fa
Feedback
ከቃሉ ማዕድ

ከቃሉ ማዕድ

رفتن به کانال در Telegram

☀️ ክርስቶስን መስለን በመኖር ፣ ላልተደረሱት የሕዝብ ክፍሎች በመፀለይ ፣ ሰዎች ሁሉ እንዲድኑ የሚፈልገውን እግዚአብሔርን የሙጥኝ የምንልበት ቻነል ነው። 1ጢሞ 2:1-4 ☀️ ደግሞም አብ የሰጠንን ኢየሱስን በመንፈስ ቅዱስ በልተን ደግሞም ጠትተን ዕለት ዕለት ደግሞ 💥በሁለንተናችን የሚያሳድገንን የቃሉን🎯 ማዕድ የምንቆርስበት ትምህርታዊ እና መንፈሳዊ ቤት ነው። ዮሐ6:35

نمایش بیشتر
کشور مشخص نشده استدسته بندی مشخص نشده است
321
مشترکین
+324 ساعت
+77 روز
+6630 روز
آرشیو پست ها
📌እግዚአብሔር ይባርካችሁ❕🥰 መዝሙር 20:1-4 1 በመከራ ቀን እግዚአብሔር ይስማህ፤ የያዕቆብ አምላክ ስም ያቁምህ። 2 ከመቅደሱ ረድኤትን ይላክልህ፥ ከጽዮንም ያጥናህ። 3 ቍርባንህን ሁሉ ያስብልህ፤ የሚቃጠል መሥዋዕትህን ያለምልምልህ። 4 እንደ ልብህ ይስጥህ፡ ፈቃድህንም ሁሉ ይፈጽምልህ። @kekalu_maid #ቅድሚያ_ላልተደረሱት #ለ10_40_እፀልያለሁ #ከቃሉ_ማዕድ #Day_7

Sami እግዚአብሔር ይባርክህ!

ምሳሌ 29:2 2 ጻድቃን ሥልጣን ሲይዙ ሕዝብ ሐሤት ያደርጋል፤   ክፉዎች ሲገዙ ግን ሕዝብ ያቃስታል።

ሐዋ. ሥራ 13:1-3 1 በአንጾኪያም ባለችው ቤተ ክርስቲያን ነቢያትና መምህራን ነበሩ፤ እነርሱም በርናባስ፥ ኔጌር የተባለው ስምዖንም፥ የቀሬናው ሉክዮስም፥ የአራተኛው ክፍል ገዥ የሄሮድስም ባለምዋል ምናሔ፥ ሳውልም ነበሩ። 2 እነዚህም ጌታን ሲያመልኩና ሲጦሙ መንፈስ ቅዱስ፦ “በርናባስንና ሳውልን ለጠራኋቸው ሥራ ለዩልኝ፡” አለ። 3 በዚያን ጊዜም ከጦሙ ከጸለዩም እጃቸውንም ከጫኑ በኋላ አሰናበቱአቸው።

ምሳሌ 14:34-35 34 ጽድቅ ሕዝብን ከፍ ከፍ ታደርጋለች፤ ኃጢአት ግን ሕዝብን ታስነውራለች። 35 አስተዋይ አገልጋይ በንጉሥ ዘንድ ይወደዳል፤ በሚያሳፍር ላይ ግን ቍጣው ይሆናል።

👉ተጀምሯል። አደራ ዛሬ የመጨረሻው ቀን ነው። https://t.me/Kekalu_Maid?livestream=21f322e880b029a42a

🇪🇸 Spain Vs 🇦🇷 Argentina ⚽⚽⚽⚽⚽⚽⚽⚽⚽⚽ 👉ይህንን የፍፃሜ ጨዋታ ዓለም ይመለከተዋል። 🌍ዓለም-አቀፉ ክርስቲያን🛐 ደግሞ "በቀጥታ ስርጭት" ለ10/40 ከ3:00-4:00🕰 ድረስ ይንበረከካል። 📌15 ደቂቃ ቀርቶናል።⏰ 💥ዝግጁ ናችሁ💪❓❓❓ https://t.me/Kekalu_Maid?livestream=21f322e880b029a42a

〰〰〰〰〰〰ከ⃠ቃ⃠ሉ⃠ማ⃠ዕ⃠ድ⃠〰〰〰〰〰〰 ◌◌◌◌◌◌◌◌◌◌◌◌◌🛐 የፀሎት ጥሪ ☦◌◌◌◌◌◌◌◌◌◌◌◌◌ ♨️ ለ 10/40 መስኮት ♨️ 🔅ወንጌል አማኝ ለሆነ ሁሉ የተዘጋጀ🔅 ⏰ ከምሽቱ 3:00-4:00
〰〰〰〰〰〰ከ⃠ቃ⃠ሉ⃠ማ⃠ዕ⃠ድ⃠〰〰〰〰〰〰 ◌◌◌◌◌◌◌◌◌◌◌◌◌🛐 የፀሎት ጥሪ ☦◌◌◌◌◌◌◌◌◌◌◌◌◌                               ♨️ ለ 10/40 መስኮት ♨️                                            🔅ወንጌል አማኝ ለሆነ ሁሉ የተዘጋጀ🔅 ⏰ ከምሽቱ 3:00-4:00 📍 @Kekalu_Maid👈 7ኛ ቀን
"Notify Me" የሚለውን button click🤏 አድርጉት...ዛሬ አይቀርም!!!
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰 https://t.me/Kekalu_Maid?livestream=69d534f53ba95b0c32 〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰 #ለ10_40_እፀልያለሁ #Day_7👑👑👑 #ቅድሚያ_ላልተደረሱት ¶| Follow | Share @Kekalu_Maid

photo content

መዝሙር 20:1-4 1 በመከራ ቀን እግዚአብሔር ይስማህ፤ የያዕቆብ አምላክ ስም ያቁምህ። 2 ከመቅደሱ ረድኤትን ይላክልህ፥ ከጽዮንም ያጥናህ። 3 ቍርባንህን ሁሉ ያስብልህ፤ የሚቃጠል መሥዋዕትህን ያለምልምልህ። 4 እንደ ልብህ ይስጥህ፡ ፈቃድህንም ሁሉ ይፈጽምልህ።

📌እግዚአብሔር ይባርካችሁ❕🥰 @kekalu_maid

1 ጢሞቴዎስ 2:1-4 1-2 እንግዲህ እግዚአብሔርን በመምሰልና በጭምትነት ሁሉ ጸጥና ዝግ ብለን እንድንኖር፥ ልመናና ጸሎት ምልጃም ምስጋናም ስለ ሰዎች ሁሉ ስለ ነገሥታትና ስለ መኳንንትም ሁሉ እንዲደረጉ ከሁሉ በፊት እመክራለሁ። 3-4 ሰዎች ሁሉ ሊድኑና እውነቱን ወደ ማወቅ ሊደርሱ በሚወድ በእግዚአብሔር በመድኃኒታችን ፊት መልካምና ደስ የሚያሰኝ ይህ ነው።

2 ጴጥሮስ 3:9 9 ለአንዳንዶች የሚዘገይ እንደሚመስላቸው ጌታ ስለ ተስፋ ቃሉ አይዘገይም፥ ነገር ግን ሁሉ ወደ ንስሐ እንዲደርሱ እንጂ ማንም እንዳይጠፋ ወዶ ስለ እናንተ ይታገሣል።
💥አስፈሪው ሃይማኖታዊ የዓለም ክልል💥 🔆 በብዙ የዓለም ክፍሎች ያልተደረሱ ሕዝቦች ከኢየሱስ ተከታዮች ጋር የሚገናኙበት ያልተቋረጠ ዕድል አላቸው። ሆኖም እነዚህ ያልተደረሱ ሕዝቦች በብዙ የተከማቹትና ከክርስቶስ ተከታዮች ጋር ለመገናኘት ያላቸው ዕድል አናሳ የሆነበት የዓለም ክፍል አለ። ይህም የዓለም ክፍል 10/40 መስኮት በመባል ይታወቃል። ይህ ጂኦግራፊያዊ የአሰላለፍ መስመር ከምዕራብ አፍሪካ ተነስቶ መካከለኛው ምስራቅ አቋርጦ እስከ እስያ ደረስ የሚዘልቅ ነው። ይህ መስመር በአብዛኛው የአለማችንን ታላቅ የሃይማኖት ክፍል ተከታዮችን ማለትም ሙስሊሞችን፣ ሂንዱዎችንና ቡድሂስቶችን የሚጨምርና የሚያጠቃልል ነው። በአጠቃላይ ሲታይ እነዚህን ሕዝቦች በወንጌል ለመድረስ አመቺ የሚባሉት በብዛት ባለው የዓለም ክፍል የሚገኙ ባህል አቀፍ የወንጌል ሠራተኞች ናቸው። እነዚህ የወንጌል ሠራተኞች ከመልክዓ ምድር፣ ከኢኮኖሚ፣ ከቋንቋም ሆነ ከባህል አንጻር ሲታይ ቅርበት ያላቸው ናቸው። 📌 እነዚህ በጥቂቱ በተደረሱ ሕዝቦች መካከል የሚገኙ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎች ከአንድም አማኝ ጋር ሳይገናኙና ስለድነት ሳይሰሙ ዕድል ሳያገኙ ኖረው ያልፋሉ። እነዚህ ሰዎች ወንጌል እንዲሰሙ ለማድረግ የወንጌል ሠራተኞች እንቅፋቶቻቸውን አልፈው ለመድረስ በሚያስችል መልኩ ዝግጁ መሆን አለባቸው። በተለይም ከእነዚህ ሃይማኖቶች ወደ ኢየሱስ የሚመጡ ሰዎች ለባህላቸው በሚስማማና በሚመጥን መልኩ እንዲመለኩ ፍላጎታቸውን ማስተላለፍ ፈቃደኝነት ሊኖራቸው ይገባል። 📌እነዚህን እና መሰሎች በሚገባ ያልተደረሱ ሕዝቦች በአብዛኛው ፦ 👉 ድሆችና ጉዳተኞች 👉 የማህበረሰብ ልማት የሌላቸው 👉 ማህበራዊ ፍትህ የተጓደለባቸው 👉 የተሰደዱና የታሰሩ ሰዎች የሚበዙበት 👉ህገወጥ የሰዎች ዝውውር የሚበዛበት 👉የሴቶች እየያዝ ኢ-ፍትሐዊ የሆነበት እና ለችግር የተጋለጡ ልጆች የሚበዙበት፤ ስፍራ በመሆኑ አለማቀፋዊ አስፈሪ ስፍራ እንዲሆን አድርጎታል። 💥 ምን ያህሎቻችን ለእነዚህ ሕዝቦች እንፀልያለን❓ በዚህ አከባቢ የሚገኙ ፦ THUMB(Tribal belief,Hinduism, Un-religious, Muslims, Buddhism) በመባል የሚታወቁት የሀይማኖት ክፍሎች ኢየሱስን ሳያውቁ እንዳይሞቱ ልንፀልይ #ስምህ_ይቀደስ ልንል ይገባናል።🙏🙏🙏
ራእይ 7:9 9 ከዚህ በኋላ አየሁ፥ እነሆም፥ አንድ እንኳ ሊቆጥራቸው የማይችል ከሕዝብና ከነገድ ከወገንም ከቋንቋም ሁሉ እጅግ ብዙ ሰዎች ነበሩ፤ ነጭ ልብስም ለብሰው የዘንባባንም ዝንጣፊዎች በእጆቻቸው ይዘው በዙፋኑና በበጉ ፊት ቆሙ፤
💥የኢየሱስ ስም ይቀደስ። አሜን! #አስር_አርባ_መስኮት #ኢየሱስ_ስምህ_ይቀደስ ¶Follow | Join | Share #ከቃሉ_ማዕድ

photo content

10/40

"Mission prayer፦ To know him & To make known" 📌ተጀምሯል📌 1 ጢሞቴዎስ 2:1-4 1-2 እንግዲህ እግዚአብሔርን በመምሰልና በጭምትነት ሁሉ ጸጥና ዝግ ብለን እንድንኖር፥ ልመናና ጸሎት ምልጃም ምስጋናም ስለ ሰዎች ሁሉ ስለ ነገሥታትና ስለ መኳንንትም ሁሉ እንዲደረጉ ከሁሉ በፊት እመክራለሁ። 3-4 ሰዎች ሁሉ ሊድኑና እውነቱን ወደ ማወቅ ሊደርሱ በሚወድ በእግዚአብሔር በመድኃኒታችን ፊት መልካምና ደስ የሚያሰኝ ይህ ነው። https://t.me/Kekalu_Maid?livestream=e17321e1f89c7c11bc

20 min⌚ Left! ዛሬ በጌታ መንፈስ በፀሎት አብሮን የሚቆይ ክቡር እንግዳ በመካከላችን ይኖራል።https://t.me/Kekalu_Maid?livestream=e17321e1f89c7c11bc

📼 360p, 💾 22.9MB, @Gozilla_bot