5 908
مشترکین
+224 ساعت
+807 روز
+13130 روز
آرشیو پست ها
ግንቦት 28 ቀን 2018 ዓ.ም.
አስቸኳይ
X-Eን ይመለከታል
የ12ኛ ክፍል ተፈታኝ ሆነው የሚከተሉትን ተግባራት እስካሁን ያላከናወኑ ተማሪዎች ስም ዝርዝር ከየትምህርት ቤቶቹ በክፍለ ከተማ ጽ/ቤት አስተባባሪዎች ተሰብስቦ ይለአክ
1ኛ. ከብቃት ባላደራ አስተማሪዎቻቸው ጋር ቢያንስ አምስት (7) ጊዜ ያልተገናኙ ተፈታኞች
2ኛ. ከ12ኛ ክፍል ፈተና በባለቤትነት የተሰጣቸውን ጥያቄ ቁጥሮች የማያውቁ ፤ ያልተነተኑ ፣ በመጽሐፍት ቤት ያላስቀመጡ እና ለክፍል
ጓደኞቻቸው እስካሁን ያላቀረቡ ተፈታኞች
3ኛ. እስካሁን ከተፈተኗቸው ፈተናዎች መካከል በየትምህርት ዓይነቱ ቢያንስ ከሦስት ጥያቄዎች በላይ ስሕተታቸውን ተንትነው በአስተማሪዎቻቸው
ያላሳረሙ ተማሪዎች
4ኛ. ለክፍላቸው የደረሰውን ሙሉ ፈተና በስድስቱም የትምህርት አይነቶች እስከ አሁን ቢያንስ ከአምስት ጊዜ በላይ ያልተለማመዱ
5ኛ. በብቃት ቡድናቸው ውስጥ በሚገኙ የ9ኛ፣ የ10ኛ እና የ11ኛ ክፍል ተማሪዎች ከሚማሩት ትምህርት በ12ኛ ክፍል ፈተና ላይ የመጡ ጥያቄዎችን አብረው የመሥራት እድል ያላገኙ ተፈታኞች
6ኛ. ከመማሪያ መጽሐፍቶቻቸው የተሰጥቸውን የዓመት የቤት ሥራ እስካሁን ተንትነው መጽሐፍት ቤት ያላስቀመጡና በክፍል ያላቀረቡ ተፈታኞች
7ኛ. ከመማሪያ መጽሐፍቶታቸው ውጪ የሚያነቧቸውን አሥራ ሁለት (12) የመጽሐፍ አርዕስቶች ያልመረጡና ዝርዝራቸውን ያላቀረቡ ተፈታኞች
መረጃ እንዲላክ
ቀን 28/09/2018 ዓ.ም 📅
ማስታወቂያ ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ 👨🎓👩🎓
Top-25 የሚሊንየም ክላስተር የማጠናከሪያ ትምህርት የምትማሩ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች አድሚሽን ካርድ (Admission Card) እዛው ነገ ቅዳሜ 📝🗓️
ሰኔ 29/2018 ዓ.ም የሚሰጥ መሆኑን እንገልጻለን 📢
ት/ቤቱ 🏫
ቀን 26/09/2018
ለሁሉም የትምህርት ቤቱ ተማሪዎች በሙሉ።
ከነገ ሐሙስ ግንቦት 27/2018 ዓ.ም ጀምሮ መደበኛ መማር ማስተማር የሚቀጥል መሆኑን በጥብቅ እናሳውቃለን።
ቀሪ የትምህርት ቀናት አጭር በመሆኑ ተከታታይ ምዘና በተገቢው መልኩ ይደራጃል ፣ ስም ቁጥጥር ይካሄዳል ፣ የባከኑ ክፍለ ጊዜያት እና የትምህርት ይዘት ሽፋን ይደረጋል።
በመሆኑም ማንኛውም ተማሪ ከትምህርት ገበታው ቀርቶ ለሚወሰደው እርምጃ ኋላፊነቱን ወላጅና ተማሪ እንደሚወስድ ከወዲሁ እናሳውቃለን።
***ት/ቤቱ
ለ3 ቀናት ቀን ትምህርት አይኖርም ተብሏል‼
ከ7ኛው ሐገራዊ ምርጫ ጋር በተገናኘ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ በመጭው ነገ ሰኞ ግንቦት 24-ግንቦት26/2018ዓ.ም ድረስ የትምህርት ተቋማት ዝግ ይሆናሉ ብሏል።
ይህ የምርጫ ቦርድ መግለጫ እንደተጠበቀ ሆኖ በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኘ ት/ቤቶች ለ3 ቀናት(ሰኞ: ማክሰኞና ረቡዕ) ትምህርት አለመኖሩን ለተማሪዎቻቸው አሳውቀዋል።
ዋና ምክንያቱ መምህራን በሚኖሩበት አካባቢ የምርጫ ታዛቢ ሆነው ቢሰየሙ በተማሪዎች ዘንድ እንግልት እንዳይፈጠር በማሰብ የተደረገ ነው ተብሏል።
የቅዳሜ የውጤት ማላቂያ የማጠናከሪያ ትምህርት (ለ11ኛ እና 12ኛ ክፍል) ተማሪዎች ነገ በ22/9/2018 ዓ.ም የሚቀጥል በመሆኑ የትምህርት ሰዓታችሁን ጠብቃችሁ እንድትገኙ እያሳወቅን ወላጆች ልጆቻችሁ ወደ ት/ቤት በመላክና መማራቸውን እንድትከታተሉ በጥብቅ እናሳስባለን ፡፡
ት/ቤቱ
👆ፍላጎት ያላችሁ እጅግ ጠቃሚ በመሆኑ በተላከው የጎግል ኦንላይን ምዝገባ ተመዝገቡ ተጠቀሙ ተማሩ🙏
#ምን_ሆኖ_ነው?? ባለቤቱ አራስ ናት‼️
ይህ ወንድማችን የሶርአምባ ት/ቤት መምህር ነው፣ ባለቤቱ ከወለደች ደግሞ 1ወሯ ነው!!ግንቦት16 እሁድ ፊሊዶሮ ከሚገኘው ቤታቸው እንደወጣ ቀርቷል!ፖሊስ ጣቢያም ሆነ ሆስፒታል ቢያፋልጉት ሊያገኙት አልቻሉም!ሁሉም ተጨንቀዋል!!አራስ ባለቤቱ ደግሞ ግራ ገብቷታል!!ወንድማችን ምን ገጥሞት ምንስ ሆኖ ነው! እባካችሁን #ሼር በማድረግ አፋልጉን🙏
"ለመልካም ስራ ረፍዶ አያውቅም"
#ባይሽ_ኮልፌ
0923765860
0945759237
እንኳን ለ1447ኛ የኢድ አል-አድሃ (አረፋ) በዓል በሰላም አደረሰዎ!
ዒድ ሙባረክ!
ኮልፌ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት❤🙏💙
Repost from Addis Ababa Education Bureau
+1
የተከለሰ የ2018 የትምህርት ዘመን የትምህርት የማጠቃለያ ፈተና መርሃ-ግብር
(ግንቦት 18/2018 ዓ.ም)
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/aacaebc
17/09/2018
መ/ር ፋዬራ ሸለማ በሶር አምባ 1ኛ እና መካከለኛ ደ/ት/ቤት የሂሳብ መ/ር እና የመምህራን ማህበር ስብሰባ ነው። ሆኖም ግን በ16/09/2018 ጠዋት ኮተቤ ዩንቨርስቲ ት/ት ለመማር እንደ ወጣ አልተመለሰም ። ያየህ ካለ እንድታሳውቁን በአክብሮት እንጠይቃለን ።
Barsiisaa Fayeeraa shallamaa jedhama mana barumsaa sorambaa sad.1ffaa fi G/Galeessaatti barsiisaa Herregaa fi walitti qabaa waldaa barsiisotaati. Haa ta'u garuu kaleessa gaafa guyyaa 16/09/2018 barumsaan deema kotobee jedhee ganama isa manaa bahe hin deebi'iin jira kanaaf warri argitan akka eeruu nuuf laattan kabajaan isin gaafanna.
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
