዞ የነበረው ጠላት የ29 ክፍለ ጦር ቃኝን ወደ ሌላ ቀጠና መንቀሳቀስ ተከትሎ ወደ ቢሊ ታዳጊ ከተማ ቢገባም ቃኝይቱ በብርሀን ፍጥነት ተመልሳ ከ3ተኛ ሻለቃ ጋር በመናበብ ስትለበልበው የተማመነበትን የሽፋን እና የቡድን መሳሪያ ሁሉ ነቅሎ እግሬ አውጭኝ ብሎ እንደ ልማዱ ወደመጣበት ሊፈረጥጥ ችሏል::
ምንጭ፦በአፋብን ምኒልክ ዕዝ ሚዲያና ኮሚዩኒኬሽን መምሪያ! | 1 500 |
| 3 | በአፋብን ጎንደር ጠቅላይ ግዛት በላይ ዘለቀ ዕዝ 206ኛ ከፊያለው ደሴ ኮር አንበሣው ጋይንት ክፍለጦር ወንዱ አስቻለው ደሴ ብርጌድ ስር ለበርካታ ወራት የኮማንዶ ወታደራዊ ሣይንስን ከፅንሰ-ሃሳብ እስከ ትግበራ ትንቅቅ አድርገው ሰልጥነው ለምርቃት የበቁ የፋኖ ኮማንዶዎች! | 1 371 |
| 4 | Senay Conversation | Segment 03: Capturing The Truth One Frame at a Time with @JemalCountess | July 4, 2026
https://youtu.be/iiCkkOekaXY
Disclaimer [Senay Conversation]: The views discussed in the show are solely owned by the respective speakers. If you feel like an idea or claim presented needs to be counter argued, please contact us through DM and we will do our best to arrange a #SenayConversation segment with you.
___________________________
X: https://x.com/SenayConverse
FB: https://www.facebook.com/profile.php?id=61591725962050
Telegram: https://t.me/senayconversation
WhatsApp: https://whatsapp.com/channel/0029VbC2Nn4JENxy2FG4Vx1U
https://youtu.be/iiCkkOekaXY?is=fTC-RCYrQprTXAKR | 1 524 |
| 5 | ቀዳዳ የሆነ ሰውዬ!ለሃገር የማይበጅ ቅርስ የሚያወድም ከሃዲና ውሸታም .... ! | 1 392 |
| 6 | ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ - በመጨረሻው የፓርላማ ንግግራቸው | 1 266 |
| 7 | Senay Conversation | Segment 03: Capturing The Truth One Frame at a Time with @JemalCountess | July 4, 2026
https://youtu.be/iiCkkOekaXY
Disclaimer [Senay Conversation]: The views discussed in the show are solely owned by the respective speakers. If you feel like an idea or claim presented needs to be counter argued, please contact us through DM and we will do our best to arrange a #SenayConversation segment with you.
___________________________
X: https://x.com/SenayConverse
FB: https://www.facebook.com/profile.php?id=61591725962050
Telegram: https://t.me/senayconversation
WhatsApp: https://whatsapp.com/channel/0029VbC2Nn4JENxy2FG4Vx1U | 1 290 |
| 8 | ውሸታሞቹ እና ከሃዲዎቹ አብይ እና አዳነች ፤ የፒያሳ ታሪካዊ ስፍራዎች መፍረስ | 1 414 |
| 9 | ፋኖ ለብልፅግና ባደረው ትልቅ ባለሃብት ላይ እርምጃ ወስዷል ፡እነሆ ያድምጡት | 1 519 |
| 10 | بدون متن... | 1 982 |
| 11 | በአፋብን በላይ ዘለቀ ዕዝ ሜጀር ጄነራል ውብአንተ አባተ ኮር የኮሩ ተወርዋሪ ክፍለ ጦር አርበኞች እና የነበልባሉ 23ኛ ክፍለ ጦር አርበኞች በክቡር ሰማዕቶቹ አርበኛ ሙሉቀን አለኸኝ እና በአርበኛ ሰለሞን ጋሻው ስም ዘመቻ በማወጅ በዓለም በር ከተማና በወረታ ከተማ ዙሪያ ባደረጉት ተጋድሎ የጠላትን አከርካሪ ሰብረው አንፀባራቂ ድል ተቀዳጁ።
ለአማራ ሕዝብ ዋጋ በከፈሉ ጀግኖች ስም የታወጀው ይህ ስኬታማ ዘመቻ ትናንት ሰኔ 28/2018 ዓ/ም ከጧት ጀምሮ በዓለም በር ከተማና በወረታ ከተማ ዙሪያ የተካሄደ ሲሆን፡ በዚህም የጠላት ጦር የተሽመደመደበት ድል መገኘቱን መረብ ሚዲያ ከሜጀር ጄነራል ውብአንተ አባተ ኮር ሕዝብ ግንኙነት ክፍል ለማረጋገጥ ችሏል።
በቅርቡ ክቡር መስዋዕትነትን በከፈለው የጣና ገላውዴዎስ ክፍለ ጦር ዋና ሰብሳቢ አርበኛ ሙሉቀን አለኸኝ እንዲሁም የነበልባሉ 23ኛ ክፍለ ጦር ዋና ሰብሳቢ በነበረው በክቡር ሰማዕቱ አርበኛ ሰለሞን ጋሻው ስም በተደረገው ዘመቻ ነው በርካታ የጠላት ወታደሮች ተደምስሰው አንፀባራቂ ድል የተገኘው።
በአለም በር አከባቢ ማለትም በቁስቋም፣ በሙሉ ተራራ፣ በአይለብሶ፣ በስንቆ፣ በሁ ርጭ፣ በአባይ መስክ፣ በአሳምነው ካምፕ፣ በዓለም በር ከተማ፣ በአስራት ተራራ እና በመድኃኒዓለም አከባቢ ላይ አርበኞቹ አይመከቴ እርምጃ በመውሰድ የጠላትን ጦር ድባቅ በመምታት አፍረክርከውበታል።
በዚህ ተጋድሎ በርካታ የጠላት ወታደሮች ሲደመሰሱ፡ ጠላት ይተማመንባቸው የነበሩ ምሽጎችም ሰዓታትን ባልፈጀ ተጋድሎ ድርምስምሳቸው ወጥቷል።
በተመሣሣይ፡ በወረታ ከተማ ዙሪያ በኮሩ ስር የነበልባሉ 23ኛ ክፍለ ጦር አሃድ የሆኑት የ3ኛ ሬጅመንት አርበኞች ከትናንት ጧት ጀምሮ በጉበና ሚካኤል አከባቢና እና በቋሃር አቦ አከባቢ በወሰዱት እርምጃ በርካታ ወታደሮችን ደምስሰው የጠላት ኃይልን ከባድ የሆነ የሰብአዊና ቁሣዊ ኪሳራን አከናንበውታል።
በክቡር ሰማዕቶቹ አርበኛ ሙሉቀን አለኸኝ እና አርበኛ ሰለሞን ጋሻው ስም በታወጀው በዚህ ዘመቻ የጠላት ጦር በውርደትና በሽንፈት አንገቱን ሲደፋ፡ በአንፃሩ የወገን ኃይል አንፀባራቂ ድሎችን አስመዝግቦ ዘመቻው በስኬት መጠናቀቁን ነው ጣቢያችን መረብ ሚዲያ ከሜጀር ጄነራል ውብአንተ አባተ ኮር ሕዝብ ግንኙነት ክፍል ለማረጋገጥ የቻለው። | 1 988 |
| 12 | ለፍኖተ ሰላም ከተማ እና ለአካባቢው የተላለፈ ጥብቅ መልዕክት!
ከአፋብን ምዕራብ አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ 109ኛ ኮር 77ኛ ክፍለጦር ለፍኖተ ሰላም እና አካባቢው ላላችሁ ቁማር ቤቶች ማለትም፦ካርቴላ ቤት፣ቢንጎ ቤት እና ካርታ ቤት ፣ተጫዋቾችና አጫዋቾች በሙሉ የተላለፈ ማስጠንቀቂያ!
ቁማር ፍኖተሰላም ላይ እንደ ህጋዊ ስራ ሆኖ ከተጀመረ ሰነባብቷል ይህ አረመኔው ስርዓት የፍኖተሰላምን ህዝብ በኢኮኖሚና በማህበራዊ ለማሽቆልቆል ያመቸው ዘንድ በውስጡ ባደራጃቸው መረጃወቹ ከተማው ውስጥ የቁማር ህጋዊ ፍቃድ ሰጦ እያሰራ እንደሆን ደርሰንበታል።
ይህንን ስራ በዋነኚነት እየሰራችሁ ያላችሁ የዚህ ስርዓት ምስለኔወች እና ቁማር ቤቶች ስማችሁን በዝርዝር ከመጥቀሳችን በፊት ከዚህ እኩይ ተግባራችሁ በአስቸኳይ እንድታቆሙ ስንል መልክታችንን እናስተላልፋለን።
በመጨረሻም ይህንን መልዕክት ተላልፋችሁ የምትገኙ ከሆና አፋብን ምዕ/አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ 109ኛ ኮር 77ኛ ክፍለ ጦር ከባድ እርምጃ የሚወስድ መሆኑን እናሳውቃለን።
ምንጭ፦ በአፋብን ቴዎድሮስ ዕዝ 77ኛ ክፍለ ጦር የህዝብ ግንኙነት ክፍል! | 2 080 |
| 13 | بدون متن... | 2 035 |
| 14 | የብልፅግና መከላከያ ሠራዊት አባላት በራያ ቆቦ ወረዳ አዋስ ቀበሌ ላይ አንድ ጎልማሳ አርሶ አደርን በአሰቃቂ ሁኔታ መግደላቸው ታወቀ!
ንፁኋንን መግደል፣ ሃብት ንብረት መዝረፍና ማውደም ብሎም ሽብርተኝነትና ተላላኪነት ልዩ መገለጫው የሆነው መከላከያ ሠራዊቱ፡ በሕዝቡ ላይ የሚፈፅመው አረመኔያዊ ድርጊት ተባብሶ ቀጥሏል።
ይህ የጥፋት ኃይል ሰኔ 25/2018/ዓም በወሎ ቤተ ዐምሓራ ራያ ቆቦ ወረዳ 015 አዋስ ቀበሌ ላይ አቶ ሞላ መኮነን የተባለ ጎልማሳ አርሶ አደርን ያለምንም ምክኒያት በቤተሰቦቹ ፊት ለፊት የፊጥኝ አስረው በጥይት በመደብደብ በአሰቃቂ ሁኔታ እንደገደሉት የመረብ ሚዲያ የቀጠናው ዘጋቢ ለማረጋገጥ ችሏል።
የመከላከያ ሠራዊት አባላቱ ንፁኋንን በዚህ መልኩ በአሰቃቂ ሁኔታ በመግደል ሕዝቡ ሽብርና ፍርሃት እንዲያድርበት በማድረግ፡ ለብልፅግናው አገዛዝ ሰጥለጥ ብሎ ይገዛል ከሚል እሳቤ የተነሳ በንፁኋን ላይ የሚፈፅሙት አረመኒያዊ ድርጊት ተባብሶ ቀጥሏል።
እነዚሁ የፀረ አማራውና የሃገር አውዳሚው ብልፅግና አገዛዝ ተላላኪ ወታደሮች፡ በዚሁ አዋስ ቀበሌ የሌሎች አርሶ አደሮችን ንብረትን ሰብስበው በእሳት ማቃጠልና በማውደም የሽብርተኝነት ተግባራቸውን ፈፅመዋል።
በዚህ በአዋስ ቀበሌ በርካታ ግራም የሚመዝኑ የአንገትና የጆሮ ጌጥ እንዲሁም የጣት ወርቅ፣ 90 ሺ ብር በጥሬ ገንዘብ፣ ስትድስት ዘመናዊ የእጅ ስልኮችና ፓወር ባንኮች በነዚኽው የብልፅግና መከላከያ ሠራዊት አባላት ከማሕበረሰቡ የተዘረፈ ሲሆን፡ በተጨማሪም ወታደሮቹ የሱቅ ሸቀጣሸቀጦችና ሌሎች ንብረቶችንም ዘርፈው ወስደዋል፡ መውሰድ ያልቻሉትንም በእሳት አቃጥለው አውድመዋል ሲሉ የመረብ ሚዲያ የቀጠናው ወኪል ያነጋገራቸው ተጎጅዎች ቃል በቃል ተናግረዋል። | 1 784 |
| 15 | بدون متن... | 1 563 |
| 16 | በአፋብን ወሎ ቤተ-አማራ ጀብደኛዉ ምኒልክ ዕዝ አሃድ የሆነዉ 106ኛ ኮር 22ኛ ክፍለጦር ለአምስተኛ ዙር ሰልጣኝ ፋኖዎችን በድምቀት አስመረቀ!!
የአማራን ህዝብ መዋቅራዊ የዘር ማጥፋት እቅድን በመረዳት ሞት የታወጀበትን ህዝብ ለመታደግ ትውልዱን ወታደራዊ እና ወታደራዊ ሳይንስ ስልጠና በማሰልጠን ዘመን ተሻጋሪ ታሪክ ለመስራት ቆርጠው የተነሱት የመቄት ምድር ተርቦች በደማቅ ሆኔታ ሰልጣኝ ፋኖዎችን ለአምስተኛ ዙር በድምቀት አስመርቀዋል።
ነፃነትና ዲሞክራሲ ከአሸባሪዎች ዘንድ አንገትን በመድፋት እንደማይገኙ የተረዱት ትውልዶች ወደ ስልጠና ማዕከል በመግባት የወታደራዊና ፖለቲካዊ ስልጠናቸውን በሙሉ ብቃት በማጠናቀቅ የአማራን ህዝብ ከአደጋና ከጥፋት ለመመከት ቃል ገብተዋል።
ለበርካታ ወራቶች ሲሰለጥኑ የነበሩ ምልምል ሰልጣኝ ፋኖዎች በምርቃት ስነ-ስርዓት ላይ ለአማራ ህዝብና ለአላማቸው በታማኝነት እስከ ህቅታ እንጠብቃለን ሲሉ ቁርጠኝነታቸውን አሳይተዋል።
በዚህ የምርቃት ስነ-ስርዓት ላይ የአፋብን ወሎ ቤተ-አማራ ምኒልክ ዕዝ ህዝብ ግንኙነት መምሪያ ሃላፊ አርበኛ ብርሃን አረጋ "የአማራ ሕዝብ እና ወጣት በዚህ ወሳኝ ወቅት የፓለቲካ እና ወታደራዊ ክህሎቱን ማዳበር እንዲሁም ራሱን ለመንግስትነት ማዘጋጀት አለበት ብለዋል።
አርበኛው አያይዞም ለቀጣይ ትልቅ ተልዕኮ መሪውም ተመሪውም ራሱን ማዘጋጀት አለበት" በማለት መልክታቸውን አስተላልፈዋል።
በዚህም ምርቃ ላይ የ106ኛ ኮር ሕዝብ ግንኘነት ሃላፊ አርበኛ መ/ር መኩሪያ አጋዤ "እኛ የትውልድ ስራ ነው የያዝነው በዚህ ወቅት እንደ 106ኛ ኮር ከባድ መስዕዋትነት እየከፈልን ያለንበት ወቅት ቢሆንም ሚስማር ሲመቱት ይጠብቃል እንዲሉ አበው የመሪወቻችንን አላማ ማስቀጠል አለብን ብለዋል።
አርበኛው አክለውም ሰልጣኞች ለዚህ ትግል እና ለአላማቸው ራሳቸውን አሳልፈው እንዲሰጡ እና በፅናት እንደ ጀግኖች እንዲታመኑ አሳስበዋል።
በዚህም የ106ኛ ኮር ም/ወታደራዊ አዛዥ አርበኛ ማረጉ አስፋው ለተመራቂወች ወታደራዊ መምሪያ የሰጡ ሲሆን የፋኖን ትግል ማንኛውም አማራ ዳር ማድረስና ጠብቆ መኖር ተፈጥሯዊና ብሔራዊ ግደታቸው ነው በማለት መልክታቸውን አስተላልፈዋል።
በፕሮግራሙ ላይ የ106ኛ ኮር ከፍተኛ አመራር የሆነችው አርበኚት መቅደስ፣ የ22ኛ ክፍለጦር አዛዥ አርበኛ ክንዱ ሙላው፣ የ22ኛ ክፍለጦር ም/አዛዥ አርበኛ ሞገስ ካሴ እና የ22ኛ ክፍለጦር ዘመቻ መሪ አርበኛ ሰለሞን መልዕክት እንዲሁም ለቀጣይ ተልዕኮ የሚያዘጋጅ አነቃቂ ንግግሮችን አድርገዋል ሲል የአፋብን ወሎ ቤተ አማራ ምኒልክ ዕዝ 106ኛ ኮር ሚዲያና ኮሚኒኬሽን ክፍል መረጃውን አድርሷል!!
ምንጭ፦ በአፋብን ምኒልክ ዕዝ ሚዲያ እና ኮሚዩኒኬሽን መምሪያ! | 1 638 |
| 17 | የአገዛዙ ወታደሮች በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን ዘይሴ ወረዳ በሰላማዊ ህዝብ ላይ እጅግ አሰቃቂ የጭፍጨፋ ዘመቻ መክፈታቸው ታወቀ!
ተካሂዷል በተባለው የጨረባ ምርጫ "ብልፅግናን አልመረጣችሁም" በሚል የበቀል እርምጃ ከሰኔ 11 እስከ ሰኔ 25/2018 ዓ/ም ባለው ጊዜ ብቻ 19 ንፁኋን ዜጎችን በግፍ የገደሉት የብልፅግናው አገዛዝ ወታደሮች፡ ከ50 ሺህ በላይ ነዋሪዎችን ከቀያቸው በማፈናቀል አካባቢውን ሲኦል እንዳደረጉት መረብ ሚዲያ ከተጎጂዎቹ ለማረጋገጥ ችሏል።
ወታደሮቹ “ብልጽግናን ለምን አልመረጣችሁም?” በሚል ሰበብ፡ ህዝቡን ከቤቱ እያስወጡ በማንበርከክ እየገደሉ፣ ንብረቱን እየዘረፉና ማሳውን እያቃጠሉ መሆናቸውን ነው መረብ ሚዲያ ያነጋገራቸው ተጎጂዎች ጨምረው የገለፁት።
ወታደሮቹ፡ ሰዎችን ከቤታቸው አውጥተው በጭካኔ በመግደል፣ የቤት እንስሳትን በመዝረፍ እና የጤፍ ማሳዎችን በማቃጠል አካባቢውን እያወደሙ ይገኛሉ።
የዘይሴ ማሕበረሰብ ከ1986 ዓ.ም ጀምሮ እያቀረበ ላለው “የራስን በራስ የማስተዳደር ጥያቄ” ምላሽ ባለማገኘቱ፡ ተካሂዷል በተባለው የጨረባ ምርጫ ወቅት ብልፅግናን ባለመምረጥ ተቃውሞውን ገልፆ ነበረ።
ይሄንን ተከትሎ ነው የብልፅግናው አገዛዝ "በምርጫ ካርድ ቀጥታችሁኛል" በሚል የበቀል ጥቃት የከፈተባቸው።
በዚህ የጭፍጨፋ ዘመቻ ብቻ ከ50 ሺህ በላይ የሚሆኑ የዘይሴ ነዋሪዎች ከቀያቸው ተፈናቅለዋል።
ነዋሪዎቹ፡ ችግሩን ለመቅረፍ ይመለከተዋል ላሉት የአገዛዙ መዋቅር ጥያቄያቸውን ቢያቀርቡም ነገር ግን ምንም አይነት ምላሽ እንዳልተሰጣቸው ተናግረዋል።
የብልጽግና አገዛዝ በዘይሴ ማሕበረሰብ ላይ የከፈተውን የእልቂት ዘመቻ መላው የኢትዮጵያ ህዝብና የአለም ሕዝብ እንዲያዎግዘው እንዲሁም የሰብአዊ መብቶች ተቋማት ትኩረት እንዲሰጡበት መረብ ሚዲያ ያነጋገራቸው ተጎጂዎች ጥሪ አቅርበዋል። | 1 594 |
| 18 | በአፋብን ሸዋ ጠቅላይ ግዛት አሳምነው ዕዝ ጀብደኞቹ ልዩ ዘመቻ ንስር ሻለቃ በሸዋሮቢት ከተማ ለሊቱን በጥላት ምሽግ ዘልቀው በመግባት ጥላትን ደምስሰው የተተኳሽ እና መገናኛ ሬዲዎዎችን ሲማርኩ በምሽግ ላይ የበሩት የጥላት ሀይል ሙሉ በሙሉ ተደምስሷል።
የተማረኩ የጥላት ንብረቶች ዝርዝር !!
👉🏾2 የብሬን አፈሙዝ
👉🏾3ሺ የብሬን ተተኳሽ
👉🏾 2-የውጊያ ላይ የሜዳ መነፅር
👉🏾በርከት ያሉ የብሬን ሸንሸሎች
👉🏾የደረት ትጥቅና ከ20 የሚደርሱ የክላሽ ካዝናዎች ተማርከዋል
ምንጭ፦ በአፋብን ሸዋ ጠቅላይ ግዛት አሳምነው ዕዝ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ! | 1 778 |
| 19 | በመርሀቤቴ ግንባር በሬማ ከተማና አካባቢው ላይ የአሳምነው ዕዝ አርበኞች በፈፀሙት የተቀናጀ ወታደራዊ ኦፕሬሽን የአገዛዙን 101ኛ አየር ወለድ ኮማንዶ ክፍለ ጦር አባላትን በመደምሰስ ድል ተቀዳጁ!
በተካሄደው ከባድ ውጊያ ከ17 በላይ የጠላት ኮማንዶ ኃይሎች የተገደሉ ሲሆን፡ በርካቶች መቁሰላቸውንና በጠላት ላይ ከፍተኛ ወታደራዊ ኪሳራ መድረሱን ለማወቅ ተችሏል። | 2 193 |
| 20 | በመርጦለማርያም በአንድ የጠላት ካምፕ ላይ በተፈጸመ መብረቃዊ ኦፕሬሽን 17 የጠላት የአገዛዙ ወታደሮች ሲገደል ሉአንድ ብሬንን ጨምሮ 15 ክላሽንኮፍ ጠመንጃዎች በፋኖ ቁጥጥር ስር ዋሉ!
በፋኖ የጦር ጠበብቶች ንድፍ በተመራው እና በጠላት ላይ ከፍተኛ መፍረክረክን ባደረሰው በዚህ ልዩ ኦፕሬሽን፡ ወታደራዊ ካምፑ ሙሉ በሙሉ ሲወድም በውስጡ የነበሩ የጠላት መገልገያ ወታደራዊ ቁሣቁሶች በቦምብ ጋይተዋል። ሁለት ወታደሮች ደግሞ በለስ ቀንቷቸው እጅ ከፈንጅ ተይዘዋል። | 2 158 |
