GLOW KG AND PRIMARY SCHOOL ADDIS ABABA ETHIOPIA.
前往频道在 Telegram
1 421
订阅者
+224 小时
+57 天
-1030 天
帖子存档
በዛሬው እለት በሽቦ ኤጀርሳ ቅርንጫፍ ወላጆች የልጆቻቸውን የግማሽ አመት ውጤት ከመምህራኖች ጋር አስፈላጊውን ምክክር በማድረግ በጥሩ ሁኔታ ተጠናቋል
ቀን፡ 23/05/2018ዓ፣ም
👉ለ2018 ዓ.ም 6ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች በሙሉ
✍️በቅድሚያ የከበረ ሠላምታችንን እያቀረብን በመቀጠል ከታች በተለቀቀው መረጃ መሠረት በማድረግ ማንኛውም ስህተት ነው ብላችሁ ያመናችሁበትን የስም( የአባት፣ የአያት እና መሠል) ስህተቶችን ዛሬ 13/06/2018ዓ፣ም _ ረቡዕ 18/06/2018ዓ፣ም ድረስ እንድታሳውቁን በትህትና እንጠይቃለን።
✍በተጨማሪም እንደአስፈላጊነቱ ት/ቤት ድረስ በመምጣት ማየት እንደምትችሉ ጭምር እናሳውቃለን ፡፡
🙏 ት/ቤቱ!
የወላጅ-መምህር-ት/ቤት የምክክር ቀን
ሰላም ውድ ወላጆች፣
የመጀመሪያው መንፈቅ አመት (First Semester) የልጆቻችሁን የትምህርት ውጤት እና የስነ-ባህሪይ እድገት አስመልክቶ ቅዳሜ፣ የካቲት 14 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 – 5፡30 ሰዓት ድረስ ምክክር ይደረጋል፡፡
ስለሆነም በዚሁ ፕሮግራም ላይ በተጠቀሰው ሰዓት በልጆችዎ ቅርንጫፍ ትምህርት ቤት ግቢ እንዲገኙና ስለ ልጆችዎ ምክክር እንዲያደርጉ እየጠየቅን በዕለቱ የመጀመሪያው መንፈቅ ዓመት የውጤት መግለጫ እንደሚሰጥ ከወዲሁ ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡
现已上线!2025 年 Telegram 研究 — 年度关键洞察 
