uk
Feedback
KOLFE SECONDARY SCHOOL(Comprehensive)

KOLFE SECONDARY SCHOOL(Comprehensive)

Відкрити в Telegram

Показати більше
6 160
Підписники
+124 години
Немає даних7 днів
+12530 день
Архів дописів
ቀን 05/11/2018 ዓ.ም ጥብቅ ማስታወቂያ ለ11ኛ እና 12ኛ ክፍል የክረምት የማጠናከሪያ ትምህርትን በተመለከተ:-በ2018 ዓ.ም ከ10ኛ እና 11ኛ ክፍል ስትማሩ ለነበራችሁና ወደ 11ኛ እና12ኛ ክፍል የተዛወራችሁ ተማሪዎች  በሙሉ:- ✅ትምህርት ሠኞ በ6/11/18" በሚሊኒየም ት/ቤት ጠዋት 2:30 የሚጀምር ስለሆነ የተመዘገበችሁና በየክፍላችሁ እስከ 30 ደረጃ የወጣችሁ በሰዓቱ እንድትገኙ በጥብቅ እናሳስባለን። ሌሎቻችሁ በትምህርት ቤታችን የምትመራ መሆን ትምሕርት በ9/11/18 በሐሙስ ይጀመራል እስከዛው ምዝገባ አጠመቁ። 🗣ማሳሰቢያ፦ 📌 ነገ ሠኞ 06/11/2018 ዓ.ም የክረምት ትምህርት ክፍያውን ያልከፈለ ፣ መታወቂያ ያልወሰደና ምዝገባውን ያላጠናቀቀ ክፍያ በመክፈል ወደ ክፍል ትገባላችሁ። 📌 የማጠናከሪያ ትምህርት ያልተማረ የ2019 ዓ.ም  ምዝገባ የማይመዘገብ መሆኑን እናሳውቃለን። 📌 መታወቂያ ያልወሰዳችሁም በነገው እለት ጉርድ ፎቶ ይዛችሁ በመምጣት እንድትወስዱ። 📌 ሌሎቻችሁም ያልተመዘገባችሁ ነገ  ለምዝገባ ስትመጡ  አንድ ጉርድ  ፎቶ ና ክፍያ ይዛችሁ እንድትመጡ። 📌 ወላጆች ት/ቤቱ የክረምት የተማሪዎች ማጠናከሪያ ትምህርት ለ2 ወር የሚሰጥ መሆኑን ማሳወቃችን ይታወቃል። በመሆኑም ልጆቻችሁን በተቀመጠው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት እንድታስመዘግቡ በጥብቅ እናሳስባለን፡፡ **ት/ቤቱ

በሀገር አቀፍ ፈተና የላቀ ውጤት ማስመዝገብ እንዲቻል የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት  በተመረጡ ክላስተር ማዕከላት ከሐምሌ 6 ጀምሮ መሰጠት እንደሚጀምር ተገለፀ። (ሀምሌ 4/2018 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ  ከ11ኛ እና 12ኛ ክፍል ለተመረጡ ቶፕ 30 የ2ኛ ደረጃ ተማሪዎች በክረምት መርሐ ግብር  ማጠናከሪያ ትምህርት ለመስጠት በቂ ዝግጅት በማድረግ ሰኞ ሐምሌ 6 በተመረጡ የክላስተር ማዕከላት ትምህርቱ መሰጠት ይጀምራል:: የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ክቡር ዶክተር ዘላለም ሙላቱ በከተማ አስተዳደሩ በሀገር አቀፍ ፈተና የላቀ ውጤት ማስመዝገብ እንዲቻል የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርቱ እንደሚሰጥ ገልፀው ፤  ትምህርቱ በሳምንት 5ቀን  ለክረምት ወቅት ብቻ በተዘጋጀ  ኮንደንስድ ካሪኩለም እንደሚሰጥ ገልፀው በማስተማሪያ ስነዘዴው x ን የማረም  ስትራቴጂ ተግባራዊ በማድረግ ተማሪዎች ስህተቶቻቸውን እያረሙ በርካታ ጥያቄዎች የሚሰሩበት እንዲሁም  ትርፍ ጊዜያቸውን አልባሌ ቦታ እንዳያውሉ የሚያደርግ መሆኑን አብራርተዋል:: ዶክተር ዘላለም በመርሃ ግብሩ 51,523 ተማሪዎችና 1,800 መምህራን ትምህርቱን ለመስጠት ምዝገባ ማካሄዳቸውን ገልፀው በመርሀ ግብሩ የሚሳተፉ የመንግስት እና የግል ተማሪዎች በተገለፀው ቀን በተመረጡ  63 ክላስተር ማዕከላት በመገኘት ትምህርቱን እንዲከታተሉና ስራው በጥብቅ ዲሲፕሊን እንዲመራ አቅጣጫ አስቀምጠዋል:: የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ አቶ ጥላዬ ዘውዴ ሰነዱን ባቀረቡበት ወቅት ተማሪዎችና መምህራን ትምህርቱን ሲያጠናቅቁ የእውቅና ሰርተፍኬት እንደሚሰጣቸው የገለፁ ሲሆን ተማሪዎች በዋናነት ለሀገር አቀፍ ፈተና ዝግጁ እንዲሆኑ የሚያደርግ መሆኑን ገልፀዋል:: ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://linktr.ee/aacaebc

+5
Geo_G12_Summer Camp Phase-1.pdf9.95 KB

+9
Biology Condensed Curriculum -11th (Summer.pdf5.69 KB

ቀን 03/11/2018 ዓ.ም ጥብቅ ማስታወቂያ ለ11ኛ እና 12ኛ ክፍል የክረምት የማጠናከሪያ ትምህርትን በተመለከተ:-በ2018 ዓ.ም ከ10ኛ እና 11ኛ ክፍል ስትማሩ ለነበራችሁና ወደ 11ኛ እና12ኛ ክፍል የተዛወራችሁ ተማሪዎች  በሙሉ:- ✅እንደሚታወቀው ዛሬ 03/11/2018 ዓ.ም አብዛኞቹ ተማሪዎች የክረምት ትምህርት ክፍያቸውን ከፍለው መታወቂያም ወስደዋል። ሆኖም እስካሁን ድረስ ክፍያ ያልከፈላችሁ ተማሪዎች በሙሉ ለመጨረሻ ጊዜ ነገ ቅዳሜ 04/11/2018 ዓ.ም ከ2፡30 እስከ 5፡00 ባለው ጊዜ ውስጥ በአስቸኳይ ክፍያውን ፈፅማችሁ ምዝገባችሁን እንድታጠናቅቁ በጥብቅ ያሳስባል። 🗣ማሳሰቢያ፦ 📌 ነገ ቅዳሜ 04/11/2018 ዓ.ም የክረምት ትምህርት ክፍያውን ያልከፈለ ፣ መታወቂያ ያልወሰደና ምዝገባውን ያላጠናቀቀ ተማሪ ከዚያ ቡሃላ ለሚከሰት ማንኛውም ችግር ራሱ ሃላፊነት ይወስዳል። 📌 የማጠናከሪያ ትምህርት ያልተማረ የ2019 ዓ.ም  ምዝገባ የማይመዘገብ መሆኑን እናሳውቃለን። 📌 መታወቂያ ያልወሰዳችሁም በነገው እለት ጉርድ ፎቶ ይዛችሁ በመምጣት እንድትወስዱ። 📌 ሌሎቻችሁም ያልተመዘገባችሁ ነገ  ለምዝገባ ስትመጡ  አንድ ጉርድ  ፎቶ ይዛችሁ እንድትመጡ። 📌 ወላጆች ት/ቤቱ የክረምት የተማሪዎች ማጠናከሪያ ትምህርት ለ2 ወር የሚሰጥ መሆኑን ማሳወቃችን ይታወቃል። በመሆኑም ልጆቻችሁን በተቀመጠው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት እንድታስመዘግቡ በጥብቅ እናሳስባለን፡፡ **ት/ቤቱ

3/11/2018ዓ.ም ማስታወቂያ በጣም አስቸኳይ የማጣሪያ ምዝገባ!! ወደ 11ኛ እና12ኛ ክፍል የተዛወራችሁ ተማሪዎች  በሙሉ‼️ የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት  ሰኞ 6/11/2018ዓ.ም ስለሚጀመር ሁላችሁም   ሐምሌ  2 እና 3 /2018ዓ.ም ጠዋት ከ2.30 እስከ 6፡30 ት/ቤት  በመገኘት እንድትመዘገቡ  በማስታወቂያ መግለፃችን ይታወቃል፤በመሆኑም አብዛኞች ተማሪዎች እየተመዘገባችሁ ሲሆን  እስካሁን መጥታችሁ ያልተመዘገባችሁ ለተገለፀው መልዕክት ትኩረት  ያልሰጣችሁ መሆኑን ስለሚያሳይ ነገ ቅዳሜ 04/11/2018ዓ.ም ለመጨረሻ ጊዜ በአስቸኳይ ት/ቤት ተገኝታችሁ እንድትመዘገቡ በጥብቅ እናሳስባለን፡፡ 👉በድጋሜ መልዕክት ለወላጆች‼️ የተከበራችሁ ወላጆች ት/ቤቱ የክረምት የተማሪዎች ማጠናከሪያ ትምህርት ለ2 ወር የሚሰጥ መሆኑን ማሳወቃችን ይታወቃል፤በመሆኑም ልጆቻችሁን በተቀመጠው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት እንድታስመዘግቡ በጥብቅ እናሳስባለን፡፡ ማሳሰቢያ፡.-‼️ 👉  የማጠናከሪያ ትምህርት ያልተማረ የ2019ዓ.ም  ምዝገባ የማይመዘገብ መሆኑን እናሳውቃለን። 👉ለምዝገባ ስትመጡ  አንድ ጉርድ  ፎቶ ግራፍና የክፍያ ይዛችሁ እንድትመጡ ት/ቤቱ

2/11/2018ዓ.ም ማስታወቂያ በዳጋሜ ትኩረት‼️ 👉ወደ 11ኛ እና12ኛ ክፍል የተዛወራችሁ ተማሪዎች  በሙሉ‼️ የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት  ሰኞ 6/11/2018ዓ.ም ስለሚጀመር ሁላችሁም   ሐምሌ  2 እና 3 /2018ዓ.ም ጠዋት ከ2.30 እስከ 6፡30 ት/ቤት  በመገኘት እንድትመዘገቡ  በማስታወቂያ መግለፃችን ይታወቃል፤በመሆኑም አብዛኞች ተማሪዎች እየተመዘገባችሁ ሲሆን  እስካሁን መጥታችሁ ያልተመዘገባችሁ ለተገለፀው መልዕክት ትኩረት  ያልሰጣችሁ መሆኑን ስለሚያሳይ ነገ 03/11/2018ዓ.ም ለመጨረሻ ጊዜ በአስቸኳይ ት/ቤት ተገኝታችሁ እንድትመዘገቡ በጥብቅ እናሳስባለን፡፡ 👉መልዕክት ለወላጆች‼️ የተከበራችሁ ወላጆች ት/ቤቱ የክረምት የተማሪዎች ማጠናከሪያ ትምህርት ለ2 ወር የሚሰጥ መሆኑን ማሳወቃችን ይታወቃል፤በመሆኑም ልጆቻችሁን በተቀመጠው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት እንድታስመዘግቡ በጥብቅ እናሳስባለን፡፡ ማሳሰቢያ፡.-‼️ 👉  የማጠናከሪያ ትምህርት ያልተማረ የ2019ዓ.ም  ምዝገባ የማይመዘገብ መሆኑን እናሳውቃለን። 👉ለምዝገባ ስትመጡ  አንድ ጉርድ  ፎቶ ግራፍና ክፍያ ይዛችሁ እንድትመጡ ት/ቤቱ

Repost from N/a
01/11/2018ዓ.ም ማስታወቂያ ወደ 11ኛ እና12ኛ ክፍል የተዛወራችሁ ተማሪዎች  በሙሉ የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት  በሚቀጥለው ሳምንት ስለሚጀመር ሁላችሁም   ሐምሌ  2 እና 3 /2018ዓ.ም ጠዋት ከ2.30 እስከ 6፡30 ት/ቤት  በመገኘት እንድትመዘገቡ በጥብቅ እያሳሰብን የማጠናከሪያ ትምህርት ያልተማረ የ2019ዓ.ም  ምዝገባ የማይመዘገብ መሆኑን እናሳውቃለን። ት/ቤቱ

30/10/18 ማስታወቂያ ወደ 11ኛ እና12ኛ ክፍል የተዛወራችሁ የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት ስለሚጀመር ሁላችሁም ሐምሌ 1እና 2 በመገኘት እንድትመዘገቡ በጥብቅ እያሳሰብን

ጥብቅ መልዕክት ለ12ኛ ክፋል 4ኛ ዙር የማህበራዊ   ሳይንሰ(Social Science) ብሔራዊ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች በሙሉ  ፈተና የጀመረው ሰኞ ሀምሌ 6/2018ዓ.ም  ስለሆነ ለኦረንቴሽን  ቅዳሜ  ሀምሌ 4//2018  ኮልፌ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት  1፡00 ተገኝታችሁ በተዘጋጀላችሁ ትራንስፖርት የምትሄዱ ይሆናል፡፡ ስለዚህ ጠዋት 1:30 ላይ ተነስተን ጉዞ እንጀምራለን ስለሆነም ቀድማችሁ እንድትገኙ እናሳስባለን ። ማሳሰቢያ 1. ማንኛውንም ኤሌክትሮኒክስ ነገሮች(ስልክ ፣ ፍላሽ ፣ ሰዓት ወ.ዘ.ተ) መያዝ አይቻልም። 2. ከዮኒፎርም በላይ የሚደረብ ልብስ አይፈቀድም። 3. የፀጉር እና የጆሮ ጌጣጌጥ ማድረግ አይፈቀድም። 4. ከጋብቻ ቀለበት በስተቀር ሌላ ቀለበት ማድረግ አይፈቀድም። 7.ስትመጡ መታወቂያ ፣ አድሚሽን ካርድ እና ዮኒፎርም መልበስ ግዴታ ነው። 8. አርፍዶ የሚመጣን ተማሪ ስለማንጠብቅ በሰዓቱ ተገኙ። ት/ቤቱ

30/10/18 ማስታወቂያ ወደ 11ኛ እና12ኛ ክፍል የተዛወራችሁ የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት ስለሚጀመር ሁላችሁም ሐምሌ 1እና 2 በመገኘት እንድትመዘገቡ በጥብቅ እያሳሰብን የማጠናከሪያ ትምህርት ያልተማረ የ2019 ምዝገባ የማይመዘገብ መሆኑን እናሳውቃለን።

ጥብቅ ማሳሠቢያ ለ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና እየተፈተናችሁ ላላችሁ ተማሪዎች ሞባይል ይዛችሁ እንድትመጡ በተደጋጋሚ ቢነገራችሁም በለመታዘዛችሁ በምትፈተኑበት ጣቢያ ማስቀመጫ በማጣት እየጠፋባችሁ እንደሆነ ሠምተናል። ስለሆነም በነገው ጉዞ ወደ መኪና የምትገቡት በፖሊስ ተፈትሻችሁ ስለሚሆን በምንም አይነት ሞባይል ይዛችሁ እንዳትመጡ እናሳስባለን።

photo content
+6

የ2019_ዓም_የአዲስ_አበባ_ትምህርት_ቢሮ_የትምህርት_ካላንደር_260705_071628_1.pdf1.80 MB

Share 'ለክረምት_ማጠናከሪያ_ትምህርት11ኛ_እና_የ12ኛ_ክፍል_ቶፕ_25.docx'

27/10/2018 ዓ.ም ኮልፌ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት የ2ኛ ደረጃ መልቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ማላቂያ ስትራቴጂ (Excellence Strategy Summer Camp) በሚከተሉት የትምህርት ዓይነቶች ዝግጅት አድርጓል ። ለክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት የ11ኛ እና 12ኛ ክፍል ቶፕ-25 ተማሪዎች

ጥብቅ መልዕክት ለ12ኛ ክፍል 2ኛ ዙር የተፈጥሮ ሳይንሰ(Natural Science) ብሔራዊ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች በሙሉ ነገ አርብ ሰኔ 26/2018 በመፈተኛ ጣቢያችሁ ሜክሲኮ ኮሜርስ ኮሌጅ ስለሆነ  ጠዋት 12:00  ት/ቤት መድረስ  አለባችሁ ስለዚህ  ጠዋት 12:30 ላይ ተነስተን ጉዞ እንጀምራለን ስለሆነም ቀድማችሁ እንድትገኙ እናሳስባለን ። ማሳሰቢያ 1. ማንኛውንም ኤሌክትሮኒክስ ነገሮች(ስልክ ፣ ፍላሽ ፣ ሰዓት ወ.ዘ.ተ) መያዝ አይቻልም። 2. ከዮኒፎርም በላይ የሚደረብ ልብስ አይፈቀድም። 3. የፀጉር እና የጆሮ ጌጣጌጥ ማድረግ አይፈቀድም። 4. ከጋብቻ ቀለበት በስተቀር ሌላ ቀለበት ማድረግ አይፈቀድም። 7.ስትመጡ መታወቂያ ፣ አድሚሽን ካርድ መያዝ እና ዮኒፎርም መልበስ ግዴታ ነው። 8. አርፍዶ የሚመጣን ተማሪ ስለማንጠብቅ በሰዓቱ ተገኙ።

ቀን 23/10/2018 ዓ.ም ከዛሬ ጀምሮ የ2018 ዓ.ም የብሔራዊ ፈተና ለምትወስዱ የትምህርት ቤታችን ተማሪዎች በሙሉ! 🤗 ፈተናው ጥሩ ውጤት የምታመጡበት: ያሰባችሁት ደረጃ የምትደርሱበት: የደከማችሁበትና የለፋችሁለትን የምታጭዱበት ምርጥ ጊዜ እንዲሆንላችሁ እንመኛለን!  🙏🏽 በርቱልን፣ ውጤታችሁን በጉጉት እንጠብቃለን! ፈጣሪ ከሁላችሁም ጋር ይሁን🙏 ❤️💪🏼❗️

ቀን 23/10/2018 ዓ.ም ከዛሬ ጀምሮ የ2018 ዓ.ም የብሔራዊ ፈተና ለምትወስዱ የትምህርት ቤታችን ተማሪዎች በሙሉ! 🤗 ፈተናው ጥሩ ውጤት የምታመጡበት: ያሰባችሁት ደረጃ የምትደርሱበት: የደከማችሁበትና የለፋችሁለትን የምታጭዱበት ምርጥ ጊዜ እንዲሆንላችሁ እንመኛለን!  🙏🏽 በርቱልን፣ ውጤታችሁን በጉጉት እንጠብቃለን! ፈጣሪ ከሁላችሁም ጋር ይሁን🙏 ❤️💪🏼❗️

22/10/18 ሰዓት ይከበር - የነገው የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች መነሻ ሠዓት ጠዋት 12 ሰዓት መሆኑን እናሳውቃለን። በሰዓቱ የደረሱ ተማሪዎችን ይዘን የምንሄድ ይሆናል። በሰዓቱ ተገኙ።