fa
Feedback
قناة أبي الفردوس نظيف بن علي الحبشي

قناة أبي الفردوس نظيف بن علي الحبشي

رفتن به کانال در Telegram

ይህ የወንድም አቡል_ፊርደውስ ቻናል ነው! ​በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል ላይ፦ 。​አስተማሪ የሆኑ ሸሪዐዊ ትምህርቶች፣ 。​ልብን የሚያርሱና እውቀትን የሚጨምሩ ፈዋኢዶች፣ 。​ወቅታዊ የዲን ምክሮች በስፋት ይቀርቡበታል። ​አሁኑኑ ይቀላቀሉን፣ ለወዳጅ ዘመዶዎም ያጋሩ! https://t.me/nezifali123

نمایش بیشتر
کشور مشخص نشده استدسته بندی مشخص نشده است
331
مشترکین
-324 ساعت
+17 روز
+430 روز
آرشیو پست ها
https://forms.gle/v3AteFBu6izr2rEA7 የፊደላት ባህሪ ፈተና ነው እየገባቹህ ተፈተኑ https://t.me/nezifali123/203

ዛሬ ፈተና አለን ተዘጋጁ

ለወንድማችን ኡስታዝ ዐብዱልመናን الله أكبر الحمد الله 🥰أخي الفاضل 🎉بارك الله لكما وبارك عليكما وجمع بينكما في خير 🎉🎊 አሏህ የተባረከ ትዳር ያድርግልህ !!

قال ابن شاهين رحمه الله تعالى في كتابه شرح مذاهب أهل السنة (33): ኢብኑ ሻሂን (አላህ ይዘንላቸውና) «ሸርሑ መዛሂቢ አህሊስ-ሱና» በተሰኘው መጽሐፋቸው ቁጥር (33) ላይ እንዲህ አሉ። ​حَدَّثَنَا عَبْدُ اللَّهِ بْنُ سُلَيْمَانَ بْنِ الْأَشْعَثَ السِّجِسْتَانِيُّ، ዐብዱልላህ ኢብኑ ሱለይማን ኢብኒል-አሽዐስ አሲጂስታኒ ነገሩን፡ ​حَدَّثَنِي أَبِي، عَنْ سُلَيْمَانَ بْنِ حَرْبٍ، قَالَ: አባቴ ከሱለይማን ኢብኑ ሀርብ ዘግቦልኝ እንዲህ አለ፡ ​قَالَ حَمَّادُ بْنُ زَيْدٍ: ሐማድ ኢብኑ ዘይድ እንዲህ አለ፡ ​"مَثَلُ الْجَهْمِيَّةِ مَثَلُ رَجُلٍ قِيلَ لَهُ: أَفِي دَارِكَ نَخْلَةٌ؟ قَالَ: نَعَمْ. «የጀህምያዎች ምሳሌ፤ አንድን ሰው "በቤትህ ውስጥ የተመር ዛፍ አለን?" ተብሎ ተጠይቆ "አዎ አለ" እንዳለው ሰው ምሳሌ ነው፤ ​قِيلَ: فَلَهَا خُوصٌ؟ قَالَ: لَا. "ታዲያ ዝንጣፊ/ቅጠል አላት?" ተባለ፤ "የላትም" አለ። ​ ​قِيلَ: فَلَهَا سَعَفٌ؟ قَالَ: لَا. "ታዲያ የዘንባባ ጭራንፎ አላት?" ተባለ፤ "የላትም" አለ። ​قِيلَ: فَلَهَا كَرَبٌ؟ قَالَ: لَا. "ታዲያ የግንድ ቅርፊት አላት?" ተባለ፤ "የላትም" አለ። ​قِيلَ: فَلَهَا جِذْعٌ؟ قَالَ: لَا. "ታዲያ ግንድ አላት?" ተባለ፤ "የላትም" አለ። ​قِيلَ: فَلَهَا أَصْلٌ؟ قَالَ: لَا. "ታዲያ ስር አላት?" ተባለ፤ "የላትም" አለ። ​قِيلَ: فَلَا نَخْلَةَ فِي دَارِكَ. "እንግዲያውስ በቤትህ ውስጥ ምንም የተመር ዛፍ የለም!" ተባለ። ​هَؤُلَاءِ الْجَهْمِيَّةُ، قِيلَ لَهُمْ: لَكُمْ رَبٌّ؟ قَالُوا: نَعَمْ. እነዚህም ጀህምያዎች እንደዚሁ ናቸው፤ "ጌታ አላችሁን?" ተብለው ሲጠየቁ "አዎ" ይላሉ፤ ​قِيلَ: يَتَكَلَّمُ؟ قَالُوا: لَا. "ይናገራልን?" ሲባሉ "አይናገርም" ይላሉ። ​قِيلَ: فَلَهُ يَدٌ؟ قَالُوا: لَا. "እጅ አለው?" ሲባሉ "የለውም" ይላሉ። ​قِيلَ: فَلَهُ قَدَمٌ؟ قَالُوا: لَا. "እግር አለው?" ሲባሉ "የለውም" ይላሉ። ​قِيلَ: فَلَهُ إِصْبَعٌ؟ قَالُوا: لَا. "ጣት አለው?" ሲባሉ "የለውም" ይላሉ። ​قِيلَ: فَيَرْضَى وَيَغْضَبُ؟ قَالُوا: لَا. "ይወዳል፣ ይቆጣል?" ሲባሉ "አይቆጣም/አይወድም" ይላሉ። ​قِيلَ: فَلَا رَبَّ لَكُمْ" "እንግዲያውስ እናንተ ምንም ጌታ የላችሁም!" ይባላሉ።» https://t.me/Abumuhemed1

اللامية المنسوبة إلى شيخ الإسلام بصوت الأخ أبي الفردوس الحبشي وفقه الله https://t.me/nezifali123/199

ليلة الجمعة ويومها. إِنَّ اللَّهَ وَمَلَائِكَتَهُ يُصَلُّونَ عَلَى النَّبِيِّ ۚ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا صَلُّوا عَلَيْهِ وَسَلِّمُوا تَسْلِيمًا (56) أكثروا من الصلاة والسلام على خليل الله وحبيبه ورسوله وجليسه على العرش يوم القيامة. صلى الله عليه وسلم.

​📚 የሚፍታሁ ተጅዊድ ደርስ 📚 ​ዛሬ እንደሚታወቀው ከምሽቱ 3:30 (በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር) የቀጥታ ስርጭት የተጅዊድ ትምህርት (ደርስ) አለን። ​📖 የደርሶቹ መለቀቂያ ቻናል: ቀደም ብለው የተለቀቁ ደርሶችን ለመከታተል ወይም ለተጨማሪ መረጃ የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ፦ 👉 https://t.me/nezifali123 ​💬 ማሳሰቢያ: እባክዎ መልዕክቱን ለሌሎችም ሼር (Share) በማድረግ ተደራሽ ያድርጉ፤ የአጅሩ ተካፋይ ይሁኑ!

كان العلامة الإتيوبي رحمه الله كثيرا ما ينبه الطلاب على خطإ نحوي يرتكبونه عند قولهم : {سَوَاءً كان كذا أم كذا ...}، فينصبون كلمة (سواء) وكان يقول : إن نصب هذه الكلمة ليس له أي تخريج في العربية، ولو من وجه ضعيف. بل الصواب رفعها وتكون حينئذ خبرا مقدما، أو مبتدأ فيصير التقدير (كون كذا أم كذا سَوَاءٌ) فلذلك قال رحمه الله: قول { سَوَاءً كان } بالنصب، غلط ‌▪️⁩‌▪️⁩‌▪️⁩صوابه الرفع فكن ممن ضبط أعرب (سَوَاءٌ) خبرا مقدما ‌▪️⁩‌▪️⁩‌▪️⁩وما يلي مبتدأ فلتعلما __ 🔘 aletioupi.com 🔘 t.me/aletioupi https://t.me/nezifali123/193

ذاكروا وراجعوا الدروس التي مضت بارك الله فيكم حياة العلم مذاكرته

ገባ ገባ በሉ ደርሱ ሊጀመር ነው

​📚 የሚፍታሁ ተጅዊድ ደርስ 📚 ​ዛሬ እንደሚታወቀው ከምሽቱ 3:30 (በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር) የቀጥታ ስርጭት የተጅዊድ ትምህርት (ደርስ) አለን። ​📖 የደርሶቹ መለቀቂያ ቻናል: ቀደም ብለው የተለቀቁ ደርሶችን ለመከታተል ወይም ለተጨማሪ መረጃ የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ፦ 👉 https://t.me/nezifali123 ​💬 ማሳሰቢያ: እባክዎ መልዕክቱን ለሌሎችም ሼር (Share) በማድረግ ተደራሽ ያድርጉ፤ የአጅሩ ተካፋይ ይሁኑ!

قال الشيخ حمد بن ناصر بن معمر:
«فإن احتج أحد علينا بما عليه المتأخرون، قلنا: الحجة بما عليه الصحابة والتابعون، الذين هم خير القرون، لا بما عليه الخلف، الذين يقولون ما لا يفعلون، ويفعلون ما لا يؤمرون».
الدرر السنية في الأجوبة النجدية ۸۲/١١

📍من السفلة؟! أخبرنا أبو عبد الرحمن السلمي قال: سمعت منصور بن عبد الله يقول: سمعت عبد الصمد بن يعقوب البزاز: بمصر، يقول: سمعت المزني يقول: سألت الشافعي: من السّفلة؟ قال: "من يكون إكرامه لمخالفيه أكثر من إكرامه لأهل مذهبه"

​📚 የሚፍታሁ ተጅዊድ ደርስ 📚 ​ዛሬ እንደሚታወቀው ከምሽቱ 3:30 (በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር) የቀጥታ ስርጭት የተጅዊድ ትምህርት (ደርስ) አለን። ​📖 የደርሶቹ መለቀቂያ ቻናል: ቀደም ብለው የተለቀቁ ደርሶችን ለመከታተል ወይም ለተጨማሪ መረጃ የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ፦ 👉 https://t.me/nezifali123 ​💬 ማሳሰቢያ: እባክዎ መልዕክቱን ለሌሎችም ሼር (Share) በማድረግ ተደራሽ ያድርጉ፤ የአጅሩ ተካፋይ ይሁኑ!

ዛሬ ደርስ አይኖረንም ሙራጀዐ አድርጉ አህባቢ