fa
Feedback
Eotc Task Force

Eotc Task Force

رفتن به کانال در Telegram

ወቅታዊ ጉዳይ

نمایش بیشتر
7 365
مشترکین
-224 ساعت
+1857 روز
+33230 روز
آرشیو پست ها
ከሚሴ ላይ በመንግሥት መዋቅር የተደራጀ አክራሪ እስልምና
+1
ከሚሴ ላይ በመንግሥት መዋቅር የተደራጀ አክራሪ እስልምና

የአርሲ ኦርቶዶክሳውያን እርዳታ ጊዜያዊ ረሃብን እንጂ ሰይፍን አያስታግስም። ራሳችሁን የምታድኑበትን መንገድ ፈልጉ መከራው አይቆምም ።
የአርሲ ኦርቶዶክሳውያን እርዳታ ጊዜያዊ ረሃብን እንጂ ሰይፍን አያስታግስም። ራሳችሁን የምታድኑበትን መንገድ ፈልጉ መከራው አይቆምም ።

ኦሮሚያ ያለው ኦርቶዶክስ በአማራ ክልል በህግ ማስከበር ሽፋን ለሚጨፈጨፈው ኦርቶዶክስ ካልተቆረቆረ ፣በአማራ ክልል ያለው ኦርቶዶክስ ኦሮሚያ ላይ ስለሚታረደው ኦርቶዶክስ ካልተቆረቆረ ታዲያ ምኑ ላይ ነው ኦርቶዶክሳዊነታችን?

ባንዳ ማለት በጣም ትንሽ ጭንቅላት ላይ የተቆለለ ሆድ ማለት ነው

<< አትገደል ተጋደል     አትሰደድ ተከላከል>> <>
+1
<< አትገደል ተጋደል     አትሰደድ ተከላከል>> <<Hin Ajjeefamin Qabsuuri Hin Ari'atamin Ofirraa Qoli>>

ይኽን ግፍ እያነበብን አሁን በተግባር እየሆነብን ያለውን በዓይናችን እያየን እንቅልፍ ይወስደን ይሆን?

(ኦሮሚያ ሪፓብሊክን "ኢስላማዊት ኦሮሚያን")ለማዋለድ በ1980ቹ በአርሲ፣በሐረር፣በሐረርጌና በባሌ በኦርቶዶክሳውያን ላይ በኦነግ ስም የሚንቀሳቀሱ በአክራሪ የኦሮሞ እስላም ታጣቂዎች የተፈጸሙ የዘር ማ
+2
(ኦሮሚያ ሪፓብሊክን "ኢስላማዊት ኦሮሚያን")ለማዋለድ በ1980ቹ በአርሲ፣በሐረር፣በሐረርጌና በባሌ በኦርቶዶክሳውያን ላይ በኦነግ ስም የሚንቀሳቀሱ በአክራሪ የኦሮሞ እስላም ታጣቂዎች የተፈጸሙ የዘር ማጥፋት ወንጀሎች መካከል ጥቂቶችን፦ 👉አንገት መቁረጥ 👉ጡት መቀረጥ 👉ሆድን በሳንጃ ሰርግፎ ወደ ገደል መክተት 👉እሬሳን በገመድ አስሮ በመንገድ ላይ መጎተት 👉በደነዘ ቢለዋ የሰውን አንገት ገዝግዞ ማረድ 👉የሰውን ቆዳ በቁሙ መግፈፍ 👉ብልት ቆርጦ አፍ ውስጥ መጨመር 👉እሬሳ ማቃጠል ይኽን ሁሉ ግፍ  የፈጸመብን ራሱን የእስልምና ነጻ አውጪ ነኝ ብሎ የሚጠራው ኦሮ-ወሀቢያ ነው። ይኽ እኛ ባለመንቃታችን ዛሬም በጅምላ እየገደሉንና እያረዱን ነው።ያኔ የገደሉንና ያረዱን ቁጥራችንን ለመቀነስ ነበር አሁን ደግሞ ለማጥፋት ነው። ምርጫው የእኛ ነው ።ዝም ብለን ተመልክተን ታርደን ማለቅ ወይ ደግሞ በኅብረት ቆመን ራስን መከላከልና የመኖር ኃልውናችንን ማረጋገጥ። https://t.me/Eyo21e

(ኦሮሚያ ሪፓብሊክን "ኢስላማዊት ኦሮሚያን")ለማዋለድ በ1980ቹ በአርሲ፣በሐረር፣በሐረርጌና በባሌ በኦርቶዶክሳውያን ላይ በኦነግ ስም የሚንቀሳቀሲ በአክራሪ የኦሮሞ እስላም ታጣቂዎች የተፈጸሙ የዘር ማ
+2
(ኦሮሚያ ሪፓብሊክን "ኢስላማዊት ኦሮሚያን")ለማዋለድ በ1980ቹ በአርሲ፣በሐረር፣በሐረርጌና በባሌ በኦርቶዶክሳውያን ላይ በኦነግ ስም የሚንቀሳቀሲ በአክራሪ የኦሮሞ እስላም ታጣቂዎች የተፈጸሙ የዘር ማጥፋት ወንጀሎች መካከል ጥቂቶችን፦ 👉አንገት መቁረጥ 👉ጡት መቀረጥ 👉ሆድን በሳንጃ ሰርግፎ ወደ ገደል መክተት 👉እሬሳን በገመድ አስሮ በመንገድ ላይ መጎተት 👉በደነዘ ቢለዋ የሰውን አንገት ገዝግዞ ማረድ 👉የሰውን ቆዳ በቁሙ መግፈፍ 👉ብልት ቆርጦ አፍ ውስጥ መጨመር 👉እሬሳ ማቃጠል ይኽን ሁሉ ግፍ  የፈጸመብን ራሱን የእስልምና ነጻ አውጪ ነኝ ብሎ የሚጠራው ኦሮ-ወሀቢያ ነው። ይኽ እኛ ባለመንቃታችን ዛሬም በጅምላ እየገደሉንና እያረዱን ነው።ያኔ የገደሉንና ያረዱን ቁጥራችንን ለመቀነስ ነበር አሁን ደግሞ ለማጥፋት ነው። ምርጫው የእኛ ነው ።ዝም ብለን ተመልክተን ታርደን ማለቅ ወይ ደግሞ በኅብረት ቆመን ራስን መከላከልና የመኖር ኃልውናችንን ማረጋገጥ።

አርሲ የሙስሊሞች ብቻ መኖሪያ ናት የሚል ኢሜጅ በሰዎች ልቦና ላይ የመሳል አደገኛ አካሄድ።እነዚህ የምትከለቷቸው ሙስሊሞች በምሥራቅ አርሲ ዞን በድሮው አጠራር በአሁኑ የጢቾ ወረዳ ሙስሊሞች ናቸው። የ
+1
አርሲ የሙስሊሞች ብቻ መኖሪያ ናት የሚል ኢሜጅ በሰዎች ልቦና ላይ የመሳል አደገኛ አካሄድ።እነዚህ የምትከለቷቸው ሙስሊሞች በምሥራቅ አርሲ ዞን በድሮው አጠራር በአሁኑ የጢቾ ወረዳ ሙስሊሞች ናቸው። የወረዳው የመንግሥት ኮሚኒኬሽን ቢሮ በገጹ ላይ ያጋራው ነው።ለዓሊም የተደረገ አቀባባል ነው ይላል። ልብ በሉ ለሙስሊም ሲሆን ያሻቸውን ይለጥፋሉ ለኦርቶዶክስ ሲሆን ግን ተሳስተው እንኳ አይለጥፏትም ለምን ሥልጣኑን ሁሉ ስለተቆጣጠሩት አርሲ ማለት ሙስሊም ማለት ነው ከሙስሊም ውጭ ሌላ እምነት መኖር የለበትም የሚለውን እሳቤ እውን ለማድረግ እየሠሩ ስለሆነ።

ሞታችንን እንደ እድገትና ለውጥ የምትቆጥሩ የቤታችን ጉዶችና ሆዳሞች ይኽ ጊዜ ያልፋና ያስተዛዝበናል
+1
ሞታችንን እንደ እድገትና ለውጥ የምትቆጥሩ የቤታችን ጉዶችና ሆዳሞች ይኽ ጊዜ ያልፋና ያስተዛዝበናል

የእኛን ድክመት ሳስበው ይገርመኛል ወይ የፖለቲካውን ሴራ የመረዳት አቅም የለን ወይ ደግሞ የቤተ ክርስቲያን አናውቅ።ታዲያ እንዴት ነው ይኽን ክፉ ዘመን የምንሻገረው? ዛሬም ጥቃቱ ሃይማኖታዊ አይደለም የሚል ደካማ ኦርቶዶክስ አለ።

በእነዚህ ወረዳዎች ውስጥ ያላችሁ መረጃ ጥቃቶች እንዲሁም ስጋቶች ሲኖሩ መረጃ እንድታደርሱን አድርሱን።በሌሎች አከባቢዎች ላይ ያላችሁትም እንደዚያው ።
+1
በእነዚህ ወረዳዎች ውስጥ ያላችሁ መረጃ ጥቃቶች እንዲሁም ስጋቶች ሲኖሩ መረጃ እንድታደርሱን አድርሱን።በሌሎች አከባቢዎች ላይ ያላችሁትም እንደዚያው ።

"ኦርቶዶክስ ያነገሠችው ምንሊክ አርሲ ላይ እጅና ጡት ቆረጠ ብዬ ለመጀመርያ ጊዜ የጻፍሁት እኔ ነኝ።መረጃውንም ያገኘሁት ገና ልጅ ሳለሁ መድረሳ ስማር ከአከባቢ ሽማግሎች ነው።ይኽን ታሪክ ስጽፍ ምዕራ
"ኦርቶዶክስ ያነገሠችው ምንሊክ አርሲ ላይ እጅና ጡት ቆረጠ ብዬ ለመጀመርያ ጊዜ የጻፍሁት እኔ ነኝ።መረጃውንም ያገኘሁት   ገና ልጅ ሳለሁ መድረሳ ስማር ከአከባቢ ሽማግሎች ነው።ይኽን ታሪክ ስጽፍ ምዕራባውያንም አልተቃወሙኝም በዝምታ ነው ያለፉኝ
 [የ አርሲ ኦሮሞ አክራሪ  እስልምና አቀንቃኝ Professor Abbas  Haji Ganamo]

+2
ይኽም እዚያው ሰላሌ ሀገረ ስብከት ኩዩ ወረዳ ሙሉ በሙሉ የወደመ ሰፈር ነው። ወጣቱ እንዲህ ይላል፦ "ቤታችን ሀብት ንብረታችን ወድሟል ሁሉም ነገር ወድሟል አንዳች የቀረን ነገር የለም፣የማንበላው የለንም፣የምንጠጣው የለንም፣የምንለብሰው የለንም፣የንጠለልበት እንኳ የለንም ይኽ እንደምትመለከቱት መንግሥት እያወደየን ነው" አዛውንቶቹ ቅስማቸው ተሰብሮ በቤታቸው ፍርስራሽ ላይ ቁጭ ብለው እያለቀሱ ነው። የሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ አቡነ ቀውስጦስ ግን አዲስ አበባ ላይ ቁጭ ብለው "ታሪክን ለትውልድ ማሻገር"እያሉ ይቀልዳሉ።ብፅዕነትዎ ሆይ እርስዎ ከዘረኝነት እሳቤ የጸዱ ቅን ጸሎተኛ ጾመኛ አባት እንደሆኑ እናውቃለን ነገር ግን አባታዊ ሀላፊነትዎን አልተወጡም ልጆችዎን ከቀበሮዎች መጠበቅ አልቻሉምና በታሪክም በእግዚአብሔር ፊትም ተጠያቂ ነዎት። ኦርቶዶክሳውያን ግን ከድንዛዜያችን ካልተላቀቅን መከራው ከሁሉም ደጅ ማንኳኳቱ የማይቀር ጉዳይ ነው።መከራው አማራን ብቻ የሚያጠፋ መስሎት ዝም ያለ ሁሉ ተራ በተራ እየተወቀጠ እየተፈጨፈጨፈ ነው።ወገኔ ሆይ በኅብረት ቆመህ ራስህን ከማዳን ውጪ ሌላ አማራጭ የለም።

+2
ይኽም እዚያው ሰላሌ ሀገረ ስብከት ኩዩ ወረዳ ሙሉ በሙሉ የወደመ ሰፈር ነው። ወጣቱ እንዲህ ይላል፦ "ቤታችን ሀብት ንብረታችን ወድሟል ሁሉም ነገር ወድሟል አንዳች የቀረን ነገር የለም፣የማንበላው የለንም፣የምንጠጣው የለንም፣የምንለብሰው የለንም፣የንጠለልበት እንኳ የለንም ይኽ እንደምትመለከቱት መንግሥት እያወደየን ነው" አዛውንቶቹ ቅስማቸው ተሰብሮ በቤታቸው ፍርስራሽ ላይ ቁጭ ብለው እያለቀሱ ነው። የሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ አቡነ ቀውስጦስ ግን አዲስ አበባ ላይ ቁጭ ብለው "ታሪክን ለትውልድ ማሻገር"እያሉ ይቀልዳሉ።ብፅዕነትዎ ሆይ እርስዎ ከዘረኝነት እሳቤ የጸዱ ቅን ጸሎተኛ ጾመኛ አባት እንደሆኑ እናውቃለን ነገር ግን አባታዊ ሀላፊነትዎን አልተወጡም ልጆችዎን ከቀበሮዎች መጠበቅ አልቻሉምና በታሪክም በእግዚአብሔር ፊትም ተጠያቂ ነዎት። ኦርቶዶክሳውያን ግን ከድንዛዜያችን ካልተላቀቅን መከራው ከሁሉም ደጅ ማንኳኳቱ የማይቀር ጉዳይ ነው።መከራው አማራን ብቻ የሚያጠፋ መስሎት ዝም ያለ ሁሉ ተራ በተራ እየተወቀጠ እየተፈጨፈ ነው።ወገኔ ሆይ በኅብረት ቆመህ ራስህን ከማዳን ውጪ ሌላ አማራጭ የለም።

+2
ይኽም እዚያው ሰላሌ ሀገረ ስብከት ኩዩ ወረዳ ሙሉ በሙሉ የወደመ ሰፈር ነው። ወጣቱ እንዲህ ይላል፦ "ቤታችን ሀብት ንብረታችን ወድሟል ሁሉም ነገር ወድሟል አንዳች የቀረን ነገር የለም፣የማንበላው የለንም፣የምንጠጣው የለንም፣የምንለብሰው የለንም፣የንጠለልበት እንኳ የለንም ይኽ እንደምትመለከቱት መንግሥት እያወደየን ነው" አዛውንቶቹ ቅስማቸው ተሰብሮ በቤታቸው ፍርስራሽ ላይ ቁጭ ብለው እያለቀሱ ነው። የሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ አቡነ ቀውስጦስ ግን አዲስ አበባ ላይ ቁጭ ብለው "ታሪክን ለትውልድ ማሻገር"እያሉ ይቀልዳሉ።ብፅዕነትዎ ሆይ እርስዎ ከዘረኝነት እሳቤ የጸዱ ቅን ጸሎተኛ ጾመኛ አባት እንደሆኑ እናውቃለን ነገር ግን አባታዊ ሀላፊነትዎን አልተወጡም ልጆችዎን ከቀበሮዎች መጠበቅ አልቻሉምና በታሪክም በእግዚአብሔር ፊትም ተጠያቂ ነዎት።

ሃይማኖታዊ ፍጅት በኢትዮጵያ ምድር በኢትዮጵያ ምድር የሚካሄዱ ጦርነቶች ሁሉ ሃይማኖታዊ ጦርነቶች ናቸው  እርሱም ኦርቶዶክሳዊነትን ከኢትዮጵያ ምድር ለመንቀል ነው ስንል ብዙዎች አይረዱንም ግራ ይገባቸዋል። የመንግሥት መደበኛ ሠራዊትም ይሁን በመንግሥት እንደ ፕላንቢ(Plan B) አስታጥቆ ጫካ ያስገባቸው ታጣቂዎች(የኦሮሞ ኢስላማዊ መንግሥት፣ኦነግ ሸኔ) ኦርቶዶክስን የማጥፋት ሥራ ነው እየሠሩ ያሉት። እነዚህ የምትመለከቷቸውታጣቂዎች ኦነግ ሸኔዎች ናቸው።100% ኦርቶዶክስ የሆነውን የሰላሌ  ኦርቶዶክስን ስብስበው እንዲህ ይሉታል "ኦሮሞ ወደ ቀደመ ማንነቱ(ዋቄፈና)ይመለሳል የባርነት ሥርዐት(ክርስትና)ይጠፋል"ይላቸውና መልሶ ሕዝቡን "ኦሮሞ!  የኦሮሞን ባህል የሚሰብር(ክርስትናን ማለቱ) ታወግዛላችሁ አይደል" ይላቸዋል። ይኽ ኀይል ነው ሸዋ ላይ ኦርቶዶክስን የሚያርደው፣የሚያፈናቅለው፣ታቦታትን የሚሰባብረው፣ቤተ ክርስቲያንን የሚያቃጥለው ሀብት ንብረታቸውን የሚያወድም፣ቤታቸውን እሳት የሚለኩስበት። እየሆነ ያለው ይኽ ነው ወገኔ ።ይኽንን እውነታ ፓትርያርኩ አይነግሩህም ጳጳሳቱ አይነግሩህም፣የሰንበት ትምህርት ቤት አንድነት አይነግርህም፣ ማኅበራት አይነግሩህም፣የወል ሰባኪያን አይነግሩህም።ሕዝባችን ግን ይገደላል ይፈናቀላል በግድ ከሃይማኖቱ እንዲወጣ ይደረጋል።ምዕራብ ሸዋ ላይ ያለው ኦርቶዶክስ በባለሥልጣናቱ ተገዶ ወይ ጴንጤነትን ወይ ደግሞ ዋቄፈናን እንዲቀበል ተደርጎ በዚያ አከባቢ ኦርቶዶክሉ ተመናምኗል።አሁን የቀራቸው የሰላሌ ኦርቶዶክስ ነው። እነርሱንም ከሃይማኖት ለማስወጣት በመንግሥት በጀት የዋቄፈና ጽህፈት ቤቶችና አደራሾች በየቀበሌው ተከፍተዋል።ይኽን የማይቀበል ወደ አዳራሻቸው የማይሄድ ምንም ዓይነት አገልግሎት(ማዳበሪያ፣ምርጥ ዘር ፣መታወቂያ፣ጤና መድኅን ወዘተ...) ከመንግሥት አያገኝም ከሁሉም ነገር የተገለለ ይሆናል።ሆን ተብሎ ታስቦበት ቤተ ክርስቲያን እንዳይሄድ እሑድ ጠዋት  ስብሰባይጠራል።በመዋጮ ያዳክሙታል ሲቸገር  በጥቅማጥቅም ሃይማኖት ያስቀይሩታል።ያን ከቀደምት አባቶቹ የተቀበለን ሃይማኖታዊ የበዓል አከባበርን በሌላ ይተኩበታል።ለምሳሌ የመስቀልን በዓል  ለመደምሰሰ ሌላ ትርክት ፈጥረው በነሐሴ ጾም ውስውጥ የዋቄፋና ወጣቶች በመንግሥት  ቲሸርት ተሰርቶላቸው ዱላቸውን ይዘው በየመንገዱ ይጨፍራሉ ምንድን ነው ተብለው ሲጠየቁ "መስቀላ ኦሮሞቲ/የኦሮሞ መስቀል ነው"ይላሉ።እነዚህ ወጥቶች ሲጨፍሩ በየቦታው ድንኳን ተጥሎ  በመንግሥት በጀት በሬ ታርዶላቸው ይበላሉ።ይኽንን በተመለከተ ማሪያማዊት ሄኖክ ለሜሣ ከዚህ በፊት(2016/2017) ጾመ ፍልሰታን ደብረሊባኖ  አሳልፋ ስትመጣ በየመንገዱ ሁሉ እንደዚህ ዓይነት ተግባሮችን እንዳየች አጋርታን ነበር። ይኽ ሁሉ ሴራ ኦሮሞን ከኦርቶዶክስ ለማውጣት ነው።በሥልጣን ላይ ያለውም ጫካ ያሉትም ሁለቱም ተባብረው ነው ኦርቶዶክሱን እየመቱ ያሉት።ከዚህ በፊት የሆነውን ልንገራችሁ ጥቂት የኦርቶዶክሳውያን ወጣቶች ከኦሮሞም ከአማራም  ተሰብስበው ኦነግ ሸኔን መከላከል ይጀምራሉ።ይኽን የሰማ የዞኑ  መዋቅር ኑ  ራሲችሁን የምትከላከሉበት መሳሪያ ልስጣችሁ ብሎ ወደ ፊቼ እንዲሄዱ ያደርጋቸዋል ።እነርሱም እውነት መስሎአቸው ጉዞአቸውን እንደጀመሩ ሸኔ በመንገድ ጠብቆ ለወሬ ነጋሩ እንዳይቀሩ አድርጎ ጨፈጨፋቸው።መረጃውን ማን ሰጣቸው የመንግሥት መዋቅር። ሌላ ቦታ ላይም  ራሳቸውን የሚከላከሉ ገበሬዎች ነበሩ እነርሱንም ባለሥልጣናቱ "መሳሪያችሁን አስቀምጡ እኛ እንጠብቃችኋለን "ብለዋቸው ትጥቃቸውን አስረክበው ወደ ቤታቸው ተመለሱ ብዙም ሳይቆዩ  "አባ ቶርቤ "የሚባል አጥፊ ቡድን ሌሊት በተኙበት ጨፈሸፋቸው ሀብት ንብረታቸውን ዘረፋቸው።ስልታዊ የዘር ማጥፋት ማለት ይኽ ነው። ሸኔም እያደረገ ያለው ይኽን ነው። https://t.me/Eyo21e

እናመሰግናለን ።እኛ እስካሁን ድረስ ሙስሊም ገደለን ብለን ፈርጀን አናውቅም ለይተን አራጁን የ ወሀቢያ ቡድን ነበር ስንወቅስ ነበር ይኸው አንዱ ከአርሲ የኢትዮጵያ ሙስሊም 90%ነው ስለዚህ እያረዳችሁ
+1
እናመሰግናለን ።እኛ እስካሁን ድረስ ሙስሊም ገደለን ብለን ፈርጀን አናውቅም ለይተን አራጁን የ ወሀቢያ ቡድን ነበር ስንወቅስ ነበር ይኸው አንዱ ከአርሲ የኢትዮጵያ ሙስሊም 90%ነው ስለዚህ እያረዳችሁ ያለው ጥቂት የአክራሪ ቡድን ሳይሆን ሰፊው የሙስሊሙ ማኅበረሰብ ነው እያለን ነው። እናመሰግናለን።