fa
Feedback
የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)

የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)

رفتن به کانال در Telegram

ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።

نمایش بیشتر
2 757
مشترکین
+124 ساعت
+17 روز
+4230 روز
آرشیو پست ها
60 ሰንበት ትምህርት ቤቶች በጋራ በመሆን የሆሣዕናን በዓል አከበሩ። የ2017 ዓ.ም "ሆሣዕናን ከሕፃናት ጋር "መርሐ ግብር  በጽ/ጽ/ሐዋርያት እና ጎላ ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍኖተ ብርሃን ሰንበት ት/ቤት በድምቀት ተከብሯል። በመርሐ ግብሩም ላይ ከ60 በላይ ሰንበት ት/ቤቶች እንዲሁም ከ2500 በላይ ሕፃናት ተሳታፊ ሆነዋል። በበዓሉ ላይ መጋቤ ሃይማኖት ቀሲስ ይታገሱ ደሴ ''ከሚጠቡና ከሕፃናት አንደበት ምስጋና ለራስህ አዘፋጀ ህ'' በሚለው የልበ አምላክ ቅዱስ ዳዊት መዝሙር መነሻ አድርገው የሕፃናትን ምስጋና የሚከለክልን ኃይልን በአጽንኦት በሕብረት ልንዋጋው ያስፈልጋል በማለት መልዕክት አስተላልፈዋል። በተለያዩ አጥቢያ ሰንበት ት/ቤቶች፤ በተለያየ ቋንቋ የተዘጋጁ መዝሙሮች  ፤ ኪነ ጥበባዊ ሥራዎች ፤ አውደ ርዕይና እና ትምህርት ቀርበዋል። የአ/አ/ሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት

🔸 ወርሐዊ የጸሎት መርሐ ግብር በጸሎተ ሐሙስ ዕለት🔸 የተከበራችሁ የሰንበት ት/ት ቤታችን አባላት ወር በገባ በ 11 ወርሐዊ ጸሎት እንዳለን የሚታወቅ ነው፤ ነገር ግን በዚህ ወር የሚውለውን ወርሐ
🔸 ወርሐዊ የጸሎት መርሐ ግብር             በጸሎተ ሐሙስ ዕለት🔸 የተከበራችሁ የሰንበት ት/ት ቤታችን አባላት ወር በገባ በ 11 ወርሐዊ ጸሎት እንዳለን የሚታወቅ ነው፤ ነገር ግን በዚህ ወር የሚውለውን ወርሐዊ ጸሎት በጸሎተ ሐሙስ ሚያዝያ 9/2017 ዓ.ም የምናደርስ ስለሆነ ላልሰሙት አሰምታችሁ እንድትገኙ መልዕክታችንን እናስተላልፋለን። በዕለቱም ጸሎቱ፣ ምንባባቱና ስግደቱ እንደ ተለመደው ይከናወናሉ፡፡ 🔸ቦታ፦ በጸበል ቤት 🔸ሰዓት፦ ከምሽቱ 12 ሰዓት ጀምሮ።    የመዝሙር አገልግሎት እና የዜማ             ትምህርቶች ሥልጠና ክፍል ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

ይህን QR ኮድ ተጠቅመው ስካን በማድረግ የዩቲዩብ ቻናላችንን ማግኘት ይችላሉ።
ይህን QR ኮድ ተጠቅመው ስካን በማድረግ የዩቲዩብ ቻናላችንን ማግኘት ይችላሉ።

የጸሎት መርሐ ግብር እለት ለውጥ  መልዕክት የተከበራችሁ የሰንበት ት/ት ቤታችን አባላት ወርሐዊ የበዓለ ቅዱስ ሚካኤል ዋዜማ በአስራ አንድ ወርሐዊ ጸሎት እንዳለን የሚታወቅ ነው ነገር ግን በዚህ ወር የሚውለውን ወርሐዊ ጸሎት በጸሎተ ሐሙስ ሚያዝያ 9/2017 ስለሆነ ሐሙስ እንድትገኙ መልዕክታችንን እናስተላልፋለን።    የመዝሙር አገልግሎት እና የዜማ             ትምህርቶች ሥልጠና ክፍል ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

የጸሎት መርሐ ግብር እለት ለውጥ መልእክት የተከበራችሁ የሰንበት ት/ት ቤታችን አባላት ወርሐዊ የበዓለ ቅዱስ ሚካኤል ዋዜማ በአስራ አንድ ወርሐዊ ጸሎት እንዳለን የሚታወቅ ነው ነገር ግን በዚህ ወር የሚውለውን ወርሐዊ ጸሎት በጸሎተ ሐሙስ ሚያዝያ 9/2017 ስለሆነ ሐሙስ እንድትገኙ መልዕክታችንን እናስተላልፋለን። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

በሰንበት ት/ቤታችን የተዘጋጀውን የሕማማት ዲጂታል መጽሔት እንዲያነቡ እንጋብዛለን 👆 በpdf አያይዘናል። በዌብ ሳይት ገጻችን ላይም ያገኙታል።
በሰንበት ት/ቤታችን የተዘጋጀውን የሕማማት ዲጂታል መጽሔት እንዲያነቡ እንጋብዛለን 👆 በpdf አያይዘናል። በዌብ ሳይት ገጻችን ላይም ያገኙታል።

''ናርዶስ ''    ቁጥር 2 በሰ/ት/ቤታችን የተዘጋጀች ዲጂታል መጽሔት ሰሙነ ሕማማትን ትኩረት በማድረግ የተዘጋጀ በመሆኑ ሁላችንም እንድናነብ ተጋብዘናል። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን  https://finotebirhan.com

ከበሮ፣ጸናጽል፣መቋሚያና ከ፲ በላይ ቅዱሳት መጻሕፍትን የኢትዮጵያ አእምሯዊ ንብረት ባለሥልጣን በቅጂና ተዛማች መብቶች ሥራ ተመዝግቦ ከሚያዚያ ፫ ቀን ፳፻ ፲ወ፯ ዓ/ም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤ
+2
ከበሮ፣ጸናጽል፣መቋሚያና ከ፲ በላይ ቅዱሳት መጻሕፍትን የኢትዮጵያ አእምሯዊ ንብረት ባለሥልጣን በቅጂና ተዛማች መብቶች ሥራ ተመዝግቦ ከሚያዚያ ፫ ቀን ፳፻ ፲ወ፯ ዓ/ም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን አእምሯዊ ንብረት መሆኑ ተረጋግጧል። ከዚህ ቀደምም በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የቅርስ ጥበቃ ቤተ መጻሕፍት ወመዘክር መምሪያ በአእምሯዊ ንብረት ዐቢይ ኮሚቴ አማካኝነት በርካታ የቤተክርስቲያን ንብረቶች ተመዝግበው እውቅና ማግኘታቸውን የመምሪያው ኃላፊ መልአከ ሰላም ዳዊት ያሬድ ገልጸዋል። ምንጭ ፦ የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን  https://finotebirhan.com

የሰንበት ትምህርት ቤታችን ፍኖተ ብርሃን በጎ አድራጎት ክፍል ባሳለፍነው ሳምንት ልዩ ልዩ አገልግሎቶች አከናውኗል። * የህግ ታራሚዎችን ጥየቃ ወደ እስር ቤት በመሄድ የህግ ታራሚዎችን በምሳ ማዕድ መ
+4
የሰንበት ትምህርት ቤታችን ፍኖተ ብርሃን  በጎ አድራጎት ክፍል ባሳለፍነው ሳምንት ልዩ ልዩ አገልግሎቶች አከናውኗል። * የህግ ታራሚዎችን ጥየቃ ወደ እስር ቤት በመሄድ የህግ ታራሚዎችን በምሳ ማዕድ መስተንግዶ ጥየቃ  አድርጓል። በተመሳሳይ ክፍሉ በደብራችን ወርኃዊ የነዳያን ጉባኤ በማዘጋጀት ነዳያንን በመዝሙር፣ በቃለ እግዚአብሔር እና በማዕድ ማጋራት አገልግሎት  የፈጸመ ሲሆን  በተጨማሪ በዕለቱ ለነዳያን የንፅህና አገልግሎት የሰጠ ሲሆን ከእስልምና የመጡ ስድስት ቤተሰቦችንም ክርስትና በማስተማር ንስሓ አባት አስይዞ በማስጠመቅ ክርስትና እንዲነሱ አድርገናል። አገልግሎታችንን ይቀበልልን። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

የሰንበት ትምህርት ቤታችን ፍኖተ ብርሃን  በጎ አድራጎት ክፍል ባሳለፍነው ሳምንት ልዩ ልዩ አገልግሎቶች አከናውኗል። * የህግ ታራሚዎችን ጥየቃ ወደ እስር ቤት በመሄድ የህግ ታራሚዎችን በምሳ ማዕድ መስተንግዶ ጥየቃ  አድርጓል። በተመሳሳይ ክፍሉ በደብራችን ወርኃዊ የነዳያን ጉባኤ በማዘጋጀት ነዳያንን በመዝሙር፣ በቃለ እግዚአብሔር እና በማዕድ ማጋራት አገልግሎት  የፈጸመ ሲሆን  በተጨማሪ በዕለቱ ለነዳያን የንፅህና አገልግሎት የሰጠ ሲሆን ከእስልምና የመጡ ስድስት ቤተሰቦችንም ክርስትና በማስተማር ንስሓ አባት አስይዞ በማስጠመቅ ክርስትና እንዲነሱ አድርገናል። አገልግሎታችንን ይቀበልልን። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

የሰንበት ትምህርት ቤታችን ፍኖተ ብርሃን በጎ አድራጎት ክፍል ባሳለፍነው ሳምንት ልዩ ልዩ አገልግሎቶች አከናውኗል። * የህግ ታራሚዎችን ጥየቃ ወደ እስር ቤት በመሄድ የህግ ታራሚዎችን በምሳ ማዕድ መ
+3
የሰንበት ትምህርት ቤታችን ፍኖተ ብርሃን በጎ አድራጎት ክፍል ባሳለፍነው ሳምንት ልዩ ልዩ አገልግሎቶች አከናውኗል። * የህግ ታራሚዎችን ጥየቃ ወደ እስር ቤት በመሄድ የህግ ታራሚዎችን በምሳ ማዕድ መስተንግዶ ጥየቃ  አድርጓል። በተመሳሳይ ክፍሉ በደብራችን ወርኃዊ የነዳያን ጉባኤ በማዘጋጀት ነዳያንን በመዝሙር፣ በቃለ እግዚአብሔር እና በማዕድ ማጋራት አገልግሎት  የፈጸመ ሲሆን በተጨማሪ በዕለቱ ለነዳያን የንፅህና አገልግሎት የሰጠ ሲሆን ከእስልምና የመጡ ስድስት ቤተሰቦችንም ክርስትና በማስተማር ንስሓ አባት አስይዞ በማስጠመቅ ክርስትና እንዲነሱ አድርገናል። አገልግሎታችንን ይቀበልልን።

የሐዘን መግለጫ የሰንበት ት/ቤታችን አባል የሆነው              የወንድማችን በኃይሉ ተፈራ ወላጅ አባት አርፈዋል። ሥርዓተ ቀብራቸው ዛሬ ሰኞ ሚያዝያ 06/2017ዓ.ም ከቀኑ 8:00 በቀጨኔ መድኃኔዓለም ቤ/ክ የሚፈጸም በመሆኑ መገኘት የምትችሉ አባላት በመገኘት እንድናጽናናቸው ይሁን። መኖሪያ ቤታቸው ከጎላ ፓርክ ከፍ ብሎ በመገኘት እንድናጽናናቸው ይሁን።  የአባታችንን ነፍስ  ይማርልን ። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

የ2017 ዓ.ም በዓለ ሆሣዕና አከባበር በፎቶ የጽ/ጽ/ሐ/ጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ ፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት
+9
የ2017 ዓ.ም በዓለ ሆሣዕና አከባበር በፎቶ የጽ/ጽ/ሐ/ጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ ፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት