Kea Med College
رفتن به کانال در Telegram
Official Kea Med College channel to communicate with students Kea Med College Tel: +251-116629507 / 30 email: kea.edu2013@gmail.com e.learningkea@gmail.com
نمایش بیشتر1 555
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
-530 روز
آرشیو پست ها
1 555
Repost from Ministry of Education Ethiopia
#ማ ስ ታ ወ ቂ ያ
የመውጫ ፈተና መመዝገቢያ ጊዜ እስከ 20/2016ዓ.ም መራዘሙን ስለማሳወቅ
በ2016 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ለመፈተን የምዝገባ ጊዜው ጥር 08/2016 ዓ.ም ጀምሮ ጥር 15/2016 ዓ.ም እንደሚጠናቀቅ መጠቀሱ የሚታወሰ ነው።
ይሁን እንጂ በተፈታኞች ጥያቄ መሰረት የምዝገባ ጊዜው እስከ ጥር 20/2016 ዓ.ም የተራዘመ መሆኑን እያሳወቅን ሌሎች ሁኔታዎች ግን ቀደም ሲል በተገለጸው አግባብ የሚከናወኑ መሆኑን እናሳውቃለን።
======================
የመውጫ ፈተና በድጋሚ ለምትፈተኑ አመልካቾች በሙሉ
ከ2015 የትምህርት ዘመን ጀምሮ በሁሉም በቅድመ ምረቃ ፕሮግራሞች ለእጩ ተመራቂ ተማሪዎች የከፍተኛ ትምህርት የመውጫ ፈተና እየተሰጠ መሆኑ ይታወቃል፡፡ በ2016 ዓ.ም አጋማሽ ላይ የመውጫ ፈተናን ለመፈተን በመጠባበቅ ላይ ያላችሁ ተፈታኞች በሙሉ ፈተናው ከጥር 27- የካቲት 1/2016 ዓ.ም የሚሰጥ ይሆናል፡፡
ሙሉ ማስታወቂያው👇
https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=pfbid02fonYtnk7WiKJxmE5jhrbK6D4Hwx6rkrQTTR62bUdWGMebLHHc369kutmGZkENvPyl&id=100064682287722&mibextid=9R9pXO
1 555
https://t.me/+_245KfZmk81iZjBk
Official channel for Degree Nursing 2016 Entry Student (Section B)
1 555
የመክፈያ ኮድ ያልተሰጣችሁ ተማሪዎቸ ከዚህ በታች ባለው ሊንክ አማካኝነት ፎርሙን በፍጥነት እንድትሞሉ እናሳሰባለን https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSeBomhBtZKQU8NAtU6iDESHkWLQ7MKpLWF5VZT00nQh48HBTg/viewform?usp=pp_url
1 555
Repost from Testing Center-AAU
Dear National GAT Test Takers,
Please note that GAT result is published on AAU portal.
You all can see results from the portal: https://portal.aau.edu.et
Best Regards,
1 555
Repost from AAU Notice
National GAT takers
Check Exam date and Schedule on https://portal.aau.edu.et/Web/ApplyForAdmission/ExamSchedule
1 555
ብሔራዊ የድህረ ምረቃ መግቢያ ፈተና
(National Graduate Admission Test (NGAT)
የትምርት ሚኒስቴር ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እና ከኢትዮቴሌኮም ጋር በመተባበር ለሁለተኛ ዙር ህዳር 5 እና 6 ቀን 2016 ዓ.ም የአገር አቀፍ የድህረ ምረቃ መግቢያ ፈተና በመንግስት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በበይነ መረብ ይሰጣል፡፡ ይህ የመግቢያ ፈተና በ 2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በማንኛውም የመንግስት እና የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የድህረ-ምረቃ መርሐ-ግብሮች ትምህርታቸውን ለመከታተል ብቁ የሆኑ አመልካቾችን ለመለየት አልሞ የሚሰጥ ሲሆን አዲስና ፈተናውን ደግመው የሚወስዱ አመልካቾች እስከ ህዳር 3 ቀን 2016 ዓ.ም እስከ ምሽቱ አስራ ሁለት ሰዓት ድረስ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፖርታልን (https://portal.aau.edu.et) ተጠቅመውና በቴሌብር 1000.00 ብር ከፍለው መመዝገብ ይችላሉ፡፡
የመግቢያ ፈተናውን በተመለከተ አመልካቾች የተለያዩ መረጃዎችን ለማግኘት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ድረ-ገጽን እና ቴሌግራም ቻናሎች (https://t.me/aauGAT and AAU-Official) ወይም የኢትዮ ቴሌኮም የማህበራዊ ትስስር ገጾችን መጎብኘት ይችላሉ፡፡
የትምህርት ሚኒስቴር ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እና ከኢትዮቴሌኮም ጋር በመተባበር
1 555
የድህረ ምረቃ ተፈታኞች አዲስ የምዝገባ ጊዜ።
የድህረ ምረቃ ተፈታኞች አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ባዘጋጀው የGAT መመዝገቢያ ፖርታል https://portal.aau.edu.et ላይ መመዝገብ ይችላሉ።
በGAT ፖርታሉ ላይ የተፈታኞች ምዝገባ የሚከናወነው ከጥቅምት 26 እስከ 30/2016 ዓ.ም ድረስ በበይነ-መረብ መሆኑ ተገልጿል።
የመግቢያ ፈተና ህዳር 3 እስከ 17/2016 ዓ.ም በሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች በበይነ-መረብ ይሰጣል።
1 555
የመክፈያ ኮድ ያልተሰጣችሁ ተማሪዎቸ ከዚህ በታች ባለው ሊንክ አማካኝነት ፎርሙን በፍጥነት እንድትሞሉ እናሳሰባለን
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSeBomhBtZKQU8NAtU6iDESHkWLQ7MKpLWF5VZT00nQh48HBTg/viewform?usp=pp_url
