fa
Feedback
GLOW KG AND PRIMARY SCHOOL ADDIS ABABA ETHIOPIA.

GLOW KG AND PRIMARY SCHOOL ADDIS ABABA ETHIOPIA.

رفتن به کانال در Telegram

Always strive for Excellence❤!!

نمایش بیشتر
1 423
مشترکین
+124 ساعت
+67 روز
-230 روز
آرشیو پست ها
ቀን፡- 14/06/2016ዓ.ም  ግሎው ቅድመ መጀመሪያ እና የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት የ2016ዓ.ም አንድኛ መንፈቀ ዓመት ከተማሪ ወላጆች ጋር በ 09/06/2016ዓ.ም ውይይት ተደረገ፡፡ በዕለቱ ሁለት አጀንዳዎች ለወላጆች ቀርበዋል፡፡ 1) በአንደኛ መንፈቀ ዓመት ላይ የተከናወኑ አብይ ተግባራት 2) የተማሪዎች ስነ-ምግባር እና ውጤት ትምህርት ቤታችን ለ2016ዓ.ም ከቅድመ ዝግጅት እስከ አሁን በርካታ ስራዎች ቢሰራም በዕለቱ ለወላጆች የቀረቡ ዋና ዋና ተግባራት     -የተማሪዎች ምዝገባ     -የተማሪዎች ክፍል ምደባ     -ተጨማሪ ወንበሮች ማሟላት     -ምቹ አካባቢ ለመፍጠር የቀለም                ቅብ      -ተጨማሪ ግንባታዎችን መገንባት     -ተጨማሪ የሰው ሀይል መጨመር     -የመምህራን ክፍል እና ትምህርት      ምደባ    -ለመምህራን እና ለአስተዳደር     ሰራተኞች ስልጠና መስጠት    -አዳዲስ እና ነባር መምህራንን     የማስተዋወቅ ፕሮግራም    -መስከረም 14/2016ዓ.ም ትምህርት     የተጀሚረበት ቀን መሆኑ    -ተማሪዎችን ተቀብሎ ከመምህራን ጋር     የትምህርት ቤቱን ህገ-ደንብ     የማሳወቅ ስራ መስራቱ    -የተማሪዎችን የመማር ማስተማር     ሂደት መከታተልና መገምገም ጠንካራ    ጎኖችን በማስቀጠል የተለያዩ ክፍተቶች     የማረም ስራ መሰራቱን፡፡   -ተማሪዎች የተከታታይ ምዘና (የቤት    ስራ፣የክፍል ስራ፣ ፕሮጀክት ስራ፣    የቡድን ስራ፣ የተለያዩ አሳይመንቶች)   መሰጠቱ አጠቃላይ ከ20%   -ሁሉም ተማሪዎች ሙከራ አንድ (Test    one 15%)፣ ሙከራ ሁለት (Test     Two 15%)፣ አጋማሽ ፈተና (mid    exam 20%)፣ ማጠቃለያ ፈተና    ( Final exam 30%) ፈተናዎችን    ተፈትነዋል።   -የተፈተኑትን ፈተናዎች በዲፓርትመንት    በመገምገም የተማሪዎች አፈፃፀም ጋር    ንፅፅር ተደርጓል፡፡   -እንደ ት/ቤታችን በየትኛው ትምህርት    በማን መምህር የተሻለ ውጤት       እንደተሰራ በመገምገም ከፍተኛ    ውጤት የተመዘገበበት ትምህርት እንደ ምርጥ ተሞክሮ በመውሰድ ሌሎች    መምህራን የተሻለ ውጤት    በሚቀጥለው መንፈቀ ዓመት    ማስመዝገብ እንዳለባቸው    በማስማማት    -የተማሪዎች  አፈፃፀም ክፍል ከክፍል     ጋር ስናነፃፅር የአንደኛ እና ሶስተኛ     ክፍል ከፍተኛ ውጤት የተመዘገበበት     የክፍል ደረጃ ሲሆን ሌሎቹ ክፍሎቹም     የተሻለ ውጤት ማምጣት     እንዳለባቸው አስገንዝበዋል፡፡   -በአጠቃላይ  በውጤት ደረጃ ሲለካ    በት/ቤታችን በአማካኝ ውጤት    በሁሉም ት/ት አይነት ከ86.75 በአንደኛ    መንፈቀ ዓመት የተመዘገበ ሲሆን    ይህም የሚያሳየው ከፍተኛ ውጤት    መሆኑን ያመለክታል፡፡ ከዉይይቱ ተሳታፊዎች ትምህርት ቤቱን የሚያጠነክር ገንቢ ሀሳብ እና ጥያቄዎች ለመድረኩ ቀርበዋል ለቀረቡት ሀሳብና ጥያቄዎች ላይ ማብራሪያ ተሰቷል። 👉 በመቀጠል እያንዳንዱ ወላጅ የየራሳቸውን ልጆች     ውጤት እና ስነ-ምግባር ከስም     ጠሪ መምህራን  ጋር እንዲመካከሩ መድረክ ተዘጋጅቶ ምክክር አካሂደዋል፡፡    -በመጨረሻም የት/ቤቱ ርዕሰ መምህር     ት/ቤት ለአንድ አካል ብቻ የሚተው     ሳይሆን ሁሉም ባለድርሻ አካላት     (ወላጆች፣ ተማሪዎች፣ መምህራን፣     አስተዳደር ሰራተኞች፣ የአካባቢው     ነዋሪዎች፣ የዕምነት አባቶች እና ወዘተ በጋራ እጅና ጓንት ሆነን በመስራት የነገ ሀገር ተረካቢ ዜጋን ማስተማር ሀላፊነት  እንዳለብን አፅኖት ሰጥቶ የእለቱን ፕሮግራም አጠናቋል።

ቀን፡- 14/06/2016ዓ.ም  ግሎው ቅድመ መጀመሪያ እና የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት የ2016ዓ.ም አንድኛ መንፈቀ ዓመት ከተማሪ ወላጆች ጋር በ 09/06/2016ዓ.ም ውይይት ተደረገ፡፡ በዕለቱ ሁለት አጀንዳዎች ለወላጆች ቀርበዋል፡፡ 1) በአንደኛ መንፈቀ ዓመት ላይ የተከናወኑ አብይ ተግባራት 2) የተማሪዎች ስነ-ምግባር እና ውጤት ትምህርት ቤታችን ለ2016ዓ.ም ከቅድመ ዝግጅት እስከ አሁን በርካታ ስራዎች ቢሰራም በዕለቱ ለወላጆች የቀረቡ ዋና ዋና ተግባራት     -የተማሪዎች ምዝገባ     -የተማሪዎች ክፍል ምደባ     -ተጨማሪ ወንበሮች ማሟላት     -ምቹ አካባቢ ለመፍጠር የቀለም                ቅብ      -ተጨማሪ ግንባታዎችን መገንባት     -ተጨማሪ የሰው ሀይል መጨመር     -የመምህራን ክፍል እና ትምህርት      ምደባ    -ለመምህራን እና ለአስተዳደር     ሰራተኞች ስልጠና መስጠት    -አዳዲስ እና ነባር መምህራንን     የማስተዋወቅ ፕሮግራም    -መስከረም 14/2016ዓ.ም ትምህርት     የተጀሚረበት ቀን መሆኑ    -ተማሪዎችን ተቀብሎ ከመምህራን ጋር     የትምህርት ቤቱን ህገ-ደንብ     የማሳወቅ ስራ መስራቱ    -የተማሪዎችን የመማር ማስተማር     ሂደት መከታተልና መገምገም ጠንካራ    ጎኖችን በማስቀጠል የተለያዩ ክፍተቶች     የማረም ስራ መሰራቱን፡፡   -ተማሪዎች የተከታታይ ምዘና (የቤት    ስራ፣የክፍል ስራ፣ ፕሮጀክት ስራ፣    የቡድን ስራ፣ የተለያዩ አሳይመንቶች)   መሰጠቱ አጠቃላይ ከ20%   -ሁሉም ተማሪዎች ሙከራ አንድ (Test    one 15%)፣ ሙከራ ሁለት (Test     Two 15%)፣ አጋማሽ ፈተና (mid    exam 20%)፣ ማጠቃለያ ፈተና    ( Final exam 30%) ፈተናዎችን    ተፈትነዋል።   -የተፈተኑትን ፈተናዎች በዲፓርትመንት    በመገምገም የተማሪዎች አፈፃፀም ጋር    ንፅፅር ተደርጓል፡፡   -እንደ ት/ቤታችን በየትኛው ትምህርት    በማን መምህር የተሻለ ውጤት       እንደተሰራ በመገምገም ከፍተኛ    ውጤት የተመዘገበበት ትምህርት እንደ ምርጥ ተሞክሮ በመውሰድ ሌሎች    መምህራን የተሻለ ውጤት    በሚቀጥለው መንፈቀ ዓመት    ማስመዝገብ እንዳለባቸው    በማስማማት    -የተማሪዎች  አፈፃፀም ክፍል ከክፍል     ጋር ስናነፃፅር የአንደኛ እና ሶስተኛ     ክፍል ከፍተኛ ውጤት የተመዘገበበት     የክፍል ደረጃ ሲሆን ሌሎቹ ክፍሎቹም     የተሻለ ውጤት ማምጣት     እንዳለባቸው አስገንዝበዋል፡፡   -በአጠቃላይ  በውጤት ደረጃ ሲለካ    በት/ቤታችን በአማካኝ ውጤት    በሁሉም ት/ት አይነት ከ86.75 በአንደኛ    መንፈቀ ዓመት የተመዘገበ ሲሆን    ይህም የሚያሳየው ከፍተኛ ውጤት    መሆኑን ያመለክታል፡፡ ከዉይይቱ ተሳታፊዎች ትምህርት ቤቱን የሚያጠነክር ገንቢ ሀሳብ እና ጥያቄዎች ለመድረኩ ቀርበዋል ለቀረቡት ሀሳብና ጥያቄዎች ላይ ማብራሪያ ተሰቷል። 👉 በመቀጠል እያንዳንዱ ወላጅ የየራሳቸውን ልጆች     ውጤት እና ስነ-ምግባር ከስም     ጠሪ መምህራን  ጋር እንዲመካከሩ መድረክ ተዘጋጅቶ ምክክር አካሂደዋል፡፡    -በመጨረሻም የት/ቤቱ ርዕሰ መምህር     ት/ቤት ለአንድ አካል ብቻ የሚተው     ሳይሆን ሁሉም ባለድርሻ አካላት     (ወላጆች፣ ተማሪዎች፣ መምህራን፣     አስተዳደር ሰራተኞች፣ የአካባቢው     ነዋሪዎች፣ የዕምነት አባቶች እና ወዘተ በጋራ እጅና ጓንት ሆነን በመስራት የነገ ሀገር ተረካቢ ዜጋን ማስተማር ሀላፊነት  እንዳለብን አፅኖት ሰጥቶ የእለቱን ፕሮግራም አጠናቋል።