EB-ACADEMY GU. 1-6 EDUCATION CHANNEL!!🇪🇹🇪🇹🇪🇹
رفتن به کانال در Telegram
"Live as if you were to die tomorrow learn as if you were to live forever" Mahatma Gandhi...
نمایش بیشتر1 022
مشترکین
-124 ساعت
+47 روز
+530 روز
آرشیو پست ها
ለወላጆች/አሳዳጊዎች የ2019 ዓ.ም የት/ዘመን የተማሪዎች መማሪያ መፅሐፍ ለአፀደ ህፃናት(ኬጂ) ለመግዛት የምትፈልጉ ወላጆች/አሳዳጊዎች የመፀሐፍቱ ዋጋ በየክፍል ደረጃ ከታች በተጠቀሰው መሠረት ክፍያው ነገ ረብዕ ከነሀሴ 06/12/2018 ዓ.ም -08/12/2018 ዓ.ም በአካል በመምጣት መክፈል የምትችሉ መሆኑን እናሳስባለን።
ማሳሰቢያ:-
የመፅሀፋ ሽያጭ የሚካሄደው የተመሪዎች ምዝገባ በተካሄደበት ከ1ኛ-8ኛ ግቢ መሆኑን አውቃቹ የመፅሐፍ ግዥውን በተያዘለት ጊዜ ገደብ እንድትፈፅሙ እናሳስባለን ።
🇪🇹ኢቢ አካዳሚ የስራ አመራር ኮሚቴ
05/12/2018 ዓ.ም🇪🇹
ለኢቢ አካዳሚ የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ➡️
በቅድሚያ እንኳን ለምረቃ በአላችሁ አደረሳችሁ።
እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት እንወዳለን።
ከዚህ በመቀጠል እሁድ ሐምሌ 26/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2:00 ጀምሮ እስከ 6:00 ሰዓት ድረስ በሀገር ፍቅር ቲያትር አዳራሽ የምርቃት ስነስርዓቱ በደማቅ ሁኔታ ይካሄዳል።
በመሆኑም የተመራቂ ተማሪ ወላጆች እንኳን ደስ አላችሁ እያልን በእለቱ ከልጆቻችሁ ጋር በጥሪው ቦታና ሰዓት እንድትገኙ ጥሪያችንን እያስተላለፍን
ተማሪዎች የመመረቂያ ጋዎን ሐሙስ እና አርብ በ23 እና 24/11/2018 ዓ.ም ድረስ ብቻ በት/ቤቱ ተገኝታችሁ መውሰድ የምትችሉ መሆኑን ከወዲሁ እንገልፃለን።
ጋዎን ለመውሰድ ስትመጡ➡️
👉 1100 /አንድ ሺህ አንድ መቶ ብር/ ለጋዎን ማስያዧ
👉 ጋዎን መመለሻ ዕለት በ27/11/2018 ዓ.ም
👉ጋዎኑ ቢቀደድ ወይም ቢጠፋ መተካት ይኖርባችኋል።
👉ጋዎን ስትመልሱ 1000(አንድ ሺህ) ብሩ ተመላሽ ይሆናል።
👉 በዕለቱ ማንም ተመራቂ ተማሪ መቅረት አይኖርበትም።
👉በዕለቱ ተገኝቶ የመመረቂያ ሰርተፊኬቱን ላልወሰደ ተማሪ ሀላፊነቱን ትምህርት ቤቱ አይወስድም።
👉የመፅሄት ክፍያ ያልከፈላችሁ በጣም ጥቂት ተማሪዎች በነገው እለት ልትከፍሉ ይገባል መፅሄቱ የታዘዘው በተማሪ ቁጥር በመሆኑ በናንተ ምክኒያት ለሚፈጠረው መስተጓጎል ተጠያቂ እንዳትሆኑ ቶሎ ክፈሉ ።
👉በቀን 23እና24 ጋዎን ለመውሰድ ስትመጡ ለወላጆች የመግቢያ ካርድ አብሮ ይሰጣል።
👉በዕለቱ ፕሮግራሙ ያማረና የደመቀ እንዲሆን ሰዓት ይከበር።
🇪🇹ኢቢ አካዳሚ የት/ት አስተዳደር
20/11/2018 ዓ.ም🇪🇹🇪🇹🇪🇹
ለኢቢ አካዳሚ የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ➡️
በቅድሚያ እንኳን ለምረቃ በአላችሁ አደረሳችሁ።
እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት እንወዳለን።
ከዚህ በመቀጠል እሁድ ሐምሌ 26/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2:00 ጀምሮ እስከ 6:00 ሰዓት ድረስ በሀገር ፍቅር ቲያትር አዳራሽ የምርቃት ስነስርዓቱ በደማቅ ሁኔታ ይካሄዳል።
በመሆኑም የተመራቂ ተማሪ ወላጆች እንኳን ደስ አላችሁ እያልን በእለቱ ከልጆቻችሁ ጋር በጥሪው ቦታና ሰዓት እንድትገኙ ጥሪያችንን እያስተላለፍን
ተማሪዎች የመመረቂያ ጋዎን ሐሙስ እና አርብ በ23 እና 24/11/2018 ዓ.ም ድረስ ብቻ በት/ቤቱ ተገኝታችሁ መውሰድ የምትችሉ መሆኑን ከወዲሁ እንገልፃለን።
ጋዎን ለመውሰድ ስትመጡ➡️
👉 1100 /አንድ ሺህ አንድ መቶ ብር/ ለጋዎን ማስያዧ
👉 ጋዎን መመለሻ ዕለት በ27/11/2018 ዓ.ም
👉ጋዎኑ ቢቀደድ ወይም ቢጠፋ መተካት ይኖርባችኋል።
👉ጋዎን ስትመልሱ 1000(አንድ ሺህ) ብሩ ተመላሽ ይሆናል።
👉 በዕለቱ ማንም ተመራቂ ተማሪ መቅረት አይኖርበትም።
👉በዕለቱ ተገኝቶ የመመረቂያ ሰርተፊኬቱን ላልወሰደ ተማሪ ሀላፊነቱን ትምህርት ቤቱ አይወስድም።
👉የመፅሄት ክፍያ ያልከፈላችሁ በጣም ጥቂት ተማሪዎች በነገው እለት ልትከፍሉ ይገባል መፅሄቱ የታዘዘው በተማሪ ቁጥር በመሆኑ በናንተ ምክኒያት ለሚፈጠረው መስተጓጎል ተጠያቂ እንዳትሆኑ ቶሎ ክፈሉ ።
👉በቀን 23እና24 ጋዎን ለመውሰድ ስትመጡ ለወላጆች የመግቢያ ካርድ አብሮ ይሰጣል።
👉በዕለቱ ፕሮግራሙ ያማረና የደመቀ እንዲሆን ሰዓት ይከበር።
🇪🇹ኢቢ አካዳሚ የት/ት አስተዳደር
20/11/2018 ዓ.ም🇪🇹🇪🇹🇪🇹
ለኢቢ አካዳሚ የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ➡️
በቅድሚያ እንኳን ለምረቃ በአላችሁ አደረሳችሁ።
እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት እንወዳለን።
ከዚህ በመቀጠል እሁድ ሐምሌ 26/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2:00 ጀምሮ እስከ 6:00 ሰዓት ድረስ በሀገር ፍቅር ቲያትር ቤት አዳራሽ የምርቃት ስነስርዓቱ በደማቅ ሁኔታ ይካሄዳል።
በመሆኑም የተመራቂ ተማሪ ወላጆች እንኳን ደስ አላችሁ እያልን በእለቱ ከልጆቻችሁ ጋር በጥሪው ቦታና ሰዓት እንድትገኙ ጥሪያችንን እያስተላለፍን
ተማሪዎች የመመረቂያ ጋዎን ሐሙስ እና አርብ በ23 እና 24/11/2018 ዓ.ም ድረስ ብቻ በት/ቤቱ ተገኝታችሁ መውሰድ የምትችሉ መሆኑን ከወዲሁ እንገልፃለን።
ጋዎን ለመውሰድ ስትመጡ➡️
👉 1100 /አንድ ሺህ አንድ መቶ ብር/ ለጋዎን ማስያዧ
👉 ጋዎን መመለሻ ዕለት በ27/11/2018 ዓ.ም
👉ጋዎኑ ቢቀደድ ወይም ቢጠፋ መተካት ይኖርባችኋል።
👉ጋዎን ስትመልሱ 1000(አንድ ሺህ) ብሩ ተመላሽ ይሆናል።
👉 በዕለቱ ማንም ተመራቂ ተማሪ መቅረት አይኖርበትም።
👉በዕለቱ ተገኝቶ የመመረቂያ ሰርተፊኬቱን ላልወሰደ ተማሪ ሀላፊነቱን ትምህርት ቤቱ አይወስድም።
👉የመፅሄት ክፍያ ያልከፈላችሁ በጣም ጥቂት ተማሪዎች በነገው እለት ልትከፍሉ ይገባል መፅሄቱ የታዘዘው በተማሪ ቁጥር በመሆኑ በናንተ ምክኒያት ለሚፈጠረው መስተጓጎል ተጠያቂ እንዳትሆኑ ቶሎ ክፈሉ ።
👉በቀን 23እና24 ጋዎን ለመውሰድ ስትመጡ ለወላጆች የመግቢያ ካርድ አብሮ ይሰጣል።
👉በዕለቱ ፕሮግራሙ ያማረና የደመቀ እንዲሆን ሰዓት ይከበር።
🇪🇹ኢቢ አካዳሚ የት/ት አስተዳደር
20/11/2018 ዓ.ም🇪🇹🇪🇹🇪🇹
ለኢቢ አካዳሚ ከ9ኛ-12ኛ ለ11ኛና ለ12ኛ ክፍል በሙሉ የክረምት ውጤት ማላቅ ትምህርት በክላስተር ማዕከል የምትማሩ በተመደባችሁት ደረጃ ከ1-30 በቤተለሔም ት/ቤት እንዲሁም በት/ቤታቹ የተመደባቹ ተማሪዎች በሙሉ ትምህርቱ እንደተጀመረ የሚታወቅ ሲሆን ነገር ግን ወደ ትምህርቱ እየመጣቹ አይደለም ከሰኞ ጀምሮ በተመደባችሁበት ት/ቤት በቤተለሔም እንዲሁም በትምህርትቤታቹሁም የተመደባቹ ከዚህ በታች ስም ዝርዝር ውስጥ ያላቹ ተማሪዎች በሙሉ ትምህርታችሁን በአግባቡ እንድትከታተሉ እያሳወቅን በትምህርቱ ላይ በማይገኝ ተማሪ ጥብቅ እርምጃ እንደሚወሰድ እናሳስባል።
ለኢቢ አካዳሚ ከ9ኛ-12ኛ ክፍል ወላጆች/አሳዳጊዎች የ2019 ዓ.ም የተማሪዎች ምዝገባ የተያዘለት የጊዜ ገደብ ሊያበቃ ጥቂት ቀን ስለቀረው ከዚህ በታች በየክፍል ደረጃ ያልተመዘገባቹ ተማሪዎች ስም ዝርዝር እንደሚከተለው ሲሆን ወላጆች በቀረው ጊዜ ልጆቻችሁን ሳታስመዘግቡ ቀርታቹ ቦታው በሌላ ተማሪ ቢያዝ ት/ቤቱ ሀላፊነት የማይወስድ መሆኑን እናሳስባለን👉
በኢቢ አካዳሚ ጉለሌና አራዳ ኬጂ በ2018 ዓ.ም የፕራይመሪ ተመራቂ ተማሪዎችን በሀገር ፍቅር ቲያትር አዳራሽ በ12/11/2018 ዓ.ም ወላጆች፣መምህራኖች፣የወላጅ ኮሚቴና የትምህርት ቤት ማህበረሰብ በተገኙበት በታላቅ ድምቀት አስመርቋል።እንዲሁም በዓመቱ በትምህርታቸው ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ የደረጃ ተማሪዎች በሁሉም ጊቢ የማበረታቻ ሽልማት ከትምህርት ቤቱ ተበርክቶላቸዋል ።በድጋሚ ወላጆች/አሳዳጊዎች፣ተማሪዎች፣መምህራኖች እንኳን ደስ አላቹ አለን።
በኢቢ አካዳሚ ጉለሌና አራዳ ኬጂ በ2018 ዓ.ም የፕራይመሪ ተመራቂ ተማሪዎችን በሀገር ፍቅር ቲያትር አዳራሽ ወላጆች፣መምህራኖች፣የወላጅ ኮሚቴ ና የትምህርት ቤት ማህበረሰብ በተገኙበት በታላቅ ድምቀት አስመርቋል።እንዲሁም በዓመቱ በትምህርታቸው ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ የደረጃ ተማሪዎች በሁሉም ጊቢ የማበረታቻ ሽልማት ከትምህርት ቤቱ ተበርክቶላቸዋል ።በድጋሚ ወላጆች/አሳዳጊዎች፣ተማሪዎች፣መምህራኖች እንኳን ደስ አላቹ አለን።
ለኢቢ አካዳሚ ከ9ኛ-12ኛ ለ11ኛና ለ12ኛ ክፍል በሙሉ የክረምት ውጤት ማላቅ ትምህርት ያልጀመራቹ ተማሪዎች በተመደባችሁበት የክላስተር ማዕከል ነገ እንድትገኙ በጥብቅ እናሳውቃለን።🇪🇹
ማሳሰቢያ:-
ከ9ኛ-12ኛ ክፍል ወላጆች/አሳዳጊዎች መደበኛው ምዝገባ ነገ የመጨረሻ ቀን ስለሆነ ልጆቻችሁን እንድታስመዘግቡ እየነገርናቹ ሳታስመዘግቡ ቀርታቹ ቦታው በሌላ አዲስ ተማሪ ቢተካበት ት/ቤቱ ሀላፊነት አይወስድም።
🇪🇹ኢቢ አካዳሚ አራዳ ቅርንጫፍ
16/11/2018 ዓ.ም🇪🇹
ለኢቢ አካዳሚ ከ9ኛ-12ኛ ለ11ኛና ለ12ኛ ክፍል በሙሉ የክረምት ውጤት ማላቅ ትምህርት በክላስተር ማዕከል የምትማሩ በተመደባችሁት ደረጃ ከ1-30 በቤተለሔም ት/ቤት እንዲሁም በት/ቤታቹ የተመደባቹ ተማሪዎች በሙሉ ትምህርቱ እንደተጀመረ የሚታወቅ ሲሆን ነገር ግን ወደ ትምህርቱ እየመጣቹ አይደለም ከነገ ጀምሮ በተመደባችሁበት ት/ቤት በቤተለሔም እንዲሁም በትምህርትቤታቹሁም የተመደባቹ ከዚህ በታች ስም ዝርዝር ውስጥ ያላቹ ተማሪዎች በሙሉ ትምህርታችሁን በአግባቡ እንድትከታተሉ እያሳወቅን በትምህርቱ ላይ በማይገኝ ተማሪ ጥብቅ እርምጃ እንደሚወሰድ እናሳስባል።
