ከቃሉ ማዕድ
رفتن به کانال در Telegram
☀️ ክርስቶስን መስለን በመኖር ፣ ላልተደረሱት የሕዝብ ክፍሎች በመፀለይ ፣ ሰዎች ሁሉ እንዲድኑ የሚፈልገውን እግዚአብሔርን የሙጥኝ የምንልበት ቻነል ነው። 1ጢሞ 2:1-4 ☀️ ደግሞም አብ የሰጠንን ኢየሱስን በመንፈስ ቅዱስ በልተን ደግሞም ጠትተን ዕለት ዕለት ደግሞ 💥በሁለንተናችን የሚያሳድገንን የቃሉን🎯 ማዕድ የምንቆርስበት ትምህርታዊ እና መንፈሳዊ ቤት ነው። ዮሐ6:35
نمایش بیشترکشور مشخص نشده استدسته بندی مشخص نشده است
321
مشترکین
+324 ساعت
+77 روز
+6630 روز
آرشیو پست ها
321
⚜⚜⚜╭ከ╮╭ቃ╮╭ሉ╮◂▸╭ማ╮╭ዕ╮╭ድ╮⚜⚜⚜
▭▭▭▭▭▭▭🛐 የፀሎት ጥሪ ☦▭▭▭▭▭▭▭
🚩 ለ 10/40 መስኮት 🏴☠
📌ወንጌል አማኝ ለሆነ ሁሉ የተዘጋጀ📌
⏰ ከምሽቱ 3:00-4:00 ⏰
📍 @Kekalu_Maid 👈
"Notify Me" የሚለውን button click🤏 አድርጉት...ዛሬም ይቀጥላል...
#ለ10_40_እፀልያለሁ🤲
#Day_6👣
#ቅድሚያ_ላልተደረሱት
¶Follow | Share @Kekalu_Maid
►◄►◄►◄►◄►◄►◄►◄►◄►◄►
https://t.me/Kekalu_Maid?livestream=69d534f53ba95b0c32
►◄►◄►◄►◄►◄►◄►◄►◄►◄►
321
1 ጢሞቴዎስ 2:1-4 1-2 እንግዲህ እግዚአብሔርን በመምሰልና በጭምትነት ሁሉ ጸጥና ዝግ ብለን እንድንኖር፥ ልመናና ጸሎት ምልጃም ምስጋናም ስለ ሰዎች ሁሉ ስለ ነገሥታትና ስለ መኳንንትም ሁሉ እንዲደረጉ ከሁሉ በፊት እመክራለሁ። 3-4 ሰዎች ሁሉ ሊድኑና እውነቱን ወደ ማወቅ ሊደርሱ በሚወድ በእግዚአብሔር በመድኃኒታችን ፊት መልካምና ደስ የሚያሰኝ ይህ ነው።"Not reaching out for prayer is a sign of immaturity." 🎯ለጸሎት አለመዘርጋት ያለመብሰል ምልክት ነው። ☀️ይህንን ቻነል leave ባለማድረግ አገልግሉ። #ቅድሚያ_ላልተደረሱት ¶Follow | Share @Kekalu_Maid
321
"እግዚአብሔር የእናንተን ሚንስትሪ ሳይሆን የእናንተን ልብን ነው የሚፈልገው"
📌ዴቪድ ዊልኬርሰን📌
#Quotes
#ከቃሉ_ማዕድ
¶Follow | Share @Kekalu_Maid
321
👉5ቱንም ቀናት በፅናት ለአጭር ደቂቃ እንኳ ቢሆን በብዙ በማይመች ሁኔታ መሐል ስትፀልዩ የቆያችሁ ሁሉ እግዚአብሔር አምላክ ይባርካችሁ።😥🙏
መዝሙር 20:1-4
1 በመከራ ቀን እግዚአብሔር ይስማህ፤ የያዕቆብ አምላክ ስም ያቁምህ።
2 ከመቅደሱ ረድኤትን ይላክልህ፥ ከጽዮንም ያጥናህ።
3 ቍርባንህን ሁሉ ያስብልህ፤ የሚቃጠል መሥዋዕትህን ያለምልምልህ።
4 እንደ ልብህ ይስጥህ፡ ፈቃድህንም ሁሉ ይፈጽምልህ።
💥አሜን! ይሁንላችሁ !!!
#ለ10_40_እፀልያለሁ
#Day_4
#ቅድሚያ_ላልተደረሱት📌
¶Share @Kekalu_Maid
321
ኤርምያስ 29:7
7 በእርስዋ ሰላም ሰላም ይሆንላችኋልና ወደ እርስዋ ላስማርክኋችሁ ከተማ ሰላምን ፈልጉ፥ ስለ እርስዋም ወደ እግዚአብሔር ጸልዩ።
321
1 ጢሞቴዎስ 2:1-4
1-2 እንግዲህ እግዚአብሔርን በመምሰልና በጭምትነት ሁሉ ጸጥና ዝግ ብለን እንድንኖር፥ ልመናና ጸሎት ምልጃም ምስጋናም ስለ ሰዎች ሁሉ ስለ ነገሥታትና ስለ መኳንንትም ሁሉ እንዲደረጉ ከሁሉ በፊት እመክራለሁ።
3-4 ሰዎች ሁሉ ሊድኑና እውነቱን ወደ ማወቅ ሊደርሱ በሚወድ በእግዚአብሔር በመድኃኒታችን ፊት መልካምና ደስ የሚያሰኝ ይህ ነው።
321
〰〰〰〰〰〰ከ⃠ቃ⃠ሉ⃠ማ⃠ዕ⃠ድ⃠〰〰〰〰〰〰
◌◌◌◌◌◌◌◌◌◌◌◌◌🛐 የፀሎት ጥሪ ☦◌◌◌◌◌◌◌◌◌◌◌◌◌
♨️ ለ 10/40 መስኮት ♨️
🔅ወንጌል አማኝ ለሆነ ሁሉ የተዘጋጀ🔅
⏰ ከምሽቱ 3:00-4:00 ⏰
📍 @Kekalu_Maid👈
"Notify Me" የሚለውን button click🤏 አድርጉት...ዛሬም ይቀጥላል...👇👇👇👇👇👇👇👇 https://t.me/Kekalu_Maid?livestream=69d534f53ba95b0c32 👆👆👆👆👆👆👆👆 #ለ10_40_እፀልያለሁ #Day_5 #ቅድሚያ_ላልተደረሱት ¶Follow | Share @Kekalu_Maid
321
"ቤተ-ክርስቲያን ክብሯን አጥታለች ምክንያቱም የመንበርከክ ጉልበቷን አጥታለችና"
✍ ኢ.ኤም.ባውንድ✨
#Quotes
#ከቃሉ_ማዕድ
¶Follow | Share @Kekalu_Maid
321
👉4ቱንም ቀናት በፅናት ለአጭር ደቂቃ እንኳ ቢሆን በብዙ በማይመች ሁኔታ መሐል ስትፀልዩ የቆያችሁ ሁሉ እግዚአብሔር አምላክ ይባርካችሁ።😥🙏
መዝሙር 20:1-4
1 በመከራ ቀን እግዚአብሔር ይስማህ፤ የያዕቆብ አምላክ ስም ያቁምህ።
2 ከመቅደሱ ረድኤትን ይላክልህ፥ ከጽዮንም ያጥናህ።
3 ቍርባንህን ሁሉ ያስብልህ፤ የሚቃጠል መሥዋዕትህን ያለምልምልህ።
4 እንደ ልብህ ይስጥህ፡ ፈቃድህንም ሁሉ ይፈጽምልህ።
💥አሜን! ይሁንላችሁ !!!
#ለ10_40_እፀልያለሁ
#Day_4
#ቅድሚያ_ላልተደረሱት📌
¶Share @Kekalu_Maid
321
ለሚከተሉት ተግዳሮቶች እንፀልያለን....
👉 ድሆችና ጉዳተኞች
👉 የማህበረሰብ ልማት የሌላቸው
👉 ማህበራዊ ፍትህ የተጓደለባቸው
👉 የተሰደዱና የታሰሩ ሰዎች የሚበዙበት
👉ህገወጥ የሰዎች ዝውውር የሚበዛበት
👉የሴቶች እየያዝ ኢ-ፍትሐዊ የሆነበት እና ለችግር የተጋለጡ ልጆች የሚበዙበት፤ ስፍራ በመሆኑ አለማቀፋዊ አስፈሪ ስፍራ እንዲሆን አድርጎታል።
#ከቃሉ_ማዕድ
