የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)
رفتن به کانال در Telegram
2 757
مشترکین
+124 ساعت
+17 روز
+4230 روز
آرشیو پست ها
በቅድሚያ የጌታችንን መከራ መስቀልን ለምናዘክርበት የሰሞነ ሕማማት ሳምንትና ለጸሎተ ሐሙስ እንኳን በሠላም አደረሳችሁ እያልን፤
ባሳለፍነው እሑድ የሆሣዕናን በዓል ምክንያት በማድረግ ያዘጋጀነውን ልዩ የኢየሩሳሌም በሮች ታሪክ፣ የዓብይ ጾም ሰንበታት ለሕጻናት በቀላሉ የሚያስተምር ታሪክ፣ የደብራችን እና የሰንበት ት/ቤትን የሚያወሳ ታሪክ ማቅረባችን ይታወቃል።
በቦታና በጊዜ መጣበብ ምክንያት ከተለያዩ ሰንበት ት/ቤት ከተገኙት ሕጻናት ውጪ ለአባላት እና ለምዕመናን ልጆች ባለማስጎብኘታችን ይቅርታ እየጠየቅን፤ በቀረበልን ጥያቄ መሠረት ሐሙስ 10:30-1:00 እና አርብ ከጠዋት ጀምሮ በስግደት መሀል በሚኖረን ጊዜ ለሕጻናት ልጆቻችን ታሪኩን የምናስጎበኛቸው ስለሆነ፣ በዕለቱ ተገኝታችሁ የክርስቶስን መከራ መስቀል በስግደት እያሰብን ለሕጻናት ልጆች መጽሐፍ ቅዱስን በትዕይንተ እንዲማሩ እንድታደርጉ በአክብሮት ጠርተናል።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
በቅድሚያ የጌታችንን መከራ መስቀልን ለምናዘክርበት የሰሞነ ሕማማት ሳምንትና ለጸሎተ ሐሙስ እንኳን በሠላም አደረሳችሁ እያልን፤
ባሳለፍነው እሑድ የሆሣዕናን በዓል ምክንያት በማድረግ ያዘጋጀነውን ልዩ የኢየሩሳሌም በሮች ታሪክ፣ የዓብይ ጾም ሰንበታት ለሕጻናት በቀላሉ የሚያስተምር ታሪክ፣ የደብራችን እና የሰንበት ት/ቤትን የሚያወሳ ታሪክ ማቅረባችን ይታወቃል።
በቦታና በጊዜ መጣበብ ምክንያት ከተለያዩ ሰንበት ት/ቤት ከተገኙት ሕጻናት ውጪ ለአባላት እና ለምዕመናን ልጆች ባለማስጎብኘታችን ይቅርታ እየጠየቅን፤ በቀረበልን ጥያቄ መሠረት ሐሙስ 10:30-1:00 እና አርብ ከጠዋት ጀምሮ በስግደት መሀል በሚኖረን ጊዜ ለሕጻናት ልጆቻችን ታሪኩን የምናስጎበኛቸው ስለሆነ፣ በዕለቱ ተገኝታችሁ የክርስቶስን መከራ መስቀል በስግደት እያሰብን ለሕጻናት ልጆች መጽሐፍ ቅዱስን በትዕይንተ እንዲማሩ እንድታደርጉ በአክብሮት ጠርተናል።
+9
ጸሎተ ሐሙስ ሕጽበተ እግር በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ
+9
የጸሎተ ሐሙስ ሕጽበተ እግር ሥነ ስርዓት በደብራችን ጽርሐ ጽዮን ሐዋርያትና ጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ የደብራችን አስተዳዳሪ መልአከ ብርሃናት አዕምሮ ምስጋናው በተገኙበት ተከናወነ ።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
+7
የጸሎተ ሐሙስ ሕጽበተ እግር ሥነ ስርዓት በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት በተገኙበት ተከበረ።
©የብጹዕ ፓትርያርክ ልዩ ጽ/ቤት
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
+7
የጸሎተ ሐሙስ ሕጽበተ እግር ሥነ ስርዓት በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት በተገኙበት ተከበረ።
©የብጹዕ ፓትርያርክ ልዩ ጽ/ቤት
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
ሐሙስ
1.ጸሎተ ሐሙስ ይባላል
ጌታችን ለአይሁድ ተላልፎ ከመሰጠቱ በፊት በጌቴሴማኒ የአትክልት ስፍራ ሲጸልይ በማደሩ ጸሎተ ሐሙስ ይባላል።
2.ሕጽበተ ሐሙስ
ጌታችን የደቀመዛሙርቱን እግር በፍጹም ትህትና ዝቅ ብሎ ያጠበበት ዕለት በመሆኑ ሕጽበተ ሐሙስ ይባላል።
3.የምስጢር ቀን ይባላል
ከሰባቱ ምስጢራት አንዱ የሆነው የቅዱስ ቁርባን ምስጢር በዚህ ዕለት ተፈጽሟልና የምስጢር ቀን ይባላል።
4. የሐዲስ ኪዳን ሐሙስ ይባላል
መሥዋዕተ ኦሪት /በእንስሳት ደም የሚቀርብ መሥዋዕት/ቀርቶ ለአለም ድኅነት ራሱን ያቀረበበት ቀን በመሆኑ የሐዲስ ኪዳን ሐሙስ ይባላል።
5.የነጻነት ሐሙስ ይባላል።
ለኃጢአትና ለዲያቢሎስ ባሪያ ሆኖ መኖር ማብቃቱን እንዲሁም የሰው ልጅ ያጣውን ክብር መልሶ ማግኘቱ የተረጋገጠበት ቀን ስለሆነ የነጻነት ሐሙስ ይባላል።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
ሐሙስ
1.ጸሎተ ሐሙስ ይባላል
ጌታችን ለአይሁድ ተላልፎ ከመሰጠቱ በፊት በጌቴሴማኒ የአትክልት ስፍራ ሲጸልይ በማደሩ ጸሎተ ሐሙስ ይባላል።
2.ሕጽበተ ሐሙስ
ጌታችን የደቀመዛሙርቱን እግር በፍጹም ትህትና ዝቅ ብሎ ያጠበበት ዕለት በመሆኑ ሕጽበተ ሐሙስ ይባላል።
3.የምስጢር ቀን ይባላል
ከሰባቱ ምስጢራት አንዱ የሆነው የቅዱስ ቁርባን ምስጢር በዚህ ዕለት ተፈጽሟልና የምስጢር ቀን ይባላል።
4. የሐዲስ ኪዳን ሐሙስ ይባላል
መሥዋዕተ ኦሪት /በእንስሳት ደም የሚቀርብ መሥዋዕት/ቀርቶ ለአለም ድኅነት ራሱን ያቀረበበት ቀን በመሆኑ የሐዲስ ኪዳን ሐሙስ ይባላል።
5.የነጻነት ሐሙስ ይባላል።
ለኃጢአትና ለዲያቢሎስ ባሪያ ሆኖ መኖር ማብቃቱን እንዲሁም የሰው ልጅ ያጣውን ክብር መልሶ ማግኘቱ የተረጋገጠበት ቀን ስለሆነ የነጻነት ሐሙስ ይባላል።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
+2
በፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት ከተዘጋጀው ዲጂታል መጽሔት ላይ የተወሰደ
በምክሩ አበጋዝ
''ሐዋርያቲሁ ከበበ እግረ እግረ አርዳኢሁ ሐጸበ ኮኖሙ አበ ወእመ ወመሐሮሙ ጥበበ
ሐዋርያቱን ሰበሰባቸው የአርድእቱንም እግር አጠበ አባትና እናት ሆናቸው ጥበብንም አስተማራቸው''
ቅዱስ ያሬድ
