ar
Feedback
GLOW KG AND PRIMARY SCHOOL ADDIS ABABA ETHIOPIA.

GLOW KG AND PRIMARY SCHOOL ADDIS ABABA ETHIOPIA.

الذهاب إلى القناة على Telegram

Always strive for Excellence❤!!

إظهار المزيد
1 423
المشتركون
+124 ساعات
+67 أيام
-230 أيام
أرشيف المشاركات
ሰላም ውድ ወላጆች፣ በ130ኛዉ የአድዋ ድል መታሰቢያ በዓል ምክንያት ነገ፣ ሰኞ የካቲት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ትምህርት ቤት ዝግ ይሆናል ማክሰኞ፣ የካቲት 24 ቀን 2018 ዓ.ም መደበኛ ትምህርት የሚቀጥል ይሆናል። የአንድነት 🤝፣ የጀግንነት 💪 እና የኢትዮጵያ ኩራት 💚💛❤️ ቀን!

የ2018 ዓ.ም የወላጆችና የመምህራን ገፅ ለገፅ ውይይት በመልካም ሁኔታ ተጠናቋል ።

በዛሬው እለት በሽቦ ኤጀርሳ ቅርንጫፍ ወላጆች የልጆቻቸውን የግማሽ አመት ውጤት ከመምህራኖች ጋር አስፈላጊውን ምክክር በማድረግ በጥሩ ሁኔታ ተጠናቋል