1 479
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
اطلاعاتی وجود ندارد30 روز
در حال بارگیری داده...
کانالهای مشابه
ابر برچسبها
هیچ دادهای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
دسامبر '24
دسامبر '24
+15
در 0 کانالها
نوامبر '24
+44
در 0 کانالها
Get PRO
اکتبر '24
+76
در 0 کانالها
Get PRO
سپتامبر '24
+67
در 0 کانالها
Get PRO
اوت '240
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئیه '24
+1
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئن '24
+6
در 0 کانالها
Get PRO
مه '240
در 0 کانالها
Get PRO
آوریل '240
در 0 کانالها
Get PRO
مارس '24
+1
در 0 کانالها
Get PRO
فوریه '24
+1 490
در 0 کانالها
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 15 دسامبر | +1 | |||
| 14 دسامبر | +3 | |||
| 13 دسامبر | +1 | |||
| 12 دسامبر | 0 | |||
| 11 دسامبر | +1 | |||
| 10 دسامبر | +3 | |||
| 09 دسامبر | 0 | |||
| 08 دسامبر | +2 | |||
| 07 دسامبر | 0 | |||
| 06 دسامبر | 0 | |||
| 05 دسامبر | 0 | |||
| 04 دسامبر | 0 | |||
| 03 دسامبر | 0 | |||
| 02 دسامبر | +1 | |||
| 01 دسامبر | +3 |
پستهای کانال
| 2 | بدون متن... | 531 |
| 3 | ሰላም ውድ የ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች ‼️
✅የ 2015 የ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች ውጤት እስከ መስከረም 15 ድረስ ይፋ ይሆናል መባሉ ይታወሳል።
🧡ስለዚህ ተማሪዎች ይሄንን ውጤት ለማየት በጉጉት ይጠብቃሉ። ውጤቱ በሚለቀቅበት እለት #ኔትወርክ መጨናነቅ በጣም ይፈጠራል ።
🧡አብዛኛውን ጊዜ ተማሪዎች ውጤታቸውን ለማየት ስሉ #Internet ቤቶች ላይ ተሰልፈው የመጨናነቅ ስሜት ውስጥ ይገባሉ።
🧡ለተማሪዎች ውጤታቸውን በፈጣን 5G Internet ያለምንም ክፍያ ለማሳየት አንድ #መስፈርት አስቀምጠናል።
መስፈርቱም ይሄን ቻናል Join ማድረግ ነው ሲለቀቅ በ comment section ላይ በመጠየቅ ወዲያው ማየት ትችላላቹ፡፡ 🎯 👇፨ለጥቆማ እና ለፈጣን መረጃ 👇
#For more join our telegram channel
@ministryofeducationinfo
@ministryofeducationinfo CLICK JOIN BUTTON ✅👇💯 | 497 |
| 4 | በ2015 ዓ.ም ከ91 ተቋማት የመጡ 4,413 የትምህርት ማስረጃዎችን ማጣራቱን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ገለጸ።
የማጣራት ሥራ ከተደረገባቸው የትምህርት ማስረጃዎች ውስጥ 3 ነጥብ 8 በመቶ የሚሆኑት
ሐሰተኛ ሆነው መገኘታቸው ተገልጿል።
ውጤት መቀየር፣ ያልተማሩበትን የትምህርት ማስረጃ መያዝ እና ሌሎች ሐሰተኛ መረጃዎች መገኘታቸውን በአገልግሎቱ የዲጂታል ትምህርት መረጃ አስተዳደርና አገልግሎት መሪ ሥራ አስፈጻሚ ደሳለው ታፈሰ ለኤፍቢሲ ተናግረዋል፡፡
በመሆኑም ሐሰተኛ ሰነዶችን ማምከንና ግለሰቦቹን ከሥራ በማገድ የተለያዩ አስተዳደራዊ እርምጃዎች መወሰዳቸውን ኃላፊው ገልጸዋል፡፡
ተቋማት ሠራተኞችን ሲቀጥሩና የደረጃ እድገት ሰሲጡ የትምህርት ማስረጃዎችን ትክክለኛነት ማጣራት እንዳለባቸው ኃላፊው አሳስበዋል፡፡ #FBC
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!
https://t.me/+A2s5HvD0sO9lOGY0
https://t.me/+A2s5HvD0sO9lOGY0 | 371 |
| 5 | የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት መቼ ይገለፃል ? የቀጣይ አመቱ ፈተናስ በየትኛው ካሪኩለም ይሰጣል ?
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት እስከ መስከረም 2016 ዓ/ም አጋማሽ ድረስ ይፋ ለማድረግ እቅድ መያዙ ታውቋል።
ትምህርት ሚኒስቴር የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤትን መስከረም አጋማሽ ድረስ ይፋ በማድረግ በጥቅምት ወር የዩኒቨርሲቲ ትምህርት እንዲጀመር የማድረግ ዕቅድ መያዙን ከሰሞኑን መግለጫ የሰጡት የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ መገራቸውን ሪፖርተር ዘግቧል።
ከዚህ በተጨማሪ በ2015 ዓ.ም. በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፈተናቸውን ሲወስዱ የነበሩት የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች፣ የመጨረሻዎቹን ሦስት ፈተናዎች ባለመፈተናቸው ዘንድሮ መጨረሻ ድረስ ተፈትነው እንዲያሚያጠናቅቁ ሚኒስትሩ ተናግረዋል፡፡
በጎንደር በነበረው ግጭት ወቅት ፈታናዎቹን ያልወሰዱት በአጠቃላይ ከ16 ሺህ በላይ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች እንደነበሩ የሚዘነጋ አይደለም።
በሌላ መረጃ ደግሞ ፤ በቀጣይ ዓመት 2016 ዓ/ም የሚሰጠው የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና አዲሱ እና የቀድሞው ካሪኩለም ድብልቅ ፈተና እንደሆነ ታውቋል።
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ፤ ቀጣይ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የሚሆኑ እስከ 11ኛ ክፍል የተማሩት በድሮው ካሪኩለም መሆኑን ገልጸው በቀጣይ አመት የሚማሩት ግን በአዲሱ ካሪኩለም መሆኑን አስረድተዋል።
በዚህ የሽሽግር ስራ በሚሰራበት ወቅት ብሔራዊ ፈተናው ተደባልቆ እንደሚሰጥ ጠቁመዋል።
ከታች ያሉትን በድሮው ካሪኩለም አሁን ገብተው የሚማሩትን በአዲሱ ካሪኩለም ተደርጎ ነው ፈተናው የሚዘጋጀው በዚህ ላይ ችግር አይፈጠርም ብለዋል።
በሚቀጥለው የትምህርት ዘመን በዩኒቨርሲቲዎች የሚሰጠው የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የኢንተርኔት አገልግሎት ባለባቸው አካባቢዎች በኦንላይን እንደሚሰጥ መገለፁ ይታወቃል።
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!
https://t.me/+A2s5HvD0sO9lOGY0
https://t.me/+A2s5HvD0sO9lOGY0 | 284 |
| 6 | ከ18 ሺህ በላይ ለሚሆኑ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ፈተና ይሰጣል።
በፀጥታና በሌሎች ምክንያቶች ፈተና ላልወሰዱ ከ18 ሺህ በላይ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ፈተና እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል።
በጎንደር፣ በጋምቤላ፣ በተለያዩ ማረሚያ ቤቶች 17,753 ተማሪዎች እንዲሁም 300 በውጭ ሀገራት ለሚገኙ ተማሪዎች ፈተናው እንደሚሰጥ የአገልግሎቱ ም/ዋና ዳይሬክተር ተፈራ ፈይሳ ለኢዜአ ተናግረዋል።
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሦስት መፈተኛ ጣቢያዎች ሲፈተኑ ከነበሩ ተማሪዎች መካከል ከ16 ሺህ በላይ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ከሁለት እስከ ሦስት የትምህርት ዓይነቶች ሳይፈተኑ መቅረታቸውን አስታውሰዋል።
በጋምቤላ ደግሞ ከ100 በላይ ተማሪዎች ፈተናውን በከፊል እና ሙሉ ለሙሉ አልወሰዱም ብለዋል።
በማረሚያ ቤቶች የሚገኙ 982 ተማሪዎችን ጨምሮ በድምሩ ከ18 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ተማሪዎች ፈተናው ይሰጣል ብለዋል።
በውጭ ሀገራት በኢትዮጵያ ስርዓተ ትምህርት የሚማሩ 300 ተማሪዎች ከዛሬ ነሐሴ 28/2015 ዓ.ም እስከ ጳጉሜን 02/2015 ዓ.ም ፈተናው ይሰጣል።
ለዚህም የፈተና ጣቢያ አስተባባሪዎች ከኢትዮጵያ ፈተናው ወደሚሰጥባቸው ሀገራት መጓዛቸውን ም/ዋና ዳይሬክተሩ ጠቁመዋል። #ENA
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የትምህርት በቤቴ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ!
https://t.me/+A2s5HvD0sO9lOGY0
https://t.me/+A2s5HvD0sO9lOGY0 | 298 |
| 7 | بدون متن... | 295 |
| 8 | بدون متن... | 306 |
| 9 | የጣና አጥር ትውስታ | 306 |
| 10 | 24/11/2015ዓ.ም
ለጣና ሀይቅ አጠ /2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎች በሙሉ
የት/ቤቱ ቤተ መጽሐፍ ክፍል ሁል ጊዜ ከሰኞ እስከ ዓርብ ባሉት ቀናት ክፍት ሆኖ አገልግሎት በመስጠት ላይ ስለሆነ የአገልግሎቱ ተጠቃሚ እንድትሆኑ በድጋሚ እናሳስባለን።
ት/ቤቱ | 541 |
| 11 | بدون متن... | 1 172 |
| 12 | የፌዴራል ግብረ ኃይል ውሳኔ -1
እንዲያውቁት
"✍️አስቸኳይ ማሳሰቢያ
ለሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች
በተፈቀዱ ነገሮች ውስጥ ስልክን ጨምሮ የተከለከሉ ነገሮችን ደብቀው ወደ ዩኒቨርሲቲ ግቢ የመጡ ተፈታኞች እጅ ከፍንጅ የተያዙ እንደሆነ ሆነ ብለውና አስበው የፈተና እስር/ር መመሪያ ጥሰት ለመፈጸም የተዘጋጁ ስለሆነ ወደ መጡበት ወረዳቸው እንዲመለሱ እንዲደረግ እና ለዚሁ በተዘጋጀ ቅጽ ሪፓርት እንዲደረግልን እናሳውቃለን።
ፈተና ስርቆትና ኩረጃ ትውልድ ገዳይ ስለሆነ በጋራ እንእከላከል።
ከአክብሮት ጋር
እሸቱ ከበደ
ዋና ዳይሬክተር" | 1 435 |
| 13 | ቀን 16/11/2015 ዓ.ም
የሚያጠቡ ተፈታኞች ሞግዚት ይዘው እንዲገቡ ተፈቀደ ::
የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚወስዱ የሚያጠቡ ተፈታኞች አንድ ሴት ሞግዚት ይዘው እንዲገቡ መፈቀዱን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታወቀ፡፡
መውለጃ ወራቸው የደረሰ ነፍሰ ጡር እና ጡት የሚያጠቡ ተፈታኞች በሚቀጥለው ዓመት ተዘጋጅተው እንደ መደበኛ ተፈታኝ ቢፈተኑ እንደሚመከር አገልግሎቱ አስገንዝቧል፡፡
ይሁን እንጅ ለመፈተን የወሰኑ ከሆነ ጡት የሚያጠቡት ተፈታኞች አንድ ሴት ሞግዚት ይዘው በመግባት እንዲፈተኑ ተገቢው ድጋፍ ይደረግላቸዋል መባሉን የአገልግሎቱ መረጃ ያመላክታል፡፡
የተፈታኞች መብትና ግዴታ እንዲሁም የተከለከሉ ነገሮች በተመለከተም በተፈታኟና በሞግዚቷ ላይ ተግባራዊ እንደሚደረጉ ነው አገልግሎቱ ያሳሰበው፡፡
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ...
TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/
Website: - aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/ | 1 033 |
| 14 | https://www.youtube.com/watch?v=29i7QOep-eI | 930 |
| 15 | 13/11/2015ዓ. ም
💚💛❤️ለጣና ሀይቅ አጠ/2ኛ ደረጃ ት/ቤት የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ብሔራዊ ፈተና ለምትወስዱ ተማሪዎች በሙሉ
= የፈተና ጣቢያው ፖሊ
=የመግቢያ ቀን ፦
= ሶሻል ከ16_17/11/2015ዓ.ም ድረስ 🌻ናቹራልከ22_23/11/2015"ዓ.ም ድረሰ ባለው ጊዜ ብቻ ይሆናል።
ማሳሰቢያ
ሁሉም ተፈታኝ ተማሪ ከማታ ተማሪዎች ውጪ ዩኒፎርም መያዝ ይገባችኋል።
ቅያር ልብስ መያዝ ትችላላችሁ።
ተለዋጭ ሀሳብ ካለ እናሳውቃለን።
ኦረንቴሽን ባለፈው በተወያየነው መሠረት የተለየ ሁኔታ አይኖርም
ት/ቤቱ
💚💛❤️
ማሳሰቢያ
የሶሻል ተማሪዎች
መግቢያ_ ሰኞበ17/11/2015ዓ.ም
ከቀኑ በ8:00 ስዓት ፖሊ በምዕራብ አቅጣጫ ዋናው በር ላይ እንድንገናኝ እናሳስባለን። | 1 213 |
| 16 | ስለ 12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና!
ከ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ጋር በተያያዘ በአለፈው ዓመት የተስተዋሉ የተለያዩ እንከኖች በዚህኛው ዓመት መስተካከላቸውን የትምሕርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታወቀ፡፡
ምዝገባው በማንዋል በመሆኑ ተፈጥሮ የነበረውን የተፈታኞች መረጃ አያያዝ ጥራት ጉድለት ለማረም ዘንድሮ ምዝገባው በበይነ መረብ መካሄዱን በአገልግሎቱ የፈተና አስተዳደር መሪ ሥራ አስፈጻሚ ወንድወሰን ኢየሱስ ወርቅ ተናግረዋል፡፡
በተጨማሪም ከዩኒቨርሲቲ ድልድል፣ ዝግጅት እና አቀባበል ጋር በተያያዘ እክሎች እንደነበሩ አስታውሰው÷ ዘንድሮ ችግሩ መቀረፉን አረጋግጠዋል፡፡
በዚህ ዓመት የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለመውሰድ ከተመዘገቡት 869 ሺህ 802 ትክክለኛውን የምዝገባ ሂደት ያላሟሉ 1 ሺህ 213 ተፈታኞች ምዝገባ መሠረዙንም አመላክተዋል፡፡
ዘንድሮ በመደበኛ 667 ሺህ 483 እንዲሁም በግል፣ በማታ እና በርቀት 200 ሺህ 691 ተፈታኞች ፈተና ይወስዳሉ ያሉት አቶ ወንድሰን፤ ፈተናው በሁለት ዙር በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች እንደሚሰጥ ጠቁመዋል።
👉የመጀመሪያው ዙር ፈተና ከሐምሌ 19 እስከ 21 ቀን፤ ሁለተኛው ዙር ፈተና ደግሞ ከሐምሌ 25 እስከ 28 ቀን 2015 ዓ.ምእንደሚሰጥ አረጋግጠዋል፡፡
👉የማኅበራዊ ሣይንስ ተፈታኞች ከሐምሌ 16 እስከ 17 ቀን 2015 ዓ.ም ወደ ተመደቡበት ዩኒቨርሲቲ እንደሚገቡ እና ሐምሌ 18 ገለጻ እንደሚሰጥም ተናግረዋል፡፡
👉የተፈጥሮ ሣይንስ ተፈታኞች ከሐምሌ 22 እስከ 23 ቀን 2015 ዓ.ም ወደ ተመደቡበት ዩኒቨርሲቲ እንደሚገቡ እና ሐምሌ 24 ቀን ገለጻ እንደሚሰጣቸው አመላክተዋል፡፡(ሼር)
--ETHIO-MEREJA--
T.me/ethio_mereja | 909 |
| 17 | بدون متن... | 809 |
| 18 | "ለቀጣዩ ትውልድ የተሻለች ሀገርን ለማስረከብ የመምህራን ሚና ጉልህ ነው።" ማተብ ታፈረ /ዶክተር/ የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊ
ሐምሌ 7/2015 ዓ.ም /ትምህርት ቢሮ/ የባህር ዳር ከተማ አስተዳደር ትምህርት መምሪያ ዓመታዊ የመምህራን ቀንን አክብሯል። መምሪያው "የትምህርት ለውጥ የሚጀምረው በመምህራን ነው::" በሚል መሪ ቃል የ2015 ዓ.ም የመምህራንን ቀን ተማሪዎች፣ መምህራን ፣የትምህርት ባለድርሻ አካላትና ልዩ ተጋባዥ እንግዶች በተገኙበት አክብሯል።
በመድረኩ ተገኝተው መልክት ያስተላለፉት የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ማተብ ታፈረ /ዶክተር/ መምህራን የትውልድ ብርሃን ናቸው። የትኛው ሀገር የተገነባው በመምህራን ነው። ሁላችንም ባልተመቸ ሁኔታ ውስጥ እየኖርን ብንሆንም ለነገው ትውልድ የተሻለች ሀገር ለማስረከብ የመምህራን ሚና ጉልህ መሆኑን ተናግረዋል።
ለመምህራን መሟላት ያለባቸው ነገሮች ቢኖሩም የነገውን ትውልድ ብርሃን ለመለኮስ መምህራን ያለ ቅድመ ሁኔታ እንዲሰሩ ዶክተር ማተብ ጥሪ አቅርበዋል። ትምህርት ቢሮውም በተቻለ መጠን የመምህራንን ጥያቄዎች ለመፍታት የሚሰራ መሆኑን ኃላፊው ተናግረዋል።
የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ድረስ ሳህሉ (ዶ.ር) በዩኔስኮ የትምህርት ከተማ የተባለችው ባሕር ዳር ከተማ ለመምህራን ቀን የማያሳልስ ክብር እንዳላት አስታውሰዋል። ለትምህርት ዘርፉ፣ለተማሪዎቿና ለቀኑ ባለቤቶች ለመምህራን ልዩ ትኩረት እንደምትሰጥም ተናግረዋል።
ዓለም በፈጣን የዕውቀት ሽግግር፣የሃሳብ ልእልና ላይ ናት ያሉት ዶክተር ድረስ ለውጥ እና ዕድገት በማያባራበት ዓለም የለውጥ ጥንስስ የሚጀመረው ትምህርት ቤት ነው ስለዚህ ትምህርትን መዘከር ፣ባለቤቶቹን ማውሳት፣ለሙያው ጉልበት ነውና ቀኑን ማክበር ትልቅ ትርጉም ያለው መሆኑን ገልጸዋል።
የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ትምህርት መምሪያ ቀኑን አስመልክቶ ባዘጋጀው ፕሮግራም የትምህርት ቤቶችን ደረጃ በማሻሻል የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ በዓመቱ የተሰሩ ስራዎች ሪፖርት ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል።
በከተማዋ በሚገኙ የመንግሥት እና የግል ትምህርት ቤቶች ለተመረጡ መምህራን፣ የትምህርት አመራሮች፣ ከ1ኛ እስከ 12ኛ ክፍል አንደኛ ለወጡ ተማሪዎች፣ ለትምህርት ዘርፉ አስተዋጻኦ ላበረከቱ ተቋማትና ድርጅቶች ሽልማት እና ዕውቅና ተሰጥቷቸዋል።
ከአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ትምህርት ቢሮ ተጨማሪ መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን አማራጮች ይጠቀሙ
1. በዌብ ሳይት ገጻችን http://www.anrseb.gov.et/
2. በዩቱብ ቻናላችን https://www.youtube.com/channel/UCARNQWN5bm5z2JmKsC_Cn8w
3. በፌስ ቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Amhara-Education-Bureau
4. በቴሌግራም ቻናላችን t.me/anrse
ያግኙን | 1 246 |
| 19 | بدون متن... | 858 |
| 20 | ckicklist.docx | 932 |
