Eotc Task Force
Ir al canal en Telegram
7 366
Suscriptores
-224 horas
+1857 días
+33230 días
Archivo de publicaciones
7 369
ከ“ኦሮሚያ ሪፐብሊክ” እስከ “ኵሻዊት ኢትዮጵያ” | በደቻሳ አበበ
እየተደፈሩ ጡታቸው እየተቆረጠ ገደል የተወረወሩትን ሴቶች ብዛት ቤት ይቁጠራቸው፡፡ ዛሬ በእነዚህ አካባቢዎች ያሉና ዕድሜያቸው ከ25 ዓመት በታች የሆኑ ክርስቲያኖች ብዙዎቹ አባት፣ እናት እና ታላቅ ወንድም የላቸውም፡፡ አጠቃላይ በብዛቱም ሆነ በወንጀል አፈጻጸሙ አስቃቂነት ከፍተኛ የክርስቲያን እልቂት የተካሄደው በምዕራብ ሐረርጌ በገለምሶ፣ አንጫር፣ ዳሮ ለቡ፣ ወፈ፣ ዳንሴ ወዘተ... ቦታዎች ብቻ ከ15,000 በላይ ክርስቲያኖች እንደተጨፈጨፉ እ.ኤ.አ በ1993 አውሮፓ ኅብረት አምስተርዳም የቀረበው የሃይማኖት ራይት ሪፖርት ተመዝግቧል፡፡
5) በ1984 ዓ.ም. በአርሲ ክፍለ ሀገር አርባ ጉጉ፣ ጉና፣ በአርሲዬ ጆጂ፣ መርቲ በመሳሰሉት ከ12 በላይ የአርሲ አካባቢዎች የኦነግ ባንዲራን የያዙ የኦነግ ወታደሮች ክርስቲያን አባ ወራዎችን ለጥያቄ ትፈለጋላችሁ ብለው ሰላምታ በአፈሳ መልክ ሰበሰቧቸው፡፡ ከታፈኑ በኋላ ስለክርስትና መጥፎነት እና ስለእስልምና ሃይማኖት ትክክለኛነት ሰላምታ ሰበኳቸው፡፡
ከስብከቱ በኋላ እስልምና ያልተቀበሉትን ክርስቲያኖች ገበያ መሐል ላይ ማማ በመሥራት የተወሰኑ ወደ ማማው እንዲወጡ ያደርጉና «አላሁ አክበር» በሉ ወይም ሞትን ምረጡ!» በማለት ዙሪያቸውን መትረየስ ያጠማምዱባቸዋል። የፈሩ «አላሁ አክበር» ይልና መጽሐፍ ቅዱስ እየረገጠ የተዘጋጀለትን እስልምና ልብስ እየለበሰ ይወርዳል። ያልፈሩ እና አንልም ያሉት ግን ገበያ መሐል በመትረየስ መስዋዕት ይሆኑ ነበር። ሰዎችን ከመግደል በተጨማሪም አርሲ ብቻ ከ200 በላይ የክርስቲያን አብያተ ክርስቲያናት ተቃጥለዋል።
6)በወቅቱ በአርሲ ጆጂ ወረዳ ብቻ 6000 ቤቶች በቶሎማ ጋይተዋል። በአርባ ጉጉ፣ በጉና ወረዳ ሞላ ጊዮርጊስ በተባለገደል ብቻ 1000 ያላነሱ ክርስቲያኖች በሕይወት ወደ ገደል ተጥለዋል።
7) በተለያየ ጊዜ ከአርሲው ጭፍጨፋ ሸሽተው ከአሶሳ ወደ ናዝሬት ሲሸሹ የነበሩ በሺሕ የሚቆጠሩ ክርስቲያኖች በኦነግ ወታደሮች ከመንገድ ተይዘው በጅምላ ተገድለዋል። የኦነግ ወታደሮች ወንዶች ሁሉ ብልታቸውን በመቁረጥ እና በሚስማር በማርደፍ ሲገድሉ፤ ሴቶችን ደግሞ በጅምላ ከደፈሩ በኋላ ማኅፀናቸው ውስጥ በመውሰድና እጅና እግራቸውን በምስማር በእንጨት ላይ መስቀለኛ መተው ይገድሉ ነበረ።
የሚሉ ዘገንንጭ ሪፖርቶች በእነዚህ በተጠቀሱ ዓለም አቀፍ ድርጅቶች ይወጡ ነበር።
እነዚህ ሪፖርቶች በቢ.ቢ.ሲ. ሲወጡ ከዘመኑ አንጻር የማይጠበቅ ነበርና መረጃው አውሮፓን አስደነገጠ። ይህ የቢ.ቢ.ሲ. ዜና ፖለቲካዊ ጦስ አለውና ገና ለዓለም አቀፍ ዕውቅና ይውተረተር የነበረውን የሽግግር መንግሥት አስቆጣው። አካባቢውን ያስተዳድር የነበረው የሽግግር መንግሥቱ አባል ጉዳዩን ለማጣራት ኃላፊነት ሲሰጠው «አጥንቼ አመጣሁት» ያለው ውጤት ግጭቱንና ግድያውን የካደ ሳይሆን በአካባቢው ኦሮሞ ነዋሪዎች እና በሰፋሪዎች መካከል የተነሳ መሆኑን አስረዳ።
በሪፖርቱ ጊዜ ግን ግጭቱንም እንደ ተቆጣጠረው በመግለጽ በፌዴራል የሽግግር መንግሥት የማጣራቱን ውሳኔ ከለከለ። ነገር ግን የኦነግን እንቅስቃሴ በንቃት በመረጃ አታሼዎቻቸው ይከታተሉ የነበሩ የዓለም አቀፍ የሜዲያ ተቋማት የሆኑት የፈረንሳይ ኤጀንሲ ፍራንስ ፕሬስ እና ቢ.ቢ.ሲ. ይህን የኦነግ ሁለተኛ ጭፍጨፋ ወዲያው ደረሱበትና በማስረጃ አስደግፈው መረጃውን በዜና ለዓለም ሕዝብ አሰራጩት። በእነዚህ ዜና ዓለም ተቆጣ። ብዙ አገሮች በማውገዝ መግለጫ አወጡ። ዓለም ሁሉ በኢትዮጵያ ላይ ትኩረት አደረገ። በተለቀቁት የመረጃ ምስሎች በሁሉም የሚታወቀው የኦነግ አካባቢው
7 369
የአርሲ ኦርቶዶክሳውያን እርዳታ ጊዜያዊ ረሃብን እንጂ ሰይፍን አያስታግስም። ራሳችሁን የምታድኑበትን መንገድ ፈልጉ መከራው አይቆምም ።
7 369
ኦሮሚያ ያለው ኦርቶዶክስ በአማራ ክልል በህግ ማስከበር ሽፋን ለሚጨፈጨፈው ኦርቶዶክስ ካልተቆረቆረ ፣በአማራ ክልል ያለው ኦርቶዶክስ ኦሮሚያ ላይ ስለሚታረደው ኦርቶዶክስ ካልተቆረቆረ ታዲያ ምኑ ላይ ነው ኦርቶዶክሳዊነታችን?
7 369
+1
<< አትገደል ተጋደል
አትሰደድ ተከላከል>>
<<Hin Ajjeefamin Qabsuuri
Hin Ari'atamin Ofirraa Qoli>>
7 369
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
+2
(ኦሮሚያ ሪፓብሊክን "ኢስላማዊት ኦሮሚያን")ለማዋለድ በ1980ቹ በአርሲ፣በሐረር፣በሐረርጌና በባሌ በኦርቶዶክሳውያን ላይ በኦነግ ስም የሚንቀሳቀሱ በአክራሪ የኦሮሞ እስላም ታጣቂዎች የተፈጸሙ የዘር ማጥፋት ወንጀሎች መካከል ጥቂቶችን፦
👉አንገት መቁረጥ
👉ጡት መቀረጥ
👉ሆድን በሳንጃ ሰርግፎ ወደ ገደል መክተት
👉እሬሳን በገመድ አስሮ በመንገድ ላይ መጎተት
👉በደነዘ ቢለዋ የሰውን አንገት ገዝግዞ ማረድ
👉የሰውን ቆዳ በቁሙ መግፈፍ
👉ብልት ቆርጦ አፍ ውስጥ መጨመር
👉እሬሳ ማቃጠል
ይኽን ሁሉ ግፍ የፈጸመብን ራሱን የእስልምና ነጻ አውጪ ነኝ ብሎ የሚጠራው ኦሮ-ወሀቢያ ነው። ይኽ እኛ ባለመንቃታችን ዛሬም በጅምላ እየገደሉንና እያረዱን ነው።ያኔ የገደሉንና ያረዱን ቁጥራችንን ለመቀነስ ነበር አሁን ደግሞ ለማጥፋት ነው። ምርጫው የእኛ ነው ።ዝም ብለን ተመልክተን ታርደን ማለቅ ወይ ደግሞ በኅብረት ቆመን ራስን መከላከልና የመኖር ኃልውናችንን ማረጋገጥ።
https://t.me/Eyo21e
7 369
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
+2
(ኦሮሚያ ሪፓብሊክን "ኢስላማዊት ኦሮሚያን")ለማዋለድ በ1980ቹ በአርሲ፣በሐረር፣በሐረርጌና በባሌ በኦርቶዶክሳውያን ላይ በኦነግ ስም የሚንቀሳቀሲ በአክራሪ የኦሮሞ እስላም ታጣቂዎች የተፈጸሙ የዘር ማጥፋት ወንጀሎች መካከል ጥቂቶችን፦
👉አንገት መቁረጥ
👉ጡት መቀረጥ
👉ሆድን በሳንጃ ሰርግፎ ወደ ገደል መክተት
👉እሬሳን በገመድ አስሮ በመንገድ ላይ መጎተት
👉በደነዘ ቢለዋ የሰውን አንገት ገዝግዞ ማረድ
👉የሰውን ቆዳ በቁሙ መግፈፍ
👉ብልት ቆርጦ አፍ ውስጥ መጨመር
👉እሬሳ ማቃጠል
ይኽን ሁሉ ግፍ የፈጸመብን ራሱን የእስልምና ነጻ አውጪ ነኝ ብሎ የሚጠራው ኦሮ-ወሀቢያ ነው። ይኽ እኛ ባለመንቃታችን ዛሬም በጅምላ እየገደሉንና እያረዱን ነው።ያኔ የገደሉንና ያረዱን ቁጥራችንን ለመቀነስ ነበር አሁን ደግሞ ለማጥፋት ነው። ምርጫው የእኛ ነው ።ዝም ብለን ተመልክተን ታርደን ማለቅ ወይ ደግሞ በኅብረት ቆመን ራስን መከላከልና የመኖር ኃልውናችንን ማረጋገጥ።
7 369
+1
አርሲ የሙስሊሞች ብቻ መኖሪያ ናት የሚል ኢሜጅ በሰዎች ልቦና ላይ የመሳል አደገኛ አካሄድ።እነዚህ የምትከለቷቸው ሙስሊሞች በምሥራቅ አርሲ ዞን በድሮው አጠራር በአሁኑ የጢቾ ወረዳ ሙስሊሞች ናቸው። የወረዳው የመንግሥት ኮሚኒኬሽን ቢሮ በገጹ ላይ ያጋራው ነው።ለዓሊም የተደረገ አቀባባል ነው ይላል። ልብ በሉ ለሙስሊም ሲሆን ያሻቸውን ይለጥፋሉ ለኦርቶዶክስ ሲሆን ግን ተሳስተው እንኳ አይለጥፏትም ለምን ሥልጣኑን ሁሉ ስለተቆጣጠሩት አርሲ ማለት ሙስሊም ማለት ነው ከሙስሊም ውጭ ሌላ እምነት መኖር የለበትም የሚለውን እሳቤ እውን ለማድረግ እየሠሩ ስለሆነ።
7 369
የእኛን ድክመት ሳስበው ይገርመኛል ወይ የፖለቲካውን ሴራ የመረዳት አቅም የለን ወይ ደግሞ የቤተ ክርስቲያን አናውቅ።ታዲያ እንዴት ነው ይኽን ክፉ ዘመን የምንሻገረው? ዛሬም ጥቃቱ ሃይማኖታዊ አይደለም የሚል ደካማ ኦርቶዶክስ አለ።
7 369
+1
በእነዚህ ወረዳዎች ውስጥ ያላችሁ መረጃ ጥቃቶች እንዲሁም ስጋቶች ሲኖሩ መረጃ እንድታደርሱን አድርሱን።በሌሎች አከባቢዎች ላይ ያላችሁትም እንደዚያው ።
7 369
"ኦርቶዶክስ ያነገሠችው ምንሊክ አርሲ ላይ እጅና ጡት ቆረጠ ብዬ ለመጀመርያ ጊዜ የጻፍሁት እኔ ነኝ።መረጃውንም ያገኘሁት ገና ልጅ ሳለሁ መድረሳ ስማር ከአከባቢ ሽማግሎች ነው።ይኽን ታሪክ ስጽፍ ምዕራባውያንም አልተቃወሙኝም በዝምታ ነው ያለፉኝ[የ አርሲ ኦሮሞ አክራሪ እስልምና አቀንቃኝ Professor Abbas Haji Ganamo]
7 369
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
ይኽም እዚያው ሰላሌ ሀገረ ስብከት ኩዩ ወረዳ ሙሉ በሙሉ የወደመ ሰፈር ነው።
ወጣቱ እንዲህ ይላል፦
"ቤታችን ሀብት ንብረታችን ወድሟል ሁሉም ነገር ወድሟል አንዳች የቀረን ነገር የለም፣የማንበላው የለንም፣የምንጠጣው የለንም፣የምንለብሰው የለንም፣የንጠለልበት እንኳ የለንም ይኽ እንደምትመለከቱት መንግሥት እያወደየን ነው"
አዛውንቶቹ ቅስማቸው ተሰብሮ በቤታቸው ፍርስራሽ ላይ ቁጭ ብለው እያለቀሱ ነው። የሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ አቡነ ቀውስጦስ ግን አዲስ አበባ ላይ ቁጭ ብለው "ታሪክን ለትውልድ ማሻገር"እያሉ ይቀልዳሉ።ብፅዕነትዎ ሆይ እርስዎ ከዘረኝነት እሳቤ የጸዱ ቅን ጸሎተኛ ጾመኛ አባት እንደሆኑ እናውቃለን ነገር ግን አባታዊ ሀላፊነትዎን አልተወጡም ልጆችዎን ከቀበሮዎች መጠበቅ አልቻሉምና በታሪክም በእግዚአብሔር ፊትም ተጠያቂ ነዎት።
ኦርቶዶክሳውያን ግን ከድንዛዜያችን ካልተላቀቅን መከራው ከሁሉም ደጅ ማንኳኳቱ የማይቀር ጉዳይ ነው።መከራው አማራን ብቻ የሚያጠፋ መስሎት ዝም ያለ ሁሉ ተራ በተራ እየተወቀጠ እየተፈጨፈጨፈ ነው።ወገኔ ሆይ በኅብረት ቆመህ ራስህን ከማዳን ውጪ ሌላ አማራጭ የለም።
7 369
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
ይኽም እዚያው ሰላሌ ሀገረ ስብከት ኩዩ ወረዳ ሙሉ በሙሉ የወደመ ሰፈር ነው።
ወጣቱ እንዲህ ይላል፦
"ቤታችን ሀብት ንብረታችን ወድሟል ሁሉም ነገር ወድሟል አንዳች የቀረን ነገር የለም፣የማንበላው የለንም፣የምንጠጣው የለንም፣የምንለብሰው የለንም፣የንጠለልበት እንኳ የለንም ይኽ እንደምትመለከቱት መንግሥት እያወደየን ነው"
አዛውንቶቹ ቅስማቸው ተሰብሮ በቤታቸው ፍርስራሽ ላይ ቁጭ ብለው እያለቀሱ ነው። የሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ አቡነ ቀውስጦስ ግን አዲስ አበባ ላይ ቁጭ ብለው "ታሪክን ለትውልድ ማሻገር"እያሉ ይቀልዳሉ።ብፅዕነትዎ ሆይ እርስዎ ከዘረኝነት እሳቤ የጸዱ ቅን ጸሎተኛ ጾመኛ አባት እንደሆኑ እናውቃለን ነገር ግን አባታዊ ሀላፊነትዎን አልተወጡም ልጆችዎን ከቀበሮዎች መጠበቅ አልቻሉምና በታሪክም በእግዚአብሔር ፊትም ተጠያቂ ነዎት።
ኦርቶዶክሳውያን ግን ከድንዛዜያችን ካልተላቀቅን መከራው ከሁሉም ደጅ ማንኳኳቱ የማይቀር ጉዳይ ነው።መከራው አማራን ብቻ የሚያጠፋ መስሎት ዝም ያለ ሁሉ ተራ በተራ እየተወቀጠ እየተፈጨፈ ነው።ወገኔ ሆይ በኅብረት ቆመህ ራስህን ከማዳን ውጪ ሌላ አማራጭ የለም።
7 369
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
ይኽም እዚያው ሰላሌ ሀገረ ስብከት ኩዩ ወረዳ ሙሉ በሙሉ የወደመ ሰፈር ነው።
ወጣቱ እንዲህ ይላል፦
"ቤታችን ሀብት ንብረታችን ወድሟል ሁሉም ነገር ወድሟል አንዳች የቀረን ነገር የለም፣የማንበላው የለንም፣የምንጠጣው የለንም፣የምንለብሰው የለንም፣የንጠለልበት እንኳ የለንም ይኽ እንደምትመለከቱት መንግሥት እያወደየን ነው"
አዛውንቶቹ ቅስማቸው ተሰብሮ በቤታቸው ፍርስራሽ ላይ ቁጭ ብለው እያለቀሱ ነው። የሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ አቡነ ቀውስጦስ ግን አዲስ አበባ ላይ ቁጭ ብለው "ታሪክን ለትውልድ ማሻገር"እያሉ ይቀልዳሉ።ብፅዕነትዎ ሆይ እርስዎ ከዘረኝነት እሳቤ የጸዱ ቅን ጸሎተኛ ጾመኛ አባት እንደሆኑ እናውቃለን ነገር ግን አባታዊ ሀላፊነትዎን አልተወጡም ልጆችዎን ከቀበሮዎች መጠበቅ አልቻሉምና በታሪክም በእግዚአብሔር ፊትም ተጠያቂ ነዎት።
7 369
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
ሃይማኖታዊ ፍጅት በኢትዮጵያ ምድር
በኢትዮጵያ ምድር የሚካሄዱ ጦርነቶች ሁሉ ሃይማኖታዊ ጦርነቶች ናቸው እርሱም ኦርቶዶክሳዊነትን ከኢትዮጵያ ምድር ለመንቀል ነው ስንል ብዙዎች አይረዱንም ግራ ይገባቸዋል። የመንግሥት መደበኛ ሠራዊትም ይሁን በመንግሥት እንደ ፕላንቢ(Plan B) አስታጥቆ ጫካ ያስገባቸው ታጣቂዎች(የኦሮሞ ኢስላማዊ መንግሥት፣ኦነግ ሸኔ) ኦርቶዶክስን የማጥፋት ሥራ ነው እየሠሩ ያሉት።
እነዚህ የምትመለከቷቸውታጣቂዎች ኦነግ ሸኔዎች ናቸው።100% ኦርቶዶክስ የሆነውን የሰላሌ ኦርቶዶክስን ስብስበው እንዲህ ይሉታል
"ኦሮሞ ወደ ቀደመ ማንነቱ(ዋቄፈና)ይመለሳል የባርነት ሥርዐት(ክርስትና)ይጠፋል"ይላቸውና መልሶ ሕዝቡን "ኦሮሞ! የኦሮሞን ባህል የሚሰብር(ክርስትናን ማለቱ) ታወግዛላችሁ አይደል" ይላቸዋል።
ይኽ ኀይል ነው ሸዋ ላይ ኦርቶዶክስን የሚያርደው፣የሚያፈናቅለው፣ታቦታትን የሚሰባብረው፣ቤተ ክርስቲያንን የሚያቃጥለው ሀብት ንብረታቸውን የሚያወድም፣ቤታቸውን እሳት የሚለኩስበት። እየሆነ ያለው ይኽ ነው ወገኔ ።ይኽንን እውነታ ፓትርያርኩ አይነግሩህም ጳጳሳቱ አይነግሩህም፣የሰንበት ትምህርት ቤት አንድነት አይነግርህም፣ ማኅበራት አይነግሩህም፣የወል ሰባኪያን አይነግሩህም።ሕዝባችን ግን ይገደላል ይፈናቀላል በግድ ከሃይማኖቱ እንዲወጣ ይደረጋል።ምዕራብ ሸዋ ላይ ያለው ኦርቶዶክስ በባለሥልጣናቱ ተገዶ ወይ ጴንጤነትን ወይ ደግሞ ዋቄፈናን እንዲቀበል ተደርጎ በዚያ አከባቢ ኦርቶዶክሉ ተመናምኗል።አሁን የቀራቸው የሰላሌ ኦርቶዶክስ ነው። እነርሱንም ከሃይማኖት ለማስወጣት በመንግሥት በጀት የዋቄፈና ጽህፈት ቤቶችና አደራሾች በየቀበሌው ተከፍተዋል።ይኽን የማይቀበል ወደ አዳራሻቸው የማይሄድ ምንም ዓይነት አገልግሎት(ማዳበሪያ፣ምርጥ ዘር ፣መታወቂያ፣ጤና መድኅን ወዘተ...) ከመንግሥት አያገኝም ከሁሉም ነገር የተገለለ ይሆናል።ሆን ተብሎ ታስቦበት ቤተ ክርስቲያን እንዳይሄድ እሑድ ጠዋት ስብሰባይጠራል።በመዋጮ ያዳክሙታል ሲቸገር በጥቅማጥቅም ሃይማኖት ያስቀይሩታል።ያን ከቀደምት አባቶቹ የተቀበለን ሃይማኖታዊ የበዓል አከባበርን በሌላ ይተኩበታል።ለምሳሌ የመስቀልን በዓል ለመደምሰሰ ሌላ ትርክት ፈጥረው በነሐሴ ጾም ውስውጥ የዋቄፋና ወጣቶች በመንግሥት ቲሸርት ተሰርቶላቸው ዱላቸውን ይዘው በየመንገዱ ይጨፍራሉ ምንድን ነው ተብለው ሲጠየቁ "መስቀላ ኦሮሞቲ/የኦሮሞ መስቀል ነው"ይላሉ።እነዚህ ወጥቶች ሲጨፍሩ በየቦታው ድንኳን ተጥሎ በመንግሥት በጀት በሬ ታርዶላቸው ይበላሉ።ይኽንን
በተመለከተ ማሪያማዊት ሄኖክ ለሜሣ ከዚህ በፊት(2016/2017) ጾመ ፍልሰታን ደብረሊባኖ አሳልፋ ስትመጣ በየመንገዱ ሁሉ እንደዚህ ዓይነት ተግባሮችን እንዳየች አጋርታን ነበር። ይኽ ሁሉ ሴራ ኦሮሞን ከኦርቶዶክስ ለማውጣት ነው።በሥልጣን ላይ ያለውም ጫካ ያሉትም ሁለቱም ተባብረው ነው ኦርቶዶክሱን እየመቱ ያሉት።ከዚህ በፊት የሆነውን ልንገራችሁ ጥቂት የኦርቶዶክሳውያን ወጣቶች ከኦሮሞም ከአማራም ተሰብስበው ኦነግ ሸኔን መከላከል ይጀምራሉ።ይኽን የሰማ የዞኑ መዋቅር ኑ ራሲችሁን የምትከላከሉበት መሳሪያ ልስጣችሁ ብሎ ወደ ፊቼ እንዲሄዱ ያደርጋቸዋል ።እነርሱም እውነት መስሎአቸው ጉዞአቸውን እንደጀመሩ ሸኔ በመንገድ ጠብቆ ለወሬ ነጋሩ እንዳይቀሩ አድርጎ ጨፈጨፋቸው።መረጃውን ማን ሰጣቸው የመንግሥት መዋቅር።
ሌላ ቦታ ላይም ራሳቸውን የሚከላከሉ ገበሬዎች ነበሩ እነርሱንም ባለሥልጣናቱ "መሳሪያችሁን አስቀምጡ እኛ እንጠብቃችኋለን "ብለዋቸው ትጥቃቸውን አስረክበው ወደ ቤታቸው ተመለሱ ብዙም ሳይቆዩ "አባ ቶርቤ "የሚባል አጥፊ ቡድን ሌሊት በተኙበት ጨፈሸፋቸው ሀብት ንብረታቸውን ዘረፋቸው።ስልታዊ የዘር ማጥፋት ማለት ይኽ ነው። ሸኔም እያደረገ ያለው ይኽን ነው።
https://t.me/Eyo21e
