fa
Feedback
Africa Medical College Official page

Africa Medical College Official page

رفتن به کانال در Telegram

Africa Medical College is a private higher education institution located in Addis Ababa, Ethiopia.

نمایش بیشتر
4 530
مشترکین
+224 ساعت
+67 روز
-3230 روز
آرشیو پست ها
final midSchedule,June2026 .xlsx3.26 KB

📢A Historic Milestone at Africa Medical College 🎓✨
The official inauguration of the EPSA–Africa Medical College Chapter has marked a groundbreaking moment in EPSA's journey, This event marked a significant achievement, as Africa Medical College proudly becomes the first private institution in Ethiopia to join EPSA. 🇪🇹🌟👏 The event brought together respected academic leader(President Bureau, Academic Dean,Department Head) , EPSA representatives,volunteers  and student delegates in a celebration of vision, excellence, and partnership. 🤝📖 Student Association President Mikiyas Tilahun highlighted EPSA's mission, opportunities for members, and the exciting future ahead for the new chapter. 🚀✨ The celebration concluded with a formal luncheon, symbolizing unity and  collaboration.🥂🩺 🎉Congratulations to the EPSA–Africa Medical College Chapter!🎉          🙏May you lead, serve, and inspire. 🎊🎓 National EPSA 🇪🇹💊 🔗 Follow us on: |Telegram|Instagram| Publication|Facebook|LinkedIn|Tiktok|Twitter

የደረጃ 4 (Level IV) ተማሪዎችን ይመለከታል፡፡ ከዚህ በታች ስማችሁ የተዘረዘረው የ2018 ዓ.ም ገቢ ደረጃ 4 ተማሪዎች በፋይላችሁ ያያዛችሁት የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ውጤት መረጃ ጊዜያዊ(Temporary Certificate) በመሆኑ ከዛሬ ሰኔ 5 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ እስከ እሮብ ሰኔ 10 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ብቻ የዋናውን መረጃ ኮፒ ወደ ሬጅስትራር ቢሮ እንድታስገቡ እያሳሰብን ይህንን የማያደርጉ ተማሪዎች ከዚህ ጋር ተያይዞ ለሚፈጠር ምንኛውም መጉላላት ሀላፊነት የሚወስዱ መሆኑን ከወዲሁ እናሳስባለን፡፡   ሬጅስትራር ቢሮ

Midexam 2nd.xlsx3.29 KB

ከአፍሪካ የጤና ኮሌጅ ተመርቃችሁ ዋናውን ዲግሪ (Original Degree) ያልወሰዳችሁ እና እንዲሠራላችሁ የምትፈልጉ የተቋሙ ምሩቃን ትምህርት ሚኒስቴር ባስቀመጠው አቅጣጫ መሠረት ዋናው ዲግሪ ከማተሚያ ቤቱ በቀጥታ ታትሞ የሚመጣ በመሆኑ ከታች በተቀመጠው ማስፈንጠሪያ እስከ ሰኔ 22/2018 ዓ.ም እንድትመዘገቡ እናሳስባለን። ምዝገባ ለማድረግ 👇🏼 https://docs.google.com/forms/d/1URZJOhZ0WRgQRNi6QpNflmxUq87NG380P-JK8P_8L2k/edit?ts=6a27ce87

Repost from Tikvah-University
የ2018 ዓ.ም የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና መርሐግብር (Exit Exam Schedule) የቅድመ-ምረቃ የመውጫ ፈተና ከሰኔ 04-12/2018 ዓ.ም እንደሚሰጥ ይታወቃል። @tikvahuniversity

Repost from Tikvah-University
የመውጫ ፈተና እና የብቃት ምዘና ለሚፈተኑ የሚጠቅም የቴሌግራም ቦት Exit Exam እና COC ተፈታኝ ለሆኑ በሙሉ ሼር አርጉላቸው! የቴሌግራም ቦቱ ከዚህ በፊት የነበሩ የ Exit Exam ፈተናዎችን
የመውጫ ፈተና እና የብቃት ምዘና ለሚፈተኑ የሚጠቅም የቴሌግራም ቦት Exit Exam እና COC ተፈታኝ ለሆኑ በሙሉ ሼር አርጉላቸው! የቴሌግራም ቦቱ ከዚህ በፊት የነበሩ የ Exit Exam ፈተናዎችንና ሌሎች የዩኒቨርሲቲ ሞዴል ጥያቄዎችን ከነ መልስና ማብራሪያቸው የያዘ ነው። ራሳችሁን ለፈተናው አዘጋጁ 👇 @Exit_Exam_Preparationbot

ከአፍሪካ የጤና ኮሌጅ ተመርቃችሁ ዋናውን ዲግሪ (Original Degree) ያልወሰዳችሁ እና እንዲሠራላችሁ የምትፈልጉ የተቋሙ ምሩቃን ትምህርት ሚኒስቴር ባስቀመጠው አቅጣጫ መሠረት ዋናው ዲግሪ ከማተሚያ ቤቱ በቀጥታ ታትሞ የሚመጣ በመሆኑ ከታች በተቀመጠው ማስፈንጠሪያ እስከ ሰኔ 22/2018 ዓ.ም እንድትመዘገቡ እናሳስባለን። ምዝገባ ለማድረግ 👇🏼 https://docs.google.com/forms/d/1URZJOhZ0WRgQRNi6QpNflmxUq87NG380P-JK8P_8L2k/edit?ts=6a27ce87

Repost from Tikvah-University
የ2018 ዓ.ም የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና መርሐግብር (Exit Exam Schedule) የቅድመ-ምረቃ የመውጫ ፈተና ከሰኔ 04-12/2018 ዓ.ም እንደሚሰጥ ይታወቃል። @tikvahuniversity

All pharmacy department students are welcomed on june 11 Thursday 5:00-7:00 at freshman library.

ለመላው የእስልምና እምነት ተከታይ ወገኖች፣እንኳን ለኢድ አል አደሃ በዓል በሰላም አደረሳችሁ! ኢድ ሙባረክ!

Africa Medical College Official page - آمار و تحلیل کانال تلگرام @africamc