fa
Feedback
የጥበብ ማዕድ

የጥበብ ማዕድ

رفتن به کانال در Telegram

ዝም ብለህ ተቀላቀል!

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام የጥበብ ማዕድ

کانال የጥበብ ማዕድ (@yetbebmead_ab) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 16 293 مشترک است و جایگاه 5 235 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 2 082 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 16 293 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 07 ژوئیه, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 611 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -4 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 2.54% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 2.06% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 413 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 335 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 12 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
ዝም ብለህ ተቀላቀል!

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 08 ژوئیه, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کرده‌اند.

16 293
مشترکین
-424 ساعت
+1507 روز
+61130 روز
آرشیو پست ها
ይህንን ያውቃሉ ⁉️ በ6ተኛው ክፍለ ዘመን ሴቶች ብዙውን ጊዜ ቆዳቸው የገረጣ እንዳይሆን ለማድረግ እና ቆንጆ ለመሆን ሲሉ ራሳቸውን እያቆሰሉ እንደሚያደሙ ታሪክ ይናገራል በ21th ደሞ ሜካፕ !

በመክበርህ መክበርና መከበር ሚሻ በጽልመት ቀንህ መቼም አጠገብህ አታየውም! ግን የተሻለ ነገር ባገኘህ ሰዓት ዙሪያህን ቆሻሻ እንደሳበው ዝንብ አብዝቶ ይወርሃል።

ለመላው የእስልምና እምነት ተከታይ ወገኖቻችን እንኳን ለመውሊድ በዓል አደረሳችሁ፣ መልካም በዓል እንዲሆን ተመኘን!

አንዳንዴ ሰዎችን ለማግኘት ፍላጎታቸውን ስትቧጥጥ መኖር ጥፍርህን ጨርሰህ ጥፍር የለሽ እንደመሆን ነው። ያኔ እነርሱ ጥፍሩ ወደሰላ ሲሄዱ አንተ በሐዘን መብከንከን!!!

ለካ ሰውን እብድ የሚያሰኘው እብድ የሚያደርገውን ማድረጉ አይደለም ፤ እብድ የሚያደርገውን ሲያደርጉ በሌሎች መታየቱ ነው እንጂ። (እመት ውድነሽ በጣሙ)
ለካ ሰውን እብድ የሚያሰኘው እብድ የሚያደርገውን ማድረጉ አይደለም ፤ እብድ የሚያደርገውን ሲያደርጉ በሌሎች መታየቱ ነው እንጂ። (እመት ውድነሽ በጣሙ)

ጥለውኽና እርቀውህ ሚሔዱ ሰዎች ባንተ ምክንያት ራሳቸውን ጥፋተኛ አድርገው ከሚሔዱ ይልቅ አንተን ወቅሰውና ጥፋተኛ አድርገው ቢሔዱ ለመመለስ አብዝቶ ይቀላል!!!

፡ እግዜር ቅርብ ሳለ ....... እውነት ፍርዱ ሲታይ ሀቅ እንቅጩን ሲመርጥ እያንዷን ሳይሰብር ብርሀን ለወረደ ቦታው ተብሎ ኖሯል የብርሀን ደብር እግዜር ቅርብ ሳለ ....... ለትግል ቢያስፈራ 'ማይመች ቢመስል ኮሳሳ አካል ሊጥል ግዙፉን ጎልያድ ዳዊት አሳይቶናል ደልዳላ ቁመናው ምቹ እንደነበረ በወንጭፍ ታልሞ በአንድ ጠጠር ሲናድ እግዜር ቅርብ ሳለ ...... እንደ ጌትነቱ የፃዲቅን ፍሬ በህዝቡ ሲዘራ ፍቅርን ሲያስተምር ጭንቁን ሰው ከህመም ድሃን ከችግሩ ጨካኙን ከሀጥያት በደልን ሲያነፃ ሲያድንና ሲምር የአዳም የሞት እዳ በእለተ አርብ ቀን ሲሻር በመስቀሉ ሞቶ ያተረፈ ሰላም ነው ትንሳኤው ጌታ በጥቅሉ እግዜር ቅርብ ሳለ ...... ተፈጥሮ ውበቱ ሰው ቀለቡ ፍቅር መሬት ምርቷ ፍሬ የዘበት አይደለም ድል መሆን ታውቆት ነው የጀግና ፉካሬ ዘምቶ ቢደክም እንኳ ከግንባሩ ታቹን ላቡ እንደጉድ ቸፎ ጨውነቱን ቢያቁር ፀሀይና ግለት ዝናብና ብርዱ ወዙን አሟጦበት ቢከሳ ቢጠቁር በረገጣት መሬት ክብር እንዲቀለም ንድፍ ሀሳብ ለሳለ ..... እግዜር ቅርብ ሳለ ..... ቢዳፋ ቢያቀና ፍርዱ እስኪለይለት እስኪጠራ መልኩ አረ እናንተሆዬ ሀገር አይደለም ወይ ሰው የመሆን ልኩ ✍Mekdi @amen1995

፡ ሰላም ቤተሰቦች ዛሬ ሊጀመር የነበረውን የግጥም ውድድር ለትንሽ ጊዜ አራዝመነዋል፡፡ ስለሆነም በዚህ ውድድር መሳተፍ የምትፈልጉ ግጥማችሁን እስከ ሀሙስ ከምሽቱ 3:00 ድረስ መላክ ትችላላችሁ፡፡👇 ••••••••••••••••••••••••••••••• @abu1219 @amen1995 •••••••••••••••••••••••••••••••• 👉ለአሸናፊዎችም የሽልማት ለውጥ ያደረግን መሆኑን እያሳሰብን ተሳታፊ እንድትሆኑ ተጋብዛችኋል፡፡ 🎁1ኛ ለወጣ የ100 ብር ካርድ 🎁2ኛ ለወጣ የ50 ብር ካርድ 🎁3ኛ ለወጣ የ25 ብር ካርድ 👉ውድድሩ ማክሰኞ ከምሽቱ 2:00 ይጀመራል፡፡ https://t.me/+byFqLV5_ir4xZDE0 መልካም እድል🙏 ፡

፡ ሰላም ቤተሰቦች ዛሬ ሊጀመር የነበረውን የግጥም ውድድር ለትንሽ ጊዜ አራዝመነዋል፡፡ ስለሆነም በዚህ ውድድር መሳተፍ የምትፈልጉ ግጥማችሁን እስከ ሀሙስ ከምሽቱ 3:00 ድረስ መላክ ትችላላችሁ፡፡👇 ••••••••••••••••••••••••••••••• @abu1219 @amen1995 •••••••••••••••••••••••••••••••• 👉ለአሸናፊዎችም የሽልማት ለውጥ ያደረግን መሆኑን እያሳሰብን ተሳታፊ እንድትሆኑ ተጋብዛችኋል፡፡ 🎁1ኛ ለወጣ የ100 ብር ካርድ 🎁2ኛ ለወጣ የ50 ብር ካርድ 🎁3ኛ ለወጣ የ25 ብር ካርድ 👉ውድድሩ ማክሰኞ ከምሽቱ 2:00 ይጀመራል፡፡ https://t.me/+byFqLV5_ir4xZDE0 መልካም እድል🙏 ፡

💁 " ፍልሰታ " ማለት ምን ማለት ነው ❓

💕ከዘማሪያን የማንን መዝሙር ማዳመጥ ይ ፈ ል ጋ ሉ ? 🔔 💕 [┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 💕 ሊቀ መዘምራን ቴዎድሮስ ዮሴፍ 💕 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ [┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 💕 ሊቀ መዘምራን ይልማ ኃይሉ💕 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ ┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 💕 ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ 💕 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ ┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 💕 ዘማሪ አቤል መክብብ 💕 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ ┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 💕ዘማሪት ሲስተር ህይወት ተፈራ💕 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ ┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 💕ዘማሪ ዲያቆን ሙሉቀን ከበደ💕 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ ┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 💕 ቀሲስ ምንዳዬ ብርሃኑ 💕 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ ┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 💕 ዘማሪት ፋሲካ ድንቁ 💕 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ 🌷👥 የሁሉንም ዘማሪያን መዝሙር ለማግኘት 🔔 👇 🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧

💁 " ፍልሰታ " ማለት ምን ማለት ነው ❓

እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምን ያበሰራት ቅዱስ መላዕክ ማን ይባላል?

ቤተሰቦች ግጥማችሁን እየላካችሁልን ነው፤ ሌሎችም ጸሐፊያን ካላቹ ተሳታፊ መሆን ትችላላቹ።

በዓል እንዴት ነበር ቤተሰብ?

በሚፈጥንና ባልቆመ ጊዜ የኛን ተፈጥሮን የጠበቀን ለውጥ ማበላለጥ ልክነትን ያጣ ሚዛናዊነት ነው።
በሚፈጥንና ባልቆመ ጊዜ የኛን ተፈጥሮን የጠበቀን ለውጥ ማበላለጥ ልክነትን ያጣ ሚዛናዊነት ነው።

፡ ውድ የዚህ ቻናል ቤተሰቦች ዛሬ ለየት ባለ መልኩ የግጥም ውድድር ልናካሂድ ነው፡፡ሁላችሁም መወዳደር ትችላላችሁ፡፡ 👉መወዳደር የምትፈልጉ ግጥማችሁን ሀሙስ ከምሽቱ 2:00 ጀምሮ እስከ ቅዳሜ ከምሽቱ 3:00 ድረስ መላክ ትችላላችሁ፡፡👇 •••••••••••••••••••••••••• @abu1219 @amen1995 •••••••••••••••••••••••••• 👉ግጥማችሁ ከ10 ስንኝ ባይበልጥ ይመረጣል፡፡ 👉50% ከ ዳኞች 50% Vote 🎁1ኛ ለወጣ የ50 ብር ካርድ 🎁2ኛ ለወጣ የ25 ብር ካርድ 🎁3ኛ ለወጣ የ15 ብር ካርድ 👉ግጥሙ የራሳችሁ መሆን እንዳለበት እያሳሰብን ውድድሩ አርብ ከምሽቱ 2:00 ተጀምሮ ሰኞ ከምሽቱ 3:00 ይጠናቀቃል፡፡ መልካም እድል🙏 🌼መልካም አዲስ አመት🌼 ፡