Africa Medical College Official page
الذهاب إلى القناة على Telegram
Africa Medical College is a private higher education institution located in Addis Ababa, Ethiopia.
إظهار المزيد4 542
المشتركون
+224 ساعات
+117 أيام
+2230 أيام
أرشيف المشاركات
Repost from Tikvah-University
የጤና ባለሙያዎች የሙያ ፈቃድ ፈተና በነሐሴ ወር 2018 ዓ.ም ይሰጣል። - ጤና ሚኒስቴር
ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በመጀመሪያ ዲግሪ ለተመረቃችሁ የጤና ባለሙያዎች የሙያ ፈቃድ ፈተና በነሐሴ ወር 2018 ዓ.ም ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር ገልጿል።
በመሆኑም መረጃችሁን ወደ ሲስተም ያላስገባችሁ ነባር እና አዲስ ተመዛኞች ከሰኔ 30 እስከ ሐምሌ 17/2018 ዓ.ም ድረስ ብቻ https://hple.moh.gov.et/ ላይ በመግባት የብሔራዊ መታወቂያ መለያ ቁጥር (FAN 16 Digit) በማስገባት አስፈላጊ መረጃዎችን በማሟላት ለምዝገባ እንድትዘጋጁ ሚኒስቴሩ አሳስቧል፡፡
መረጃ የማስተሳሰር ሂደት እንዳለቀ የፈተና ጣቢያ መረጣ ሂደት እንደሚቀጥል ተገልጿል፡፡
🔔 በሰኔ 2018 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ተፈትናችሁ ያለፉችሁ ተመዛኞች የስም ዝርዝራችሁን በተማራችሁበት ተቋም አማካኝነት ወደ ሲስተም ማስጫን ይጠበቅባችኋል ተብሏል።
@tikvahuniversity
Dear Alumni, We are kindly inform you that the deadline for the Original Degree Request Application date has been extended until July 4, 2026, following numerous requests for additional time. ውድ ተመራቂዎቻችን የማመልከቻ ጊዜ ይራዘምልን ጥያቄ በተደጋጋሚ በቀረበው መሰረት የዋና ዲግሪ መረጃ (Original Degree) መጠየቂያ ቀን እስከ ሰኔ 27 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ተራዘመ መሆኑን እንወስናለን። Use the following link to apply ( ምዝገባ ለማድረግ) 👇🏼
https://docs.google.com/forms/d/1URZJOhZ0WRgQRNi6QpNflmxUq87NG380P-JK8P_8L2k/edit?ts=6a27ce87
Repost from Tikvah-University
ውጤትዎን ይመልከቱ!
ከሰኔ 04-12/2018 ዓ.ም የተሰጠው የ2018 ዓ.ም የከፍተኛ ትምህርት የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ውጤት መታየት ጀምሯል።
ውጤትዎን ለማየት 👇
https://result.ethernet.edu.et
ሊንኩን ከተጫኑ በኋላ 'Exit Examination' ላይ 'View Results' የሚለውን በመጫንና Username በማስገባት ውጤትዎን ይመልከቱ።
@tikvahuniversity
Dear Colleagues,
This is our quarterly newsletter, AMC Today (V. IV No. 3.) You are, as always, invited to submit articles on research and quality assurance issues for our upcoming editions.
📢 EXAM NOTICE
Students are reminded to:
Bring their College ID card and the payment receipt for May 2026.
🚫 According to the decision of the College Academic Commission, students are strictly prohibited from bringing mobile phones or any other electronic devices into the examination hall. Any student found carrying a mobile phone or electronic device will not be allowed to enter the examination hall.
Instructors are required to:
Print and prepare sufficient copies of the examination papers before the examination date.
Be available during the examination session.
Thank you for your cooperation.
📢 EXAM NOTICE
Students are reminded to:
Bring their College ID card and the Exit Examination payment receipt for May 2026.
🚫 According to the decision of the College Academic Commission, students are strictly prohibited from bringing mobile phones or any other electronic devices into the examination hall. Any student found carrying a mobile phone or electronic device will not be allowed to enter the examination hall.
Instructors are required to:
Print and prepare sufficient copies of the examination papers before the examination date.
Be available during the examination session.
NB: The examination scheduled for Friday, June 19, 2026, has been postponed to Thursday, July 16, 2026.
📢A Historic Milestone at Africa Medical College 🎓✨The official inauguration of the EPSA–Africa Medical College Chapter has marked a groundbreaking moment in EPSA's journey, This event marked a significant achievement, as Africa Medical College proudly becomes the first private institution in Ethiopia to join EPSA. 🇪🇹🌟👏 The event brought together respected academic leader(President Bureau, Academic Dean,Department Head) , EPSA representatives,volunteers and student delegates in a celebration of vision, excellence, and partnership. 🤝📖 Student Association President Mikiyas Tilahun highlighted EPSA's mission, opportunities for members, and the exciting future ahead for the new chapter. 🚀✨ The celebration concluded with a formal luncheon, symbolizing unity and collaboration.🥂🩺 🎉Congratulations to the EPSA–Africa Medical College Chapter!🎉 🙏May you lead, serve, and inspire. 🎊🎓 National EPSA 🇪🇹💊 🔗 Follow us on: |Telegram|Instagram| Publication|Facebook|LinkedIn|Tiktok|Twitter
የደረጃ 4 (Level IV) ተማሪዎችን ይመለከታል፡፡
ከዚህ በታች ስማችሁ የተዘረዘረው የ2018 ዓ.ም ገቢ ደረጃ 4 ተማሪዎች በፋይላችሁ ያያዛችሁት የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ውጤት መረጃ ጊዜያዊ(Temporary Certificate) በመሆኑ ከዛሬ ሰኔ 5 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ እስከ እሮብ ሰኔ 10 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ብቻ የዋናውን መረጃ ኮፒ ወደ ሬጅስትራር ቢሮ እንድታስገቡ እያሳሰብን ይህንን የማያደርጉ ተማሪዎች ከዚህ ጋር ተያይዞ ለሚፈጠር ምንኛውም መጉላላት ሀላፊነት የሚወስዱ መሆኑን ከወዲሁ እናሳስባለን፡፡
ሬጅስትራር ቢሮ
ከአፍሪካ የጤና ኮሌጅ ተመርቃችሁ ዋናውን ዲግሪ (Original Degree) ያልወሰዳችሁ እና እንዲሠራላችሁ የምትፈልጉ የተቋሙ ምሩቃን ትምህርት ሚኒስቴር ባስቀመጠው አቅጣጫ መሠረት ዋናው ዲግሪ ከማተሚያ ቤቱ በቀጥታ ታትሞ የሚመጣ በመሆኑ ከታች በተቀመጠው ማስፈንጠሪያ እስከ ሰኔ 22/2018 ዓ.ም እንድትመዘገቡ እናሳስባለን።
ምዝገባ ለማድረግ 👇🏼
https://docs.google.com/forms/d/1URZJOhZ0WRgQRNi6QpNflmxUq87NG380P-JK8P_8L2k/edit?ts=6a27ce87
Repost from Tikvah-University
የ2018 ዓ.ም የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና መርሐግብር (Exit Exam Schedule)
የቅድመ-ምረቃ የመውጫ ፈተና ከሰኔ 04-12/2018 ዓ.ም እንደሚሰጥ ይታወቃል።
@tikvahuniversity
Repost from Tikvah-University
የመውጫ ፈተና እና የብቃት ምዘና ለሚፈተኑ የሚጠቅም የቴሌግራም ቦት
Exit Exam እና COC ተፈታኝ ለሆኑ በሙሉ ሼር አርጉላቸው!
የቴሌግራም ቦቱ ከዚህ በፊት የነበሩ የ Exit Exam ፈተናዎችንና ሌሎች የዩኒቨርሲቲ ሞዴል ጥያቄዎችን ከነ መልስና ማብራሪያቸው የያዘ ነው።
ራሳችሁን ለፈተናው አዘጋጁ 👇
@Exit_Exam_Preparationbot
ከአፍሪካ የጤና ኮሌጅ ተመርቃችሁ ዋናውን ዲግሪ (Original Degree) ያልወሰዳችሁ እና እንዲሠራላችሁ የምትፈልጉ የተቋሙ ምሩቃን ትምህርት ሚኒስቴር ባስቀመጠው አቅጣጫ መሠረት ዋናው ዲግሪ ከማተሚያ ቤቱ በቀጥታ ታትሞ የሚመጣ በመሆኑ ከታች በተቀመጠው ማስፈንጠሪያ እስከ ሰኔ 22/2018 ዓ.ም እንድትመዘገቡ እናሳስባለን።
ምዝገባ ለማድረግ 👇🏼
https://docs.google.com/forms/d/1URZJOhZ0WRgQRNi6QpNflmxUq87NG380P-JK8P_8L2k/edit?ts=6a27ce87
