Eotc Task Force
Ir al canal en Telegram
7 366
Suscriptores
-224 horas
+1857 días
+33230 días
Archivo de publicaciones
7 364
በገዛ ሀገራችን ላይ በጅምላ ተገድለናል ታርደናል ተፈናቅለናል የመከራዎች ሁሉ ቤተ ሙከራ ሆነናል ያልተፈጸመብን የግፍ ዓይነት የለም ይኽን ማስቆም የምንችለው ቆፍጠን ብለን ገዳዮችን መመከት ስንችል ብቻ ነው።በልመና ለዲፕሎማሲ፣በምንደኞች ፕሮፓጋንዳ ነጻነት አይገኝም ።
7 364
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
"በሚዲያ ጫካ የጠፋን ትውልድ በሚዲያ ኀሰሳ እንፈልግ"
[የኔታ ገብረ መድኅን እንየው]
👉በሁሉም የሚዲያ ፕላቶፎርሞች ሼር በማድረግ እንተባበር
7 364
Repost from Fantahun wakie ፋንታሁን ዋቄ
"አብይ አህመድተጨቁኖ ለነበረው ሙስሊምነፃ አውጨ ነው" የሚል የዲፕሎማሲ ሥራ ቀጥሎምን ሊያስከትል ይችላል?
7 364
ይኽን ዜና የማኅበረ ቅዱሳን ሰዎች የጻፉ ይመስላችኋል? እኔ ግን አይመስለኝም።እንዴት ካላችሁኝ፦
፩ ማን እንደ ተፈናቀለ አይገልጽም ዝም ብሎ በደፈናው ምዕመናን ይላል።የትኛው እምነት ምዕመን?
፪ ከላይ በርዕሱ ላይ በሰላም ምክንያት ተፈናቀሉ ይሉና በሐተታው ላይ ደግሞ በሰላም እጦት ምክንያት ይላል።እንደ ባለፈው የኦፌኮ መግለጫ ነው የሆነው።ኦፌኮ በመግለጫው በርዕሱ ላይ ጥቃቱ ሃይማኖታዊ ነው ይልና ወደ ሐተታው ሲገባ ደግሞ ሃይማኖታዊ አይደለም ይላል።አቤት መመሳሰል!
፫ ትርጉም አልባ የቃላት አጠቃቀምና የቃላት ድግግሞሽ፦"በሰላም ምክንያት ተፈናቅለው ከቀያቸው ለተፈናቀሉ"
ይኽንን ዜና የጻፉት ወይ የሚያስገድሉን ካድሬዎች ናቸው ወይ ደግሞ የዘር ፖለቲካውን ተጠቅመው ቤተ ክርስቲያንቱን የሚጎስሟት ናቸው።
7 364
Repost from ፍኖተ አበው ዘኦርቶዶክስ (መ/ር ንዋይ ካሳሁን)
ገዳዮቻችንኮ እድለኛ ናቸው። በነሱ በኩል ይገድላሉ። በእኛ በኩል ደግሞ "በሰላም ምክንያት የተፈናቀሉ" ብሎ ዜና ይሠራላቸዋል።
ሰው በሰላም ምክንያት ይፈናቀላል ወይ? ይገርማል። በሰላም ምክንያት ከተፈናቀሉ በጦርነት ሲኾን ምን ሊኾኑ ነው። የታደሉ ገዳዮች። የውስጥ ሽፋን ሰጪ ፈሪ ያለበት ቤት። ይኽንን ደግሞ ጥበብ ነው ይሉታል።
7 364
+1
<< አትገደል ተጋደል
አትሰደድ ተከላከል>>
<<Hin Ajjeefamin Qabsuuri
Hin Ari'atamin Ofirraa Qoli>>
7 364
የዳንግላን ሼኽ ሞት በተመለከተ ከአከባቢው የደረሰኝ መረጃ እንዲህ ይላል "ሼኹን የገደሉት የሥርዐቱ አገልጋዮች አድማ ብትኖች ናቸው ። ሲጀመርም በአከባቢው ላይ ያሉት መካላከያ እና የክልሉ ታጣቂዎች ናቸው"
7 364
Repost from Eotc Task Force
የእነዚህ ሁለቱን ባለሥልጣናት እምነት ምን እንደሆነበትክክል የሚያውቅና የሚነግረኝ ሰው ካለ በውስጥ መስመር ያውራኝ
@Orthopia123
7 364
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
የኦርቶዶክሳውያን እልቂት ተባብሶ ቀጥሏል
ትናንት በ ቀን 20/10 2018 ዓ.ም ለእሑድ አጥቢያ በጉና ወረዳ ሬኤ አርባ ቀበሌ ልዩ ስሙ ጨድድ ወደላ በሚባል ቦታ አክራሪ ታጣቂዎቹ አንድ ሰው ገድለዉ 3 ሰዉ አግተዉ ወስደዋል።የሟቹ ስም ሚሊዮን ነጋሹ ገለታ ይባላል በግብርና ሥራ የሚተዳደር ነው።የታገቾች ስም ደጀኔ ታደሰ ድንቁ (መ/ር) መምህር፣ንጋቱ መኩሪያ እና ዓባይ እርዳ ናቸው ።ሁለቱበግብርና ሥራ ሚተዳደሩ ናቸው።
ያልተደራጀ ብዙ ሕዝብ በተደራጁ ጥቂት ቡድኖች ይጠፋል ታሪክም የሚነግረን ይኽንን ነው።
https://t.me/Eyo21e
7 364
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
የኦርቶዶክሳውያን እልቂት ተባብሶ ቀጥሏል
ትናንት በ ቀን 20/10 2018 ዓ.ም ለእሑድ አጥቢያ በጉና ወረዳ ሬኤ አርባ ቀበሌ ልዩ ስሙ ጨድድ ወደላ በሚባል ቦታ አክራሪ ታጣቂዎቹ አንድ ሰው ገድለዉ 3 ሰዉ አግተዉ ወስደዋል።የሟቹ ስም ሚሊዮን ነጋሹ ገለታ ይባላል በግብርና ሥራ የሚተዳደር ነው።የታገቾች ስም ደጀኔ ታደሰ ድንቁ (መ/ር)፣ንጋቱ መኩሪያ እና ዓባይ እርዳ ናቸው ።ሦስቱም በግብርና ሥራ ሚተዳደሩ ናቸው።
ያልተደራጀ ብዙ ሕዝብ በተደራጁ ጥቂት ቡድኖች ይጠፋል ታሪክም የሚነግረን ይኽንን ነው።
https://t.me/Eyo21e
7 364
+5
ሕዝቡን አፈናቅላችሁ አከባቢውን ከኦርቶዶክስ ካጸዳችሁ በኋላ አንድም ኦርቶዶክስ በሌለበት " ሰላም ነው"ለማለት ፎቶ ተነስታችሁ ተመለሳችሁ።ሆኖም ግን ከፍርድ እንደማታመልጡ እወቁ።ያስጨፈጨፋችሁት ቲማቲም አይደለም ኦርቶዶክሳውያንን ነው።ቀልድ የለም።የዘራችሁትን ታጭዳላችሁ ለልጆቻችሁ ሳይቀር ጥቁር ታሪክ ነው እያስቀሙጣችሁ ነው።በ በቀል የነደደ እናቱን አባቱን ወንድሙን እህቱን ያረዳችሁበት ትውልድ እየመጣ ነው።
7 364
" አባት አትናገር" እያላችሁ የምትጃጃሉ ሰዎች እስኪ ስለ ኦርቶዶክሳውያን የሚቆረቆር የልጆቹ እልቂት የቤተ ክርስቲያን ዉድመት ገዶት የተናገረ አንድ አባት ስም ጥቀሱልን
7 364
እስላማዊ መንግስት እንመሰርታለን፤ሕዝቡም ይደግፈን ይላል 👆ጂሀዲስቱ
—————————————————
ስማችንን አታጥፉ እኛ እንዲ አናደርግም የሚሉት ፣እንዲህ የሚያደርጉትን ማውገዝና መቃወም አይፈልጉም ለምን ??
7 364
Repost from Effoy Official
በቅርብ ቀን ወሎ ላይ ጠብቁን የሚል ዛቻ የወሃብያ ሙስሊሞች ሲዝቱ ነበር....ታዲያ ይህው እንደዛቱት ጽንፈኞቹ ካህኑን በጥይት ደብድበው ገድለውታል!!!
7 364
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
+1
Inbox [ከአርሲ ሽርካ]
ሰላም ወንድሜ እንዴት ነህ? ጎቤሣ አከባቢ ያለው ድባብ ደስ አይልም። ባለፈው በሶሌ ዲገሉና አጎራባች አከባቢዎች ላይ አጥፊዎቹ ጥቃት ሊፈጽሙ ዝግጅት እያደረጉ እንዳሉ መረጃው በየማኅበራዊ ሚዲያ መሠራጨቱን ተክትሎ ለጊዜው አቅጣጫቸውን ወደ ከተማ ኦፕሬሽን ቀይረውታል።ለኦፕሬሽኑ የተመረጡት በከተማ ውስጥ በኅቡዕ ተደራጅተው ያሉ አክራሪ ወጣቶች ናቸው።የጥቃት ዒላማ የተደረገችው የወረዳዋ ዋና ከተማ ጎቤሣ ስትሆን ጠሬታ በር፣መነኻሪያ ፣ጎቤሣ ሆስፒታል፣ወደ መካና መውጫ በዋናነት ይጠቀሳሉ።የጎቤሣ ቅድስት ኪደነምሕረትም የጥቃቱ ዒላማ የመሆን እድሉ ሰፊ ነው።በእነዚህ አከባቢዎች ላይ ከዚህ በፊት ኦርቶዶክሳውያን በጩቤ ሲወጉ ነበር፣ ማዕተብ እያሳዩ ነጠላ ለብሶ መሄድ ዋጋ ያስከፍላል።ከ2008ዓ.ም ጀምሮ ለምን ማዕተብ አሰርህ፣ ለምን ነጠላ ለብስህ? ተብለለው የተደበደቡ ሰንበት ተማሪዎች ብዙ ናቸው ወረዳውን ለቀው እንዲሰደዱ የተደረጉም ቁጥራቸው ቀላል አይደለም።እነዚህ የወሀቢያው ክንፍ የሆኑ አክራሪ እስላሞች ባለፈው ሰኞ በመነኻሪያ አከባቢ የዶ/ር ደምሱ ገመዳን ሀውልት ከበው ሲጨፍሩና በእኛ ላይ ሲዝቱብን ነበር።እኛ እግር በእግር እየተከታተልን መረጃ እያወጣንባቸው ተቸግረው እንጂ ከፍተኛ ጭፍጨፋ ለመፈጸም ነው እየተዘጋጁ ያሉት።ይኽ ብቻ አይደለም ወንድሜ የመንግሥት የጸጥታ አካላት ለአክራሪ ታጣቂዎች ካምፓቸውን እየለቀቁ እየወጡ ነው ያሉት ብዙ የገጠር አከባቢዎችም ከኦርቶዶክስ እየጸዱ መጥተዋል ።እነዚህን አጥፊዎች የሚዋጋ
ወታደር አጥተው ሳይሆን ኦርቶዶክሱ እንዲጠፋ የወረዳው መዋቅር ፍላጎት ስላወው ነው።ቀስበቀስ ሙሉውን ወረዳ ለቀውላቸው ወጥተው ኦርቶዶክሱን ማስጨረሳቸው የማይቀር ጉዳይ ነው ብቻ እየሆነ ያለው ይከብዳል።
https://t.me/Eyo21e
7 364
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
እንደው ምን ይሻላል?
ሕዝባችን ፍጅቱ ሥርዐታዊ፣መዋቅራዊና ርዮዕተዓለማዊ መሆኑን አልተረዳም።ዛሬም" የህግ ያለህ?"ይላል።ኢትዮጵያ ላይ ለኦርቶዶክሳውያን ሚሆን ህግ አለ እንዴ?
በሕዝባችን ላይ እየተፈጸመ ያለው አካላዊ ፍጅት ብቻ አይደለም በኢኮኖሚ የማድቀቅ ከአቀዬው ነቅሎ የማባረር ሥራ ነው እየተሠራ ያለው።አሁንም ቢሆን የመከራችንንጥልቀት ተረድተን ኅልውናችንን ለማስጠበቅ እስካልተነሳን ድረስ መከራችን በፍጹም ሊቆም አይችልም።ይኽን እናስምርበት።
7 364
+1
ለእነዚህ ሰዎች ታሪክ ማለት ምንድን ነው? ሕዝብ እንደሆነ እያለቀ ነው? ምንድን ነው ዩሚያሻግሩት? ማንን ነው የሚያሻግሩት?
7 364
+1
<< አትገደል ተጋደል
አትሰደድ ተከላከል>>
<<Hin Ajjeefamin Qabsuuri
Hin Ari'atamin Ofirraa Qoli>>
