ዴርቶጋዳ መጽሐፍት መደብር️
መጽሐፍትን በጥሩ ዋጋ እንገዛለን እንሸጣለን! ገፁን ሼር በማድረግ ተደራሽነቱን ያስፉት 📚📚 አድራሻችን አዲስአበባ 0991001450
نمایش بیشتر📈 تحلیل کانال تلگرام ዴርቶጋዳ መጽሐፍት መደብር️
کانال ዴርቶጋዳ መጽሐፍት መደብር️ (@bookworlds1) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 10 700 مشترک است و جایگاه 3 544 را در دسته کتب و رتبه 3 089 را در منطقه أثيوبيا دارد.
📊 شاخصهای مخاطب و پویایی
از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 10 700 مشترک جذب کرده است.
بر اساس آخرین دادهها در تاریخ 28 ژوئیه, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -77 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -2 بوده و همچنان دسترسی گستردهای حفظ شده است.
- وضعیت تأیید: تأیید نشده
- نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 22.59% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 7.42% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب میکند.
- دسترسی پستها: هر پست به طور میانگین 0 بازدید دریافت میکند. در اولین روز معمولاً 794 بازدید جمعآوری میشود.
- واکنشها و تعامل: مخاطبان بهطور فعال حمایت میکنند؛ میانگین واکنش به هر پست 0 است.
📝 توضیح و سیاست محتوایی
نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاههای شخصی توصیف میکند:
“መጽሐፍትን በጥሩ ዋጋ እንገዛለን እንሸጣለን!
ገፁን ሼር በማድረግ ተደራሽነቱን ያስፉት 📚📚
አድራሻችን አዲስአበባ
0991001450”
به لطف بهروزرسانیهای پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 29 ژوئیه, 2026)، کانال همواره بهروز و دارای دسترسی بالاست. تحلیلها نشان میدهد مخاطبان بهطور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته کتب تبدیل کردهاند.
در حال بارگیری داده...
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 29 ژوئیه | 0 | |||
| 28 ژوئیه | 0 | |||
| 27 ژوئیه | +2 | |||
| 26 ژوئیه | 0 | |||
| 25 ژوئیه | +1 | |||
| 24 ژوئیه | 0 | |||
| 23 ژوئیه | 0 | |||
| 22 ژوئیه | +3 | |||
| 21 ژوئیه | 0 | |||
| 20 ژوئیه | +2 | |||
| 19 ژوئیه | +6 | |||
| 18 ژوئیه | 0 | |||
| 17 ژوئیه | +6 | |||
| 16 ژوئیه | 0 | |||
| 15 ژوئیه | +3 | |||
| 14 ژوئیه | +7 | |||
| 13 ژوئیه | +1 | |||
| 12 ژوئیه | 0 | |||
| 11 ژوئیه | +3 | |||
| 10 ژوئیه | +1 | |||
| 09 ژوئیه | +1 | |||
| 08 ژوئیه | 0 | |||
| 07 ژوئیه | 0 | |||
| 06 ژوئیه | 0 | |||
| 05 ژوئیه | 0 | |||
| 04 ژوئیه | 0 | |||
| 03 ژوئیه | +2 | |||
| 02 ژوئیه | +2 | |||
| 01 ژوئیه | +2 |
| 2 | "የሴቶች ገመና መጽሐፍ ዋና ዋና ነጥቦች"
👉የሴቷ የግል ተግባራትና ምስጢራት
👉የሴቷ አካላትና የግል ንብረቶች
👉ሴቶች በቤታቸው ደብቀው የሚያስቀምጧቸው 5 ነገሮች
👉ሴቶች ስለወሲብ ምን ያህል ያስባሉ?
👉ሴቶች እራሳቸውን በራሳቸው በወሲብ ያረካሉን?
👉ሴቶች ከወንዶች ይበልጥ ውስብስብ የሆኑበት ምክንያቶች
👉የተለያዩ የሴት ምስጢራት
👉ድንግልናዬን መቼና እንዴት አጣሁ?
👉ገመናዊ ውይይት - የሴቷ ራስን በራስ ማርካት (ሴጋ) ምስጢር
👉የምትፈልጋትን ሴት ለማግኘትና ለማማለል
👉 በመጀመሪያው ዕይታ ሴቷን የሚማርክ የወንድ ዓይነት
👉የወንዶች መልክ በሴቶች ዘንድ ያለው ዋጋ
ሴቶችን ቶሎ ወንድ እንዲቀርቡ የሚያደርጉ ነገሮች
👉አጫጭር ወንዶች ሴቶችን ለመማረክ ማሟላት የሚጠበቅባቸው ዓበይት ነጥቦች
መጽሐፉን እኛጋ ታገኙታላችሁ!
በpdf የምትሉ pdf እኔጋ የለኝም ።
ከታች ባለው የቴሌግራም user name ጠይቁት።
👇👇👇
@gmy231
@gmy231 | 1 093 |
| 3 | ይህ መጽሐፍ የ20ኛው ክፍለ ዘመን የኢትዮጵያን የፖለቲካ ምስቅልቅልና ማኅበራዊ ገጽታ በጥበብ የሳለ፣ የአንድ ታማኝ የሥርዓት ሰው መታሰቢያ ነው። መጽሐፉ የነገሥታቱን የሥልጣን ኮሪደር ውስብስብ ሽኩቻና የባለሥልጣናቱን የጽናት ፈተና በጥልቅ ትንተና ያጋልጣል።
የአፄ ኃይለ ሥላሴን ዘመን ውስብስብ ፖለቲካዊ እና ማኅበራዊ ገጽታዎች ጥልቅ በሆነ እይታ የሚተርክ እውነተኛ ትዝታ እና ማሽታወሻ ሲሆን ደራሲው የነበራቸውን ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊነቶች መሠረት በማድረግ፣ የዘመኑን የቢሮክራሲ ጉዞና የሥልጣን ሽኩቻ በድፍረትና በጥልቀት ጽፈውታል! | 1 123 |
| 4 | የተከፈለበት ማስታወቂያ!
ያገለገሉ አሮጌ መጽሐፎችን እንገዛለን!
ከታች ባለው user name አናግሩን!
@gmy231
@gmy231 | 2 077 |
| 5 | ከ 73 ዓመት በፊት የተጣፈ ግጥም!
መንግስቱ ለማ✍️ | 3 751 |
| 6 | አዲስ መጽሐፍ ከተወዳጁ አዳም ረታ!
በቅርብ ቀን!
ከ 1000 በላይ ገፆች።
ዴርቶጋዳ መጽሐፍት መደብር! | 4 174 |
| 7 | ጥሩ ውሎ ከበዕውቄ ጋር!
በመጽሐፍት ዙሪያ ከአንባቢዎች ጋር መወያየት በጣም ደስታ የሚሰጠኝ ነገር ነው።
ሁላችንም የየራሳችን የመጽሐፍት ምርጫ አለን! ፍልስፍና አጥብቀው የሚወዱ ሰዎች አሉ....ሐይማኖታዊ ይዘት ያላቸው ጽሑፎች የሚማርካቸው ሰዎችም አሉ።
አንዳንዶች ደግሞ ስነ ልቦናን (ሳይኮሎጂን) መሰረት አድርገው የተፃፉ መጽሐፍትን ይወዳሉ። ሌሎች የታሪክ መጽሐፍትን ከልባቸው ይወዳሉ። ፍቅር ላይ የተፃፉ መጽሐፍትንም የሚወዱ አሉ።
እነዚህ ሁሉ ነገሮች በአንድ ላይ ተጠቅልለው የሚገኙበት ድንቅ ትልቅ ቤተመጽሐፍ ደግሞ በዕውቄ ነው።
በዕውቄ ግልብ አንባቢ አይደለም። አንዳንዴ ጊዜውን ከዬት እንደሚያገኜው ይገርመኛል። በዚህ የሩጫ ዘመን ላይ አዳዲስም ይሁኑ የጥንት መጽሐፎችን እያሳደደ የሚያነብበት ነገሩ በጣም ይገርመኛል።
እና ከዚህ ታላቅ የስነ ጽሑፍ አባት ጋር ለሰዓታት በመጽሐፍት ዙሪያ ውይይት ማድረግ ትልቅ ቤተመጽሐፍት ውስጥ እንደመሆን አይነት ስሜት አለው። | 3 776 |
| 8 | بدون متن... | 141 |
| 9 | "ዳንኤል ክብረት እና መጽሐፍ"
ትላንት ጀምሮ ለተከታታይ 7 ቀናት በአዲስአበባ ዩኒቨርስቲ የመጽሐፍት አውደርእይ እየተደረገ ይገኛል።
እኛም እንደ አንድ የመጽሐፍ ነጋዴ መጽሐፋችንን ይዘን በቦታው ተከስተናል። መጽሐፍትን ለመሸመት እና ለማዬት የሚመጡ ብዙ ደንበኞች ቢኖሩም በሃገሪቱ ውስጥ በመልካምም በመጥፎም ስማቸው የሚነሳ ሰዎች በቦታው ይገኛሉ።
ለእኔ መልካም ከምላቸው ሰዎች መካከል አለማየሁ ገላጋይ፣በዕውቀቱ ስዩም፣እና ሌሎችም ይገኙበታል።
ፖለቲከኞችን ስለማልወዳቸው መልካም የምለው ሰው የለኝም።
ዛሬ ከፖለቲከኞች መካከል ዳንኤል ክብረት፣ ነብዩ ባዬ ጣሂር ሙሀመድ እና ሌሎቹም ለቤተመንግስቱ ሰውዬ ቅርብ የሆኑ ሰዎች በቦታው ተከስተው ነበር።
ዳንኤል ክብረት አንባቢ ቢሆንም ንባብን ለክፋት ከተጠቀሙ ሰዎች መካከል እንደሆነ ይሰማኛል።
ከመጽሐፌ ዝርዝር መካከልም "ፋኖነት" የተሰኜው መጽሐፍ ፊት ለፊት ተቀምጧል። ዳንኤል ክብረት ለአንድ አፍታ አተኩሮ ከተመለከተ በኋላ "ግርማዊነታቸው በአሜሪካ ሀገር"የተሰኜውን የከበደ ሚካኤልን መጽሐፍ ጠየቀ።
ከበደ ሚካኤል ለኢትዮጵያ ስነጽሑፍ በተለይም ለዘመናዊ ግጥም ውለታ የዋሉ ሰው ቢሆኑም በባንዳነታቸው የሚታወቁ ሰው ነበሩ።(ሙት ወቃሽ አታድርገኝ)
እና ምን ለማለት ነው.....!? ዳንኤል ክብረት አድናቂህ ነኝና ፎቶ እንነሳ ይለኛል😂 ብዬ ስጠይቅ መጽሐፍ እንኳን ሳይገዛኝ በመሄዱ አዝኛለሁ።
የከበደ ሚካኤልን መጽሐፍ በመጠየቁ አልገረመኝም። "ግርማዊነታቸው በአሜሪካ ሀገር" የሚለውን መጽሐፍ በመጠየቁ ገርሞኛል። ለምን ካላችሁኝ "የንጉሱ ገመና" የሚለውን መጽሐፍ እኔድታነቡ ጋበዝኳችሁ።
ገጣሚ ጊዜአለው | 423 |
| 10 | https://www.facebook.com/share/r/1M3A5MhAK6/
እየገባችሁ ሾፍ አድርጉኝ ትንሽ ተደናግሬአለሁ ልጅቷ ቆንጆ ስለሆነች። | 3 797 |
| 11 | "አዎ በጣም ያማል"
ሞታችን አሟችሁ ለቅሶ ባትደርሱ፣
በደማችን ግብር ሰርግ ስትደግሱ።
ባዘናችን ዳስ ላይ ....
የደስታችሁ ድንኳን ተሰቅሎ ስናየው፣
ከሞታችን በላይ ይሄ ነው የያመው።
አዎ በጣም ያማል....😓
በሌሎች እምባ ላይ ጥርስ ፍቆ መሳቅ፣
ሶስት ቀን ለመኖር አራት ቀን መሳቀቅ።
አዎ በጣም ያማል....
ሁልጊዜ በሻማ ሞትን ማደባበስ፣
ለምት ተሰልፈን ለሚሞቱት ማልቀስ።
አዎ በጣም ያማል..
ገጣሚ ጊዜአለው ✍️ | 3 564 |
| 12 | ስትገደል ያላዳነህ ታቦት ገደል ይግባ!
ሐይማኖት ሰዎች የመሰረቱት ነገር ነው። የሰው ልጅ ዛሬም ነገም ይቀጥላል። ሐይማኖት ቢጠፋ የሰው ልጅ አይጠፋም። የሰው ልጅ ከጠፋ ግን ሐይማኖት ይጠፋል። ስለዚህ ሐይማኖት የሚኖረው በሰዎች ህልውና ነው። ከዛሬ ምናምን አመት በፊት የሆነ ተጋድሎ አድርጓል ብላችሁ ታቦት ቀርፃችሁ እሱን ከምትንከባከቡ ተደራጅታችሁ ራሳችሁን አድኑ።
ታቦቱ እናንተን ከመገደል ካላዳነ ተራ እንጨት ወይም ጣውላ ነው። ከዚህ የዘለለ ዋጋ የለውም። ምን አልባት ከወርቅ የተቀረፀ ከሆነ ወርቁ ለተቸገሩ ሰዎች ሊጠቅም ይችላል ከዚያ ውጭ ግን ምንም የሚጠቅም ነገር የለውም።
እሱን ይዞ መሰደዱም ዋጋ ቢስ ነው። እስከዛሬ በግፍ ስንገደል ታቦቱ መች አዳነን ኝንኳን እኛን ራሱንስ መች አዳነ? ስለዚህ ሰይፍ ለመዘዘብህ ሰይፍ ምዘዝና ራስህን አስከብር! | 3 492 |
| 13 | አብርሆት ቤተ መጽሐፍት ያዘጋጀው የመጽሐፍት አውደርእይ የመጀመሪያ ቀን!
ከምርጥና ከተወደዱ መጽሐፍቶች መካከል የትኛው ቀድሞ አይናችሁ ውስጥ ገባ!?
ከኢትዮጵያ ውጭ ጨምሮ በሁሉም የዓለም ሀገራት መጽሐፎችን እናደርሳለን!
0991001450 ደውሉ እዘዙን። | 2 554 |
| 14 | ለመጽሐፍት አንባቢዎች መልካም ዜና
በአይነቱ ልዩ የሆነውና ከ60 በላይ የመጽሐፍት ነጋዴዎችን የሚያሳትፈው አውደርእይ ነገ በ 4 ኪሎ አብርሆት ቤተ መዛግብት ይጀመራል!
አውደርእዩ ለ10 ቀናት የሚቆይ ሲሆን ዛሬ የድንኳን ሰቀላ እና ቦታ የማደላደል ስራ ሰርተን ጨርሰናል!
እናንተም መጥታችሁ ትጎበኙን ዘንድ በታላቅ ደስታ እናበስራችኋለን!
የንባብ ባህልን በማበረታታት አንባቢ ትውልድ እንፍጠር!
ዴርቶጋዳ መጽሐፍት መደብር! | 3 635 |
| 15 | ምላስ እንደሆነ ከማውራት አይቦዝን፣
በምሰማው ሁሉ አለሁ እኔም ሳዝን፣
ችግርን በተስፋ ጎራዴን በጋሻ፣
ህመምን በክኒን መርዝን በማርከሻ፣
ስመክት ከርሜ ሰበረኝ ንግግር፣
ሃሜት ጆሮን አልፎ....
እስከ ነፍስ ይጓዛል ባይኖረውም እግር።
ገጣሚ እንደልቡ | 3 229 |
| 16 | ዛሬ ተፀጽተሽ በእምባ እንደነገርሽኝ፣
ሰይጣን አሳስቶሽ ከሆነ የተውሽኝ፣
እኔን እንድትከጂ ላሳሳተሽ ሰይጣን፣
ለውለታው ምላሽ ላጭስለት እጣን፣
እንዴት ዝም ይሉታል ከሳት ውስጥ ያወጣን።
ገጣሚ እንደልቡ | 3 118 |
| 17 | بدون متن... | 1 |
| 18 | ታሪካችንን በባዕዳን እይታ እንዴት ተመዝግቦ ይሆን?
ይህ በዶክተር ሄንሪ ብላንክ (Dr. Henri Blanc) የተጻፈው ድንቅ መጽሐፍ፣ ወደ ኋላ መቶ ሃምሳ ዓመታት መልሶ በወቅቱ ወደነበረው እውነተኛ ክስተት ይወስደናል።
መጽሐፉ የኢትዮጵያን አንድነት ለመመለስና ሀገራቸውን ለማዘመን ሌሊትና ቀን በራዕይ ይደክሙ የነበሩትን የታላቁን ንጉሠ ነገሥት የአፄ ቴዎድሮስን ዘመን ፍንትው አድርጎ የሚያሳይ የታሪክ መስታወት ነው።
ጸሐፊው በወቅቱ በመቅደላ ምሽግ ውስጥ በእስረኝነት የነበረ በመሆኑ፣ መጽሐፉ ተራ ልብ ወለድ ሳይሆን በዓይን ምስክርነት የተደገፈ እውነተኛ ማስታወሻ ነው።
በውስጡም፦
🔹 የንጉሡን ጽኑና የማይናወጥ አቋም፣ ጀግንነት እና የሀገር ፍቅር ስሜት፣
🔹በወቅቱ የነበረውን የታገቱ አውሮፓውያን ዲፕሎማሲያዊ ውጥረት እና የመቅደላን የመጨረሻ ምዕራፍ፣
🔹እንዲሁም የዚያን ዘመን የኢትዮጵያ ህዝብ ባህል፣ አኗኗርና የሀገሪቱን መልከዓ ምድር ውበት በስፋት ይተርካል።
መጽሐፉ አንድ ፍሬ በመደብራችን ላይ ታጀኛላችሁ! | 7 |
| 19 | በጠና ናፍቀሽኝ አቅፈሽ የኔን ምስል፣
ከማልቀስሽ ብዛት ታመሽ ይሆናል ስል፣
ልብሽ በዚህ ፍጥነት መርሳት ከጀመረ፣
የልጅነት ህልምሽ እንኳን አልሰመረ።
እንኳን ዶክተር አልሆሽ
እንኳን እውቀት ነሳሽ
ታስቸግሪ ነበር...
የታካሚ ህድ ውስጥ መቀስ እየረሳሽ።
ገጣሚ እንደልቡ | 3 992 |
| 20 | ገጣሚ እንደልቡ እውነትም እንደልቡ! | 3 568 |
