AAU GENERAL
رفتن به کانال در Telegram
This channel created 👉 ለተማሪዎች ፈጣን መረጃ፣ 👉 በሁሉም ዲፓርትመንት የፈተና ወረቀቶች እና የተለያዩ ኮርስ ማቴርያሎች 👉 ነፃ የ scholarship ዕድሎች፣ 👉 በግቢያችን ዉስጥ የተሰሩ አዝናኝ ሜሞች 😂 👉 በየጊዜዉ የተለያዩ አዝናኝ ጨዋታዎች እየተጫወቱ ካርድ 🥇🥈🥉የሚሸለሙበት 😱፣ ሁሉኑም በአንድ ላይ በ @AAU_GENERAL አሁኑኑ join በማለት ቤተሰብ ይሁ
نمایش بیشتر6 723
مشترکین
+624 ساعت
+527 روز
+5830 روز
آرشیو پست ها
6 721
#Grade_12_Frequently_asked
#AASTU
1⃣ ለመግባት ምን ያስፈልጋል?
በዚህ ዓመት 2018 ላይ ተፈቶኖ ከ 50% በላይ ማለፊያ ውጤት ያለው ሰው መሆን። ከ2017 እና ከዛ ጀምሮ ያለ ሰው መመዝገብና ለፈተና መቀመጥ አይችልም።
2⃣ የAAUን ፈተና በGovernment sponsored ተመዝግቤ እዚህስ ማመልከት እችላለሁ? ወይንስ በPrivate ተመዝግቤ መፈተን እችላለሁ።
በመንግሥትም በግልም ይቻላል። ቀድሞ የሚፈትነው እዛ ስለሚሆን ግን እዛ ከታለፈ ወደዚህ ምደባ አይኖርም። (for government sponsored) ነገር ግን በግል from past experience ተፈትነው እዚህም ላይ ያለው ላይ ተፈትነው እዚህ አመልክተው የገቡ አሉ so the probability is high የሚያሳስብ የለም።
3⃣ Computer Science AASTU ይሰጣል? what about Nuclear Engineering?
4⃣Computer Science የለም። Nuclear Engineering at this moment በማስተርስ ደረጃ ነው ያለው probably next yr or after the year it coming ይጀመራል ብለን እናስባለን።
ፈተናውን ካለፍን ውጤት አያያዙ እንዴት ነው?
👥ካለፋችሁ በኋላ ከMatric 50% እና ከEntrance exam 50% ተደርጎ ያመጣችሁት ውጤት ከ100% ይያዛል። it is simple maths
🗣Let say as example u got 400/600 in university entrance exam and u got 90/100 for this one
400/600×100% = 66.67%
90/100×100% = 90%
66.67+90/2= 156.67/2 =78.3% እንደዚህ ይሆና የመቁረጫ ነጥብ ወጥቶ for engineering and applied they will accept u.
Last yr in aastu for engineering
👨🦰For male 69.5% and above
👩🦰 For female 65.0% and above
Applied Science
👨🦰For male 57% and above
👩🦰For female 50% and above ነበረ።
Part 2 coming soon share this one and we will share a files too.
We will try to answer some rumors and vague questions on the next post!
@AAU_GENERAL
6 721
የኮምፒተራችሁን ሙሉ spec ለማወቅ የሚጠቅሟችሁ ሶስት ሶፍትዌሮች
1. HWinfo
https://t.me/big_habesha/365
2. Crystal Diskmark
https://t.me/big_habesha/366
3. Unigine Superposition
https://t.me/big_habesha/364
6 721
#Reposted
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ2019 የትምህርት ዘመን በቅድመ-ምረቃ መደበኛ መርሐግብር (በመንግሥት ስኮላርሺፕ እና በግል ክፍያ) እንዲሁም በማታና ተከታታይ መርሐግብር አዲስ ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል።
መስፈርቶች
➻ በ2015፣ 2016፣ 2017 እና 2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና ወስደው የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ነጥብ ያመጡ ወይም ደረጃ 4 አጠናቀው (COC) ያለፉ
➻ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሚሰጠውን የመግቢያ ፈተና (UAT) ይወስዳሉ
የምዝገባ ጊዜ 👇
እስከ ነሐሴ 29/2018 ዓ.ም ድረስ
ኦንላይን ይመዝገቡ 👇
https://admission.aau.edu.et
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የመግቢያ ፈተና (UAT) ከጳጉሜን 02-04/2018 ዓ.ም ይሰጣል፡፡
@AAU_GENERAL
6 721
#News
ዩኒቨርሲቲዎች የተማሪዎችን ቅበላ በፍጥነት እንዲያከናውኑ እየተሠራ ነው።
የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)፥ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲና የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች ምልመላና ቅበላ ካከናወኑ በኋላ ሌሎች ዩኒቨርሲቲዎችም በፍጥነት ጥሪ እንዲያደርጉ እየተሠራ መሆኑን ገልጸዋል።
የ2019 ዓ.ም የትምህርት ዘመን መስከረም 5 ቀን 2019 ዓ.ም እንዲጀምር መርሐ ግብር የተያዘ ሲሆን እሱን ለመጠበቅ እየተሠራ መሆኑንም አስታውቀዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
#TikvahEthiopia
@AAU_GENERAL
6 721
+1
You are cordially invited to the EWNET Review of Books workshop where eightbooks, most of them recently authored by female scholars or alumni of Addis Ababa University, will be reviewed and discussed by experts in the respective fields. The event will also feature book signings and networking opportunities.
Date: 04 September 2026 (Full day)
Venue: Ras Mekonnen Hall, Institute of Ethiopian Studies
@AAU_GENERAL
6 721
FULLY FUNDED MASTER’S & DOCTORAL SCHOLARSHIPS AT THE UNIVERSITY OF HAWAI‘I, USA 🇺🇸
Degree Level: Master’s & Doctoral
Fellowship: East-West Center Graduate Degree Fellowship
Link: https://scholarshipscorner.website/ewc-graduate-degree-fellowship-usa/
Benefits:
✓ Graduate tuition & fees
✓ On-campus housing
✓ Stipend to partially cover food & incidental expenses
✓ Supplemental financial aid may be available
✓ Competitive travel grants may be available
Application Deadline: 1 December 2026
Credit: East-West Center
@AAU_GENERAL
6 721
Mastercard Internship Programs Worldwide 2027
Host: Mastercard
Eligible Country: All Countries
Benefits:
* Monthly Stipend with Hands-on Training
* Provides Networking, Mentorship & Professional Growth
Click here to apply 📌
https://www.scholarshipregion.com/mastercard-internship-program/
Deadline: Not Specified
🔊 Shared by Scholarship Region
---
Join our WhatsApp channel for the fastest scholarship notifications; simply click this link [https://whatsapp.com/channel/0029VbDDeFN3GJOvYnu5Cd28] and follow.
@AAU_GENERAL
6 721
#AAU_Grade_12
Presidential Scholarship Opportunity Undergraduate Programs Academic Year 2026/27 (2019 E.C)
Addis Ababa University is proud to announce the Presidential Scholarship Program for the 2026/27 (2019 E.C) academic year.
This prestigious opportunity is open to 200 outstanding students who have successfully completed the 2018 E.C Ethiopian Secondary School Leaving Certificate Examination (ESSLCE) and are entering undergraduate studies.The scholarship is designed to nurture the next generation of leaders, scientists, and researchers through an honors program across various disciplines.
Recipients will be placed in the following colleges according to the specified distribution:
1. College of Natural and Computational Sciences, 15%
2. College of Technology and Built Environment, 17%
3. College of Veterinary Medicine and Agriculture, 4%
4. College of Health Sciences, 15%
5. College of Business and Economics, 13%
6. College of Social Sciences, Humanities and Arts, and School of Law; 20%
7. College of Education and Language Studies, 16% Scholarship Benefits & Conditions
👉🏽 Full tuition coverage and modest incentive package.Continued eligibility requires maintaining a cGPA of 3.5 or above and remaining in the assigned academic program.
👉🏽 Graduates of the Presidential Scholarship Program will be automatically eligible for fully funded graduate studies (Master’s and PhD) in their respective fields, enabling deeper specialization and advanced skill development.
This initiative reflects Addis Ababa University's commitment to academic excellence and national development through the empowerment of high-achieving students.
ልዩ ፕሬዝዴንሻል የስኮላርሺፕ የትምህርት እድል
አንጋፋው እና ስመጥሩ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ዛሬም እንደወትሮው የከፍተኛ ትምህርትን በማስፋት እና የሰለጠነ የሰው ኃይልን ለሃገር ግንባታ ለማበርከት የተጣለበትን ሀላፊነቱን ከምን ጊዜውም በላይ በመወጣት ላይ ይገኛል።
ከዚሁ ጋር በተያየዘ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ2019 ዓ.ም የትምህት ዘመን 200 (ሁለት መቶ) ልዩ የፕሬዝዴንሻል ስኮላርሽፕ እድል ለሁለተኛ ጊዜ አዘጋጅቷል። የዚህ የትምህርት እድል ዋና ዓላማ የወደፊት መሪዎችን፣ ሳይንቲስቶችን እና ተመራማሪዎችን በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ለማፍራት ነው።
የስኮላርሺፑ ተጠቃሚዎች የሁለተኛ ጀረጃ ትምህርት ማጠቃለያ ሃገራዊ ፈተና 500 እና ከዚያ በላይ ያስመዘገብ እንዲሁም ሁሉንም መመዘኛ ያሟሉ እና ዩኒቨርሲቲው ያዘጋጀውን የመግቢያ ፈተና በብቃት ያለፉ መሆን ይጠበቅባቸዋል።
የዚህ የትምህርት እድሉ ተጠቃሚዎች ዩኒቨርሲቲው ባሉት ሰባት ኮሌጆች እና የህግ ትምህርት ቤት ስር ባሉ የቅድመ ምረቃ ፕሮግራሞች በፍታዊነት ይመደባሉ። የዚህ ስኮላርሽፕ ተጠቃሚዎችሙሉ ነፃ የትምህርት እድል ያገኛሉ፣መጠነኛ የኪስ ገንዘብ ይሰጣቸዋል፣ከአጋር ተቋማት ጋር በሚኖር ትብብር ተጨማሪ ድጋፍ እና የስልጠና እድሎችን የሚያገኙ ይሆናል።
በዚህ የትምህርት እድል በወጥነት ተጠቃሚ ለመሆን የትምህርት አፈፃፀም ውጤት 3.5 cGPA እና ከዚያ በላይ ማስመዝገብ ይጠበቅባቸዋል። በተጨማሪም የእድሉ ተጠቃሚዎች በተመደቡበት የትምህርት ዘርፍ መቀጠል ይኖርባቸዋል።የዚህ ስኮላርሺፕ ተጠቃሚዎች በቀጣይነት ዩኒቨርስቲው የድህረ ምረቃ (የMaster's እና PhD) የትምህርት እድል ያገኛሉ።
ይኸውም በጀመሩት የትምህርት ዘርፍ ጥልቅ እውቀት እና የዳበረ ልምድ እንዲያገኙ እና በሞያቸው አንቱ የተባሉ ባለሞያዎች እንዲሆኑ ይረዳቸዋል። ይህንን የትምህርት እድል ማዘጋጀት አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለትምህርት ልዕቀት እና ለሃገር ግንባታ ያለውን ያላሰለሰ ቁርጠኝነት መገለጫ ነዉ።
#share
@AAU_GENERAL
6 721
#ASTU #AASTU
የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች የ2019 ዓ.ም መግቢያ ፈተና የምዝገባ ጥሪ!!
በ2019 ዓ.ም የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እና የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ገብተው በአፕላይድ ሳይንስ እና በኢንጂነሪንግ የትምህርት ዘርፎች ትምህርታቸውን መከታተል ለሚፈልጉ በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ወስደው 50% እና ከዚያ በላይ ያስመዘገቡ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎችን ተጨማሪ የመግቢያ ፈተና በኦንላይን በመስጠት መቀበል ይፈልጋሉ፡፡
የምዝገባ ጊዜ፡-
- ከነሐሴ 25 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ ጳጉሜ 3 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ ለሊቱ 6 ሰዓት ይሆናል፡፡
የምዝገባ ቦታ፡
- የምዝገባ መስፈርቱን የሚያሟሉ አመልካቾች በማንኛውም ስፍራ በኢንተርኔት (online) በ https://stuoexam.astu.edu.et ወይም www.aastu.edu.et; www.astu.edu.et ድህረ ገፅ በመጠቀም መመዝገብ ይችላሉ፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ ከታች የተጠቀሱትን ድረ-ገፆች መጎብኘት ይቻላል፡፡
www.astu.edu.et; www.aastu.edu.et
@AAU_GENERAL
6 721
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ2019 የትምህርት ዘመን በቅድመ-ምረቃ መደበኛ መርሐግብር (በመንግሥት ስኮላርሺፕ እና በግል ክፍያ) እንዲሁም በማታና ተከታታይ መርሐግብር አዲስ ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል።
መስፈርቶች
➻ በ2015፣ 2016፣ 2017 እና 2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና ወስደው የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ነጥብ ያመጡ ወይም ደረጃ 4 አጠናቀው (COC) ያለፉ
➻ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሚሰጠውን የመግቢያ ፈተና (UAT) ይወስዳሉ
የምዝገባ ጊዜ 👇
እስከ ነሐሴ 29/2018 ዓ.ም ድረስ
ኦንላይን ይመዝገቡ 👇
https://admission.aau.edu.et
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የመግቢያ ፈተና (UAT) ከጳጉሜን 02-04/2018 ዓ.ም ይሰጣል፡፡
@AAU_GENERAL
6 721
+2
የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተናን 591.6 በማምጣት በኢትዮጵያ ቀዳሚ የሆነው ተማሪ ጃለል ግርማ
ካላቸው ላይ ቀንሰው እና አዋጥተው ያስተማሩት ወገኖቹን ዓላማ ከግብ ለማድረስ ለዓመታት ቀና ደፋ ሲል ከርሟል።
የቤተሰቡን እና የሕዝቡን ያልተቋረጠ ደግነት ለመካስ ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይል፣ በጽናት እና በኃላፊነት ስሜት ሙሉ ጊዜውን በትምህርቱ ላይ በማተኮር እነሆ ዛሬ ለወርቃማው ውጤት በቅቷል - የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ተፈታኙ ተማሪ ጃለል ግርማ።
ተማሪ ጃለል ይህንን ታሪካዊ ውጤት በማምጣቱ ከደገፉት ወላጆቹ እና ካስተማረው ሕዝብ አልፎ ኢትዮጵያን አኩርቷል።
ዜጎች ከመቀነታቸው ፈትተው በሚደግፏቸው የኦዳ ትምህርት ቤቶች በዕውቀት እየተኮተኮተ የመጣው ጃለል፣ ትውልዱ በኦሮሚያ ክልል፣ በምዕራብ ወለጋ ጃርሶ ወረዳ ነው።
ከዘጠነኛ እስከ 12ኛ ክፍል ያለውን ትምህርቱን በቢሾፍቱ እና በአዳማ ኦዳ አዳሪ ትምህርት ቤቶች በትጋት እና በብቃት ሲከታተል ቆይቷል።
ዘንድሮ በወሰደው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተናም ከኢትዮጵያ ተፈታኝ ተማሪዎች ቀዳሚውን ውጤት (591.6) በማስመዝገብ ለተተኪዎች አርአያ፣ ለሀገራችንም ተስፋ መሆን ችሏል።
ከመዋዕለ ሕፃናት ጀምሮ ብሩህ አዕምሮው እና አስደናቂ ውጤቶቹ መለያው የነበሩት ጃለል፤ ለዚህ ከፍተኛ ስኬት የበቃው ለዓመታት በዘለቀው ጠንካራ የትምህርት ትጋት፣ ባልተቋረጠ የቤተሰብ ክትትል እና በመምህራኑ የዕውቀት ድጋፍ መሆኑን ይመሰክራል።
ወደፊትም አሁን ላይ በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ተፈላጊነት ባለው የ'ኤአይ' (AI) ዘርፍ ትምህርቱን በመከታተል ሀገራችንን እና ሕዝቧን በሙሉ አቅሙ ለማገልገል ቆርጦ ተነሥቷል።
@AAU_GENERAL
6 721
🌍 €42,000 INNOVATION GRANT | YOUTH-LED ORGANISATIONS
The AU-EU Youth Action Lab has launched its final Call for Proposals for youth-led organizations working on innovative solutions to global challenges.
🇪🇹 Ethiopia is eligible.
💶 Grant: €42,000
📅 Duration: 12 months (Jan–Dec 2027)
⏰ Deadline: 23 September 2026 | 13:00 CAT
Who can apply?
• Legally registered non-profit youth organizations
• Young people aged 18–35 must hold primary decision-making power
• 100% of project staff must be aged 18–35
• Organizations must be based in one of the 12 eligible African countries
The grant can support organizations in designing, testing, adapting, or scaling innovative solutions that create local impact and contribute to longer-term systems or policy change.
🤝 Selected organizations can also access mentorship and capacity development opportunities.
🔗 Apply here:
https://on-grip.tfaforms.net/65?callid=a16QB000004WSTVYA4&signature=4iMb6L2iCjPw8ytTEe2dj8Pk8tMdSqiCORBl0S4L5mI%3D
#share
@AAU_GENERAL
6 721
+1
ዩኒቨርሲቲዎች የተማሪዎችን ቅበላ በፍጥነት እንዲያከናውኑ እየተሠራ ነው።
የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)፥ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲና የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች ምልመላና ቅበላ ካከናወኑ በኋላ ሌሎች ዩኒቨርሲቲዎችም በፍጥነት ጥሪ እንዲያደርጉ እየተሠራ መሆኑን ገልጸዋል።
የ2019 ዓ.ም የትምህርት ዘመን መስከረም 5 ቀን 2019 ዓ.ም እንዲጀምር መርሐ ግብር የተያዘ ሲሆን እሱን ለመጠበቅ እየተሠራ መሆኑንም አስታውቀዋል።
#tikvah
@AAU_GENERAL
6 721
TRAINING OPPORTUNITY on GENDER STATISTICS
CoSAP Ethiopia, in partnership with UN Women, is offering a free 3-day Gender Statistics Training for Women’s Rights Organizations (WROs) on:
• Gender data fundamentals
• Digital data collection & management, including Kobo Toolbox
• Practical data analysis
• Ongoing mentorship & peer learning
👥 Who can apply?
Registered WROs working on Gender Equality and Women’s Empowerment, able to nominate 1 staff and committed to applying the skills in their advocacy work.
📌 WROs are highly encouraged to nominate their female staff.
📩 To Apply: https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLScs9ACoplV-8P7tlTBanWGtigRgoY9uLpcvHaK0jkr0uZeNJQ/viewform
📅 Deadline: September 4,2026
N.B: If you have a startup or any organization focusing on the above area it would be a good opportunity. Please send for those who are interested.
@AAU_GENERAL
6 721
🩸❤️ IT'S TOMORROW.
Tomorrow, we come together for something bigger than ourselves.
A simple act of donating blood can give someone another chance at life. And tomorrow, you have the opportunity to be that reason.
Whether you're a first-time donor or a regular donor, we'd love to have you with us. Bring a friend, bring your family, or invite someone who's been meaning to donate. Every donation matters, and every donor is appreciated. 🫶
📅 August 29 & 30
📍 Donation Sites:
📍Megenagna
📍Mexico
📍Red Cross Compound Stadium
🍊 Enjoy yourself with table tennis and Joteni, with Fanta Orange!
We'll be waiting to welcome you. See you tomorrow! ❤️🩸
#73rdroundblooddonation
#communityservice
#DonateBloodSaveLives
#RAC_Abugida
#BringAFriend
#FantaOrange
#MakeItHappen
#CreateLastingImpact
Website | Instagram | Telegram Channel | Telegram Group | Telegram Fun Zone | LinkedIn | TikTok | WhatsApp | Facebook | Twitter | YouTube
6 721
🚨 PAID LEGAL INTERNSHIP OPPORTUNITY 🚨
Menen Abebe & Associates Law Office is hiring a motivated Legal Intern to join their team in Addis Ababa! This is a great paid hands-on opportunity for a recent law graduate looking to gain practical experience in a professional law office.
Overview
Position: Legal Intern
Location: Addis Ababa
Status: Paid Internship
Key Areas of Exposure
Legal research and writing
Contract review and drafting
Corporate & commercial legal matters
Real estate & construction law
Litigation and court-related support
Preparing legal opinions & supporting client consultations
Requirements
Recent law graduate
Strong research, writing, and organizational skills
High attention to detail and professional ethics
Strong communication skills & willingness to learn
📩 How to Apply
Send your CV to attorneymenen@menenabebe-law.com
Subject Line: Legal Intern Application
Feel free to share this post with qualified law graduates in your network!
@OPPsphere
6 721
ማስታወሻ፡
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ (AAU) ፖርታል የመመዝገቢያ ሂደት
ለአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የ UAT ፈተና ምዝገባ ነሐሴ 19 መጀመሩ ይታወቃል። በመሆኑም እንዴት መመዝገብ እንዳለባችሁ የሚከተለውን ደረጃ በደረጃ የተቀመጠ መመሪያ ተከተሉ፡
ምዝገባ ከመጀመራችሁ በፊት፡
Cost Sharing (በመንግስት ወጪ እንዲሸፈንላችሁ የምትፈልጉ)፡ ከቀበሌ ወይም ወላጆቻችሁ/ቤተሰቦቻችሁ ከሚሠሩበት መሥሪያ ቤት ደብዳቤ አጻፉ (አዘጋጁ)።
ፋይዳ ቁጥር (Fayda Number)፡ ሁላችሁም የግዴታ የፋይዳ ቁጥር ሊኖራችሁ ይገባል።
የመመዝገቢያ ደረጃዎች (Step-by-Step Process)
ደረጃ 1፡ ፖርታሉን ክፈቱ (Open Portal)
ወደ AAU Admission Portal ይግቡ፡ https://admission.aau.edu.et
ደረጃ 2፡ ወደ Application ገጽ ሂዱ
ከላይ በስተግራ በኩል Undergraduate application የሚለውን ተጫኑ።
ከ Undergraduate Student ስር Apply የሚለውን ምረጡ።
Call for Undergraduate Regular Admission የሚለውን ተጫኑ።
የትምህርት ፕሮግራሞቹን ከተመለከታችሁ በኋላ Apply now የሚለውን ይጫኑ።
ደረጃ 3፡ Fayda ቁጥር ማረጋገጥ (FAYDA Validation)
የ FAYDA ቁጥራችሁን አስገቡ።
Validate የሚለውን ተጫኑ።
በስልካችሁ በ SMS የሚላክላችሁን OTP ቁጥር አስገቡ።
ደረጃ 4፡ አካውንት ክፈቱ (Create Account)
የሚሰራ የኢሜይል አድራሻ (Working email) ተጠቀሙ።
ቢያንስ 8 የፊደል/ቁጥር ርዝመት ያለው የይለፍ ቃል (Password) ፍጠሩ።
የመጀመሪያ አካውንት አፈጣጠሩን ከጨረሳችሁ በኋላ ሁልጊዜ በኢሜይላችሁና በፓስወርዳችሁ LOG IN እያደረጋችሁ መጠቀም ትችላላችሁ።
ደረጃ 5፡ የትምህርት መረጃ መሙላት (Academic Profile)
"Your Academic Profile" የሚለውን ፎርም ትክክለኛ መረጃችሁን በመሙላት አጠናቅቁ።
UPDATE የሚለውን ከተጫናችሁ በኋላ NEXT የሚለውን ምረጡ።
ደረጃ 6፡ የመግቢያ ዓይነት መምረጥ (Admission Type)
በ Admission type ስር Regular የሚለውን ምረጡ።
ደረጃ 7፡ የትምህርት ክፍያ ዓይነት (Financing Your Study)
ከሁለቱ አንዱን ምረጡ፡ Cost-sharing sponsorship (በመንግስት) ወይም Self-Sponsorship (በግል)።
ለ Cost-Sharing (በመንግስት ለሚሸፈን)፡
ከተዘረዘሩት ምክንያቶች መካከል ቢያንስ አንዱን ተገቢ ምክንያት ምረጡ።
የተዘጋጀውን ማስረጃ በ PDF format (መጠናቸው ከ 5MB ያልበለጠ) አያይዙ (Attach አድርጉ)።
ደረጃ 8፡ የትምህርት ፕሮግራም ምርጫ (Program Choice)
Continue የሚለውን ተጫኑ።
Self-Sponsored (በግል) ከሆናችሁ፡ ከ Program Choice ፎርም ላይ 10 የትምህርት ምርጫዎችን ምረጡ።
ደረጃ 9፡ የFreshman ዘርፍ ምርጫ (ለ Cost-Sharing ብቻ)
ከሁለቱ አንዱን ምረጡ፡ Natural Science Freshman ወይም Social Science Freshman።
ከዚያ Continue የሚለውን ተጫኑ።
ደረጃ 10፡ ሰነዶችን መስቀል (Upload Documents)
የሚከተሉትን ሰነዶች በ PDF format (እያንዳንዳቸው ከ 5MB ያልበለጠ) Upload አድርጉ፡
የ12ኛ ክፍል ውጤት ሰርተፊኬት (12th-grade result certificate)
ከ9ኛ - 12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት (9th-12th transcript)
ደረጃ 11፡ የፈተና ቦታ መምረጥ (Exam Location)
የ UAT ፈተና መፈተን የምትፈልጉበትን ቦታ ከ Drop-down አማራጮች ውስጥ ምረጡ።
ደረጃ 12፡ ስምምነት ማረጋገጥ (Consent)
የስምምነት ጽሑፉን (Consent Statements) አንብቡ።
Accept የሚለውን ምረጡ።
ከዚያ CONTINUE የሚለውን ተጫኑ።
ደረጃ 13፡ መረጃን መከለስ እና ማረጋገጥ (Review Application)
የሞላችሁትን መረጃ ለመከለስ View summary የሚለውን ተጫኑ።
ማስተካከል የምትፈልጉት ነገር ካለ ከላይ የሚገኘውን Academic Profile የሚለውን ቁልፍ በመጫን ማስተካከል ትችላላችሁ።
ደረጃ 14፡ ክፍያ መፈጸም (Payment)
Continue to Payment የሚለውን ተጫኑ።
Proceed to Payment የሚለውን ምረጡ።
Completion of payment የሚለውን ተጫኑ።
750 ብር (ETB 750) በ Telebirr ይክፈሉ ወይም የተሰጠውን QR code Scan በማድረግ ክፍያውን ፈጽሙ።
ደረጃ 15፡ ከክፍያ በኋላ (After Payment)
የፈተና መግቢያ ቲኬት ለማውጣት UAT ADMISSION TICKET የሚለውን ተጫኑ።
የፈተና ፕሮግራም ለማየት EXAM SCHEDULE የሚለውን ተጫኑ።
የክፍያ መረጃ (Payment Information)
የምዝገባና የ UAT ፈተና ክፍያ፡ 750 ETB
የመክፈያ መንገድ፡ Telebirr ወይም QR Code Scan በማድረግ
ተጨማሪ ማስታወሻ፡ መግቢያ ፈተናውን የሚፈተኑት 25ሺ በላይ ተማሪዎች ሲሆኑ አልፈው የሚገቡት 5ሺ ብቻ ናቸው። ጊዜው ሳይሄድ ዛሬውኑ ተመዝግባችሁ ጥናት ጀምሩ።
@AAU_GENERAL
6 721
+4
ነገ (August 29, 2026) ከጠዋቱ ሁለት ሰዓት የሚጀምሩ ስልጠናዎች የክፍል ምደባ።ከተመደባችሁበት ክፍል ውጪ መግባት ክልክል ነው።
Project Management
