uz
Feedback
ግጥም ሲጥም - Gitem Sitem

ግጥም ሲጥም - Gitem Sitem

Kanalga Telegram’da o‘tish

የዘመናችንን ቀለም ያሳያሉ ያልናቸውን የዚህ ትውልድ የስነ ግጥም ውጤቶችን እንጋራ - እናጋራ። ለማካፈል የፈለጋችሁትን በGitem_Sitem ፣ gitemsitem@gmail.com የጸሃፊ ስም እና ርዕስ አክላችሁ ላኩልን። We are all about sharing this generation's poetry. Please email us your pieces gitemsitem@gmail.com

Ko'proq ko'rsatish
1 719
Obunachilar
-224 soatlar
-77 kunlar
-1830 kunlar
Postlar arxiv
የሽፍታው መድረካችን አንደኛ ዓመት ልደቷን በዕለተ አድዋ ልታከብር ነው። የተለመደው ክፍት መድረካችን ከመጀመሩ በፊት ለመጀመሪያ ጊዜ የምናደርገውና በየ አመቱ የሚቀጥለው የአድዋ የግጥም ግጥሚያ ይኖረ
የሽፍታው መድረካችን አንደኛ ዓመት ልደቷን በዕለተ አድዋ ልታከብር ነው። የተለመደው ክፍት መድረካችን ከመጀመሩ በፊት ለመጀመሪያ ጊዜ የምናደርገውና በየ አመቱ የሚቀጥለው የአድዋ የግጥም ግጥሚያ ይኖረናል። መግቢያው 50 ብር ብቻ ሲሆን ሙሉ የባህል ልብስ ለብሰው የሚመጡ ጠላ ይጋበዛሉ።

አርብ ከ11 ሰዓት ጀምሮ ሽፍታ ብትከሰቱ ተወዳዳሪዎቹ እራሳቸውን የሚያስተዋውቁበት የግጥም ሲጥም አጣሚያን ግጥም የሚያቀርቡበት ጥንቅቅ ያለች ድግስ ደግሰንላችኋል። መግቢያው ከእኛና ከሽፍታ ነው!
አርብ ከ11 ሰዓት ጀምሮ ሽፍታ ብትከሰቱ ተወዳዳሪዎቹ እራሳቸውን የሚያስተዋውቁበት የግጥም ሲጥም አጣሚያን ግጥም የሚያቀርቡበት ጥንቅቅ ያለች ድግስ ደግሰንላችኋል። መግቢያው ከእኛና ከሽፍታ ነው!

The finals are here! Come witness the Top 8 Slam Poets from across Africa compete for the title of African Slam Poetry Champi
The finals are here! Come witness the Top 8 Slam Poets from across Africa compete for the title of African Slam Poetry Champion. Come for a day of music, art, games, and most importantly, some of the best slam poetry that Africa has to offer! Join us for the Africa Cup of Slam Poetry (CASP) at Alliance Ethio-Francasie. Saturday, February 19th. Doors 4pm. Quarterfinal competition starts promptly at 5pm. The event will be broadcast across the world for all to see! Tentative Schedule: 4pm - Doors Open 5pm - Quarterfinals 6pm - Acts (DJ, Guest Poets, more to come) 7:30pm - Semifinals 8pm - Jazz Concert 9:30pm - Special Guest Poets 10pm - Finals 10:30pm to midnight - DJ and Other Acts

አንቺ ያልተናገርሽው ታሪክሽ፣ በሌሎች ይተረካል። “የቃላት እመቤት” ሴቶች ስለራሳቸው እና ስለሌሎች ሴቶች እንዲፅፉ በአዲስ ፓወር ሃውስ የተዘጋጀ የፅሁፍ ውድድር ነው። በሀገራችን ከእለት ወደ እለት
አንቺ ያልተናገርሽው ታሪክሽ፣ በሌሎች ይተረካል።  “የቃላት እመቤት” ሴቶች ስለራሳቸው እና ስለሌሎች ሴቶች እንዲፅፉ በአዲስ ፓወር ሃውስ የተዘጋጀ የፅሁፍ ውድድር ነው። በሀገራችን ከእለት ወደ እለት እየጨመረ የሚገኘውን በሴቶች ላይ የሚደርስ ፆታዊ ጥቃትን አስመልከተን ፣ አንቺን በቤትሽ፣ በአካባቢሽ፣ በተለያዩ ሰዓቶች፣ ወይንም በከተማሽ እና በሃገርሽ ስለሚሰማሽ ደህንነት በቋንቋሽ እንድትፅፊ ጋብዘንሻል። ሶስት የውድድር አሸናፊ ሴቶች ከ ኩኩ እርሳስ ምስሎች ውስጥ አንድ የታተመች ሥዕል በምርጫቸው ይሸለማሉ። Addis Powerhouse

ሁለተኛው የአፍሪካ የግጥም ግጥሚያ የካቲት 12: 2014 ዓም በ አሊያንስ ኢትዮ-ፍራንሴዝ
ሁለተኛው የአፍሪካ የግጥም ግጥሚያ የካቲት 12: 2014 ዓም በ አሊያንስ ኢትዮ-ፍራንሴዝ

20 minutes of my element coming your way very soon ★

በ ብስራት ኤፍ ኤም ሁሉ አዲስ የሬድዮ ፕሮግራም ላይ የግጥማዊ ቅዳሜ (Poetic Saturdays) ተወካይ ሰይፈ ተማም ስለ አፍሪካ የግጥም ግጥሚያ (African Cup of Slam Poetry) ዛሬ ተጠይቆ ነበር።

Poetic Saturdays in collaboration with Inqu Digital Marketing and Events is organizing the second edition of African Cup of S
Poetic Saturdays in collaboration with Inqu Digital Marketing and Events is organizing the second edition of African Cup of Slam Poetry at Alliance Ethio-Francaise on 19 February 2022. The event will feature eight (8) finalists from eight different countries showcasing their poetry performances. Doors will open at 4:00pm, and the entrance is free of charge. Stay tuned for more updates. @linkupaddis

Watch "የትኛው ሃገር ሄደን እንተኛ የአፍሪካ መሪዎች አዝናኙ የስታንዳፕ ኮሜዲያኖቹ ምሽት" on YouTube https://youtu.be/-D82rvldF3A

Tobiya Poetic Jazz is happening at Intercontinental Hotel on Friday 11 February 2022. Doors will open at 5:00pm. The entrance
Tobiya Poetic Jazz is happening at Intercontinental Hotel on Friday 11 February 2022. Doors will open at 5:00pm. The entrance fee is ETB 200. @linkupaddis

የሚጥም ምሽት ለሰጣችሁን ለሁላችሁ! 'መውደድ ክብሩ ግጥም አቀረበ' 'ሙዓዝ ትንሽ አስቆን ቀሪውን የፊታችን ቅዳሜ እዚሁ ቤት 12 ሰዓት ብሎ ሳይከፍለን አስተዋውቆ ወረደ' 'ብዙ ሰዎች፣ ሳቁ፣ ሙድ ያዙ፣ አቀረቡ፣ ፐርፎርም አረጉ ምንአሉና ያቀረበውም ተገላግሎ የወደደልንም አመስግኖ አለፈ።'

photo content
+9