GLOW KG AND PRIMARY SCHOOL ADDIS ABABA ETHIOPIA.
رفتن به کانال در Telegram
1 417
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
-1430 روز
آرشیو پست ها
በዛሬው እለት በሽቦ ኤጀርሳ ቅርንጫፍ ወላጆች የልጆቻቸውን የግማሽ አመት ውጤት ከመምህራኖች ጋር አስፈላጊውን ምክክር በማድረግ በጥሩ ሁኔታ ተጠናቋል
ቀን፡ 23/05/2018ዓ፣ም
👉ለ2018 ዓ.ም 6ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች በሙሉ
✍️በቅድሚያ የከበረ ሠላምታችንን እያቀረብን በመቀጠል ከታች በተለቀቀው መረጃ መሠረት በማድረግ ማንኛውም ስህተት ነው ብላችሁ ያመናችሁበትን የስም( የአባት፣ የአያት እና መሠል) ስህተቶችን ዛሬ 13/06/2018ዓ፣ም _ ረቡዕ 18/06/2018ዓ፣ም ድረስ እንድታሳውቁን በትህትና እንጠይቃለን።
✍በተጨማሪም እንደአስፈላጊነቱ ት/ቤት ድረስ በመምጣት ማየት እንደምትችሉ ጭምር እናሳውቃለን ፡፡
🙏 ት/ቤቱ!
የወላጅ-መምህር-ት/ቤት የምክክር ቀን
ሰላም ውድ ወላጆች፣
የመጀመሪያው መንፈቅ አመት (First Semester) የልጆቻችሁን የትምህርት ውጤት እና የስነ-ባህሪይ እድገት አስመልክቶ ቅዳሜ፣ የካቲት 14 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 – 5፡30 ሰዓት ድረስ ምክክር ይደረጋል፡፡
ስለሆነም በዚሁ ፕሮግራም ላይ በተጠቀሰው ሰዓት በልጆችዎ ቅርንጫፍ ትምህርት ቤት ግቢ እንዲገኙና ስለ ልጆችዎ ምክክር እንዲያደርጉ እየጠየቅን በዕለቱ የመጀመሪያው መንፈቅ ዓመት የውጤት መግለጫ እንደሚሰጥ ከወዲሁ ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
