Prosperity Party A.A - ብልፅግና
📈 تحلیل کانال تلگرام Prosperity Party A.A - ብልፅግና
کانال Prosperity Party A.A - ብልፅግና (@prosperityaddis) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 14 187 مشترک است و جایگاه 3 860 را در دسته سیاست و رتبه 2 376 را در منطقه أثيوبيا دارد.
📊 شاخصهای مخاطب و پویایی
از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 14 187 مشترک جذب کرده است.
بر اساس آخرین دادهها در تاریخ 13 ژوئیه, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -2 869 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -15 بوده و همچنان دسترسی گستردهای حفظ شده است.
- وضعیت تأیید: تأیید نشده
- نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 6.46% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 4.12% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب میکند.
- دسترسی پستها: هر پست به طور میانگین 921 بازدید دریافت میکند. در اولین روز معمولاً 587 بازدید جمعآوری میشود.
- واکنشها و تعامل: مخاطبان بهطور فعال حمایت میکنند؛ میانگین واکنش به هر پست 0 است.
📝 توضیح و سیاست محتوایی
نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاههای شخصی توصیف میکند:
“የአዲስ አበባ ብልፅግና ፓርቲ ፅ/ቤት”
به لطف بهروزرسانیهای پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 14 ژوئیه, 2026)، کانال همواره بهروز و دارای دسترسی بالاست. تحلیلها نشان میدهد مخاطبان بهطور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته سیاست تبدیل کردهاند.
در حال بارگیری داده...
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 14 ژوئیه | 0 | |||
| 13 ژوئیه | 0 | |||
| 12 ژوئیه | 0 | |||
| 11 ژوئیه | 0 | |||
| 10 ژوئیه | 0 | |||
| 09 ژوئیه | 0 | |||
| 08 ژوئیه | 0 | |||
| 07 ژوئیه | 0 | |||
| 06 ژوئیه | 0 | |||
| 05 ژوئیه | 0 | |||
| 04 ژوئیه | 0 | |||
| 03 ژوئیه | 0 | |||
| 02 ژوئیه | 0 | |||
| 01 ژوئیه | 0 |
| 2 | ዛሬ በታሪካዊው የሀገራዊ ምክክራችን ዋዜማ፣ የኢትዮጵያ ታላቅ ወዳጅ የሆኑትን ክቡር ኦሊሴጉን ኦባሳንጆን በጽሕፈት ቤቴ ተቀብያለሁ። በመጪው ሀገራዊ ምክክር ዙሪያ ለመወያየት እንዲሁም ከዚህ ቀደም ካከናወኗቸው ተግባራት ጥበብ ለመቅሰም ችለናል፤ በተለይም የቢያፍራን የሰላም ሂደት በመምራት ያካበቱትን ልምድ አጋርተውናል። ይህም ኢትዮጵያ በምክክር ለምታረጋግጠው አንድነትና ዘላቂ የሰላም ጉዞ ላይ ትልቅ ትምህርት የሚሰጥ ነው።
ኢትዮጵያ ለሚያበረክቱት አስተዋፅኦ ሁልጊዜም የላቀ ምስጋናዋን ታቀርባለች!
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
#aa_prosperity | 630 |
| 3 | بدون متن... | 622 |
| 4 | بدون متن... | 471 |
| 5 | ዛሬ ከከንቲባ ጽ/ቤት አመራሮችና ሰራተኞች ጋር የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ በኤአይ( AI) ዩኒቨርሲቲ አካሂደናል።
“ተስፋን እንትከል” በሚል መሪ ቃል እየተካሄደ በሚገኘው የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር በከተማችን 6 ሚሊዮን ችግኞችን ለመትከል አቅደን እየሰራን እንገኛለን።
የዘንድሮውን የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ሰኔ 7/2018 ዓ.ም አስጀምረን እስከአሁን 4,469,710 ችግኞችን የተከልን ሲሆን፣ አፈፃፀማችንም 75 በመቶ ደርሷል። ችግኝ መትከል ብቻውን ከምናልመው ግብ ስለማያደርሰን የተተከሉ ችግኞችን የመንከባከብ ስራም እንሰራለን።
ፈጣሪ ኢትዮጵያን እና ህዝቦቿን ይባርክ!
፦ ከንቲባ አዳነች አቤቤ
#aa_prosperity | 456 |
| 6 | بدون متن... | 635 |
| 7 | ተመካክረን ችግሮቻችንን እንፈታለን! የኢትዮጵያን ትንሳኤ እናበስራለን!
ታሪካዊው ሀገራዊ ምክክር ጉባኤ 1 ቀን ብቻ ቀርቶታል!
በህብረ ብሔራዊ ሸማ ያጌጠች፣ በብዝሀ አንድነት የጠነከረች፣ በመደመር የደመቀች ታላቅ ሀገር፤ ኢትዮጵያ፡፡ የሀይማኖት፣ የብሔር፣ የባህል፣ የቋንቋ፣ የሀሳብ እና መሰል ብዝሀነቶች መለያዎቿ ናቸው፡፡
ከህብር ብዝሀነቷ የሚቃረኑ የልሙጥነት እና የነጠላ ትርክት እሳቤዎች ለዘመናት የሀገራችን ጉዞ አንድ እርምጃ ወደፊት ሁለት እርምጃ ወደ ኋላ እንዲሆን አድርገዋል፡፡
በሀገራችን የተፈራረቁ የተለያዩ ስርዓቶች ብዝሀነትን በአግባቡ ማስተናገድ ባለመቻላቸው እህትማማችነት እና ወንድማማችነት በየጊዜው ቢሸረሸርም ኢትዮጵያዊያን እንዳይለያዩ ሆነው ተጋምደዋል፡፡
ህዝባችን በአብሮነት መስዋዕትነቱ የሀገራችንን ሉዓላዊነት በማስጠበቅ የማይነጣጠል እጣፈንታውን አጥብቋል፡፡ በችግርም ሆነ በደስታው የማይለያየው ህዝባችን ባዕዳን እና ባንዳዎች የሚሰነዝሩትን ብሔራዊ ጥቅምን የሚፃረር ጥቃት በፅናት በመመከት ደማቅ ታሪክ መስራቱን አጠናክሯል፡፡
ባለፉት የለውጥ ዓመታት ተግዳሮች ሳይበግሩን፣ ውስጣዊና ውጫዊ ፈተናዎች ሳያስቆሙን ታላላቅ ድሎችን አሳክተናል፡፡ ለአብነትም የዴሞክራሲ ምህዳሩን በማስፋት ለውይይት ባህል መገንባት ፅኑ መሰረት ተጥሏል፡፡
በሀገራችን ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ከጫፍ እስከ ጫፍ ሁሉም ኢትዮጵያዊያን እየተሳተፉበት የሚገኘው ሀገራዊ ምክክርም የትናንት ቁስላችንን የሚፈውስ፣ የነገ እጣ ፈንታችንን የሚያፈካ፣ ለዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ብቻ ሳይሆን እንደ አጠቃላይ ለሀገረ መንግስታችን መፅናት ትልቅ ፋይዳ የሚያበረክት የታሪክ አጋጣሚ ነው፡፡
በብልፅግና ፓርቲ የአዲስ አበባ ቅ/ፅ/ቤት
#aa_prosperity | 629 |
| 8 | بدون متن... | 916 |
| 9 | በከተማችን ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤ የከተማ አስተዳደራችን የ2019 በጀት 502. 27 ቢሊዮን ብር አድርገን አፅድቀናል።
በዚሁ መሰረት፡-
የበጀቱ 71 .53 % በዋናነት ለድህነት ቅነሳ፣ ለዘላቂ ልማት እና ለእድገት ተኮር ዘርፎች ( ለካፒታል ወጪ ) የሚውል ይሆናል።
ለአስተዳደራዊ ወጪ፡- ብር 142.97 ቢሊዮን ( 25.27%)
ለመጠባበቂያ ወጪ:- ብር 16.00 ቢሊዮን (3.18%) ሆኖ በሙሉ ድምፅ ፀድቋል።
የ2019 በጀት ከባለፈው ዓመት ጋር ሲነፃፀር የ152.26 ቢሊዮን ብር (43.5%) እድገት አለው።
በጀቱ የከተማዋን የልማት ፍላጎትና የአገልግሎት ደረጃ ይበልጥ ለማሳደግ ታሳቢ ተደርጎ የተመደበ ሲሆን ፣ የተጀመሩ የልማትና የመልካም አስተዳደር ሥራዎችን አጠናክሮ ለመቀጠል የሚውል ይሆናል።
ፈጣሪ ኢትዮጵያንና ህዝቦቿን ይባርክ!
፦ ከንቲባ አዳነች አቤቤ
#aa_prosperity | 892 |
| 10 | ቤት ልማትን በተመለከተ፡-
በመንግስት፣ በግል፣ በመንግስት እና በግል፣ በበጎ ፈቃደኞች እና በሌሎችም ፕሮግራሞች የቤት አቅርቦቱን ለማሳደግ ብርቱ ርብርብ ይደረጋል፡፡
በበጀት ብቻ ሳይሆን ተጨማሪ ፋይናንስ በማፈላለግም ርብርብ ይደረጋል፡፡ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትራችን ይፋ ካደረጉት እንደ ሀገር ከሚገነቡ 1 ነጥብ 5 ቤቶች ውስጥም ከተማችን ላቅ ያለ ድርሻ ይኖራታል፡፡
፦ ከንቲባ አዳነች አቤቤ
#aa_prosperity | 849 |
| 11 | ምርትና ምርታማነትን መጨመር፣ የግብይት ስርዓቱን ማሳለጥ፣ ህገወጥ ንግድን ስርዓት ማስያዝ በትኩረት እየተሰራ ነው፡፡
አምራቹን እና ሸማቹን ለማገናኘት በቀጣይም በትኩረት ይሰራል፡፡
በገበያ ማዕከላት፣ በትራንስፖርት እና በመሳሰሉት የሚደረጉ ድጎማዎችም ለገበያ መረጋጋቱ ጉልህ ሚና አላቸው፡፡
፦ ከንቲባ አዳነች አቤቤ
#aa_prosperity | 808 |
| 12 | بدون متن... | 888 |
| 13 | بدون متن... | 659 |
| 14 | የከተማችን ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤ ሁለተኛ ቀን ውሎ በማካሄድ ላይ እንገኛለን ።
በዛሬ ማለዳው ክፍለ ጊዜ የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት የ5 ዓመት የህግ ማውጣት ሚና፣ የህዝብ ውክልና አፈፃፀም፣ የአስፈፃሚ አካላት ክትትልና ቁጥጥር አፈጻጸም ሪፖርትና ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎች ላይ ተወያይተን አፅድቀናል።
በአሁኑ ሰአት የከተማችን ዋና ኦዲተር 107 የከተማዋ ተቋማት ላይ ያዘጋጀው ሪፓርት እየቀረበ ነው ። ውድ የከተማችን ነዋሪዎች ሁሉም አጀንዳዎች በአዲስ ሚድያ ኔትዎርክ ስርጭት እየተላለፈ ስለሆነ መከታተል ትችላላችሁ
ፈጣሪ ኢትዮጵያን እና ህዝቦቿን ይባርክ!
ከንቲባ አዳነች አቤቤ | 491 |
| 15 | ያቀድናቸውን ስራዎች ሀላፊነት ተከፋፍለን በመረባረብ አልቀን ፈፅመናል፡፡ ከዕቅዱ አንፃር ስር ነቀል ለውጥ አምጥተናል፡፡ ነገር ግን ሀገራችን ካለመችው የብልፅግና ግብ እና ህዝባችን ካለው አዳጊ ፍላጎት አንፃር ብዙ ይቀረናል፡፡ የቀጣይ የቤት ስራ ነው፤
፦ክብርት ከንቲባ አዳነች አቤቤ
#aa_prosperity | 545 |
| 16 | بدون متن... | 537 |
| 17 | በሰለጠነ የውይይት ባህል እንመክራለን! ለሀገራዊ ችግሮቻችን ሀገራዊ መፍትሔ እንሰጣለን!
በጠረንጴዛ ዙሪያ ቁጭ ብሎ የመወያየት ባህል ባልነበረበት ዘመን ጭምር ኢትዮጵያዊያን በዛፎች ጥላ ስር ቁጭ ብለው በመምከር ችግሮቻቸውን የመፍታት እሴትን አዳብረዋል፡፡ የተጣላ ታርቋል፤ ቂም በቀልነት ተሽሮ ፍቅርና ይቅርታ ነግሷል፡፡
እንደ አለመታደል ሆኖ እነዚህ የኢትዮጵያዊያን የመደማመጥ እና የመከባበር ጥንታዊ እሴቶች ከዘመናዊው የውይይት ባህል ጋር ሳይሰናሰኑ፣ ተቋማዊም ሳይሆኑ ለዘመናት ሲሸረሸሩ ኖረዋል፡፡
ጥንታዊና ሀገራዊ እሴቶቻችን ከአካባቢያዊ ችግሮች መፍትሄነት ተሻግረው ሀገራዊ ችግሮችን የሚፈቱበትን አቅም ሳያጎለብቱ ይልቁንም በየጊዜው እየደበዘዙ መምጣታቸው የማይታበል ሀቅ ነው፡፡
ጥያቄ አለኝ የሚል ሁሉ ጠብመንጃ ማንሳትን እንደ ብቸኛ መፍትሄ የሚወስድበት ታሪካዊ ስብራት በመከሰቱ የሀገረ መንግስት ግንባታውም ሲያዘግም፣ አንዳንዴም ወደ ኋላ ሲመለስ መቆየቱም አይዘነጋም፡፡
የቂም በቀል ፖለቲካ ስር እንዲሰድ ከማድረግ ውጪ ችግሮችን በሀይል ለመፍታት የተደረጉ ጥረቶች ሁሉ መሰረታዊ ለውጥ አላመጡም፤ ሊያመጡም አይችሉም፡፡
በህዝባችን መካከል መጠራጠር እና መከፋፈል እየሰፋ፣ በአንፃሩ ደግሞ መደማመጥ እየቀነሰ የመጣው ለውይይት ባህል መዳበር የተፈጠሩ ዕድሎች ውስን ስለነበሩ ነው፡፡
የሀገራችንን ነባራዊ ሁኔታ በጥልቀት በመረዳት ብሩህ ነገዋን የተለመው ሀገራዊ ለውጡ ለውይይት ባህላችን መዳበር ጉልህ ሚና የሚጫዎቱ ተጨባጭ እርምጃዎችን ወስዷል፡፡
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እና መሰል የዴሞክራሲ ተቋማትን ነፃ፣ ገለልተኛ እና የኢትዮጵያን መልክ የሚያንፀባርቁ በማድረግ ለዴሞክራሲ ምህዳሩ መስፋት ፅኑ መሰረት ተጥሏል፡፡
የኢትዮጵያ ብሔራዊ የምክክር ኮሚሽንን በማቋቋምም ሲንከባለሉ ለመጡ ችግሮች የጋራ መፍትሄ ለመስጠትና የጋራ ነገን በአብሮነት ለመገንባት ምቹ ሁኔታዎች ተፈጥረዋል፡፡
በአራቱም ማዕዘን የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን፣ ዲያስፖራዎችም ጭምር ሀሳቦቻቸውን በነፃነት በማቅረብ ለብሔራዊ ምክክሩ ስኬታማነት የድርሻቸውን አበርክተዋል፡፡
በሁሉም የህብረተሰብ ክፍል የተነሱ ጥያቄዎችን እና ሀሳቦችን ጠቅለል አድርገው የያዙ፣ የጋራ መፍትሔን የሚፈልጉ 8 አንኳር አጀንዳዎች በብሔራዊ ምክክር ኮሚሽኑ የተቀረፁ ሲሆን ከአንድ ቀን በኋላ ሀምሌ 8 በመዲናችን በሚጀምረው ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ ብሔራዊ መግባባት እንደሚደረስባቸው ይጠበቃል፡፡
ኢትዮጵያ የጀመረችው ለሀገራዊ ችግሮች ሀገራዊ መፍትሄ የመፈለግ አካሄድ ከትውልድ ትውልድ ሲሸጋገሩ የመጡ ስብራቶቻችንን በመጠገን ብሩህ ነገን የሚተልም ለአፍሪካዊያንም ተምሳሌታዊ እርምጃ ነው፡፡
ለአንድ ሀገራዊ ዓላማ የምንመክርበት፣ ተደማምጠን የምንግባባበት መልካም የስራ ሳምንት ይሁንልን!
በብልፅግና ፓርቲ የአዲስ አበባ ቅ/ፅ/ቤት
#aa_prosperity | 608 |
| 18 | بدون متن... | 384 |
| 19 | بدون متن... | 559 |
| 20 | بدون متن... | 335 |
