ግጥም ሲጥም - Gitem Sitem
رفتن به کانال در Telegram
የዘመናችንን ቀለም ያሳያሉ ያልናቸውን የዚህ ትውልድ የስነ ግጥም ውጤቶችን እንጋራ - እናጋራ። ለማካፈል የፈለጋችሁትን በGitem_Sitem ፣ gitemsitem@gmail.com የጸሃፊ ስም እና ርዕስ አክላችሁ ላኩልን። We are all about sharing this generation's poetry. Please email us your pieces gitemsitem@gmail.com
نمایش بیشتر1 719
مشترکین
-224 ساعت
-77 روز
-1830 روز
آرشیو پست ها
የሽፍታው መድረካችን አንደኛ ዓመት ልደቷን በዕለተ አድዋ ልታከብር ነው።
የተለመደው ክፍት መድረካችን ከመጀመሩ በፊት ለመጀመሪያ ጊዜ የምናደርገውና በየ አመቱ የሚቀጥለው የአድዋ የግጥም ግጥሚያ ይኖረናል።
መግቢያው 50 ብር ብቻ ሲሆን ሙሉ የባህል ልብስ ለብሰው የሚመጡ ጠላ ይጋበዛሉ።
አርብ ከ11 ሰዓት ጀምሮ ሽፍታ ብትከሰቱ ተወዳዳሪዎቹ እራሳቸውን የሚያስተዋውቁበት የግጥም ሲጥም አጣሚያን ግጥም የሚያቀርቡበት ጥንቅቅ ያለች ድግስ ደግሰንላችኋል። መግቢያው ከእኛና ከሽፍታ ነው!
The finals are here! Come witness the Top 8 Slam Poets from across Africa compete for the title of African Slam Poetry Champion. Come for a day of music, art, games, and most importantly, some of the best slam poetry that Africa has to offer!
Join us for the Africa Cup of Slam Poetry (CASP) at Alliance Ethio-Francasie. Saturday, February 19th. Doors 4pm. Quarterfinal competition starts promptly at 5pm.
The event will be broadcast across the world for all to see!
Tentative Schedule:
4pm - Doors Open
5pm - Quarterfinals
6pm - Acts (DJ, Guest Poets, more to come)
7:30pm - Semifinals
8pm - Jazz Concert
9:30pm - Special Guest Poets
10pm - Finals
10:30pm to midnight - DJ and Other Acts
አንቺ ያልተናገርሽው ታሪክሽ፣ በሌሎች ይተረካል።
“የቃላት እመቤት” ሴቶች ስለራሳቸው እና ስለሌሎች ሴቶች እንዲፅፉ በአዲስ ፓወር ሃውስ የተዘጋጀ የፅሁፍ ውድድር ነው። በሀገራችን ከእለት ወደ እለት እየጨመረ የሚገኘውን በሴቶች ላይ የሚደርስ ፆታዊ ጥቃትን አስመልከተን ፣ አንቺን በቤትሽ፣ በአካባቢሽ፣ በተለያዩ ሰዓቶች፣ ወይንም በከተማሽ እና በሃገርሽ ስለሚሰማሽ ደህንነት በቋንቋሽ እንድትፅፊ ጋብዘንሻል።
ሶስት የውድድር አሸናፊ ሴቶች ከ ኩኩ እርሳስ ምስሎች ውስጥ አንድ የታተመች ሥዕል በምርጫቸው ይሸለማሉ።
Addis Powerhouse
በ ብስራት ኤፍ ኤም ሁሉ አዲስ የሬድዮ ፕሮግራም ላይ የግጥማዊ ቅዳሜ (Poetic Saturdays) ተወካይ ሰይፈ ተማም ስለ አፍሪካ የግጥም ግጥሚያ (African Cup of Slam Poetry) ዛሬ ተጠይቆ ነበር።
Poetic Saturdays in collaboration with Inqu Digital Marketing and Events is organizing the second edition of African Cup of Slam Poetry at Alliance Ethio-Francaise on 19 February 2022. The event will feature eight (8) finalists from eight different countries showcasing their poetry performances. Doors will open at 4:00pm, and the entrance is free of charge. Stay tuned for more updates. @linkupaddis
Watch "የትኛው ሃገር ሄደን እንተኛ የአፍሪካ መሪዎች አዝናኙ የስታንዳፕ ኮሜዲያኖቹ ምሽት" on YouTube
https://youtu.be/-D82rvldF3A
Tobiya Poetic Jazz is happening at Intercontinental Hotel on Friday 11 February 2022. Doors will open at 5:00pm. The entrance fee is ETB 200.
@linkupaddis
የሚጥም ምሽት ለሰጣችሁን ለሁላችሁ!
'መውደድ ክብሩ ግጥም አቀረበ'
'ሙዓዝ ትንሽ አስቆን ቀሪውን የፊታችን ቅዳሜ እዚሁ ቤት 12 ሰዓት ብሎ ሳይከፍለን አስተዋውቆ ወረደ'
'ብዙ ሰዎች፣ ሳቁ፣ ሙድ ያዙ፣ አቀረቡ፣ ፐርፎርም አረጉ ምንአሉና ያቀረበውም ተገላግሎ የወደደልንም አመስግኖ አለፈ።'
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
