213
Suscriptores
Sin datos24 horas
Sin datos7 días
-430 días
Archivo de publicaciones
#እነሆ ደረሰ!
የመንበረ መንግሥት ቤዛዊት ቅድስት ድንግል ማርያም ቤተክርስቲያን ሰንበት ትምህርት ቤት 33ኛ ዓመት የምሥረታ በዓል ነገ ሰኔ 28 ቀን 2018 ዓ.ም በሁለት ምዕራፍ ይከበራል።
ከጠዋት የምዕራፍ አንድ (የአውደ ምሕረት) መርሐ ግብር በመቀጠል የምዕራፍ ሁለት የአዳራሽ መርሐ ግብር ከቀኑ 8:00 ሰዓት ጀምሮ በሰንበት ትምህርት ቤቱ አዳራሽ ውስጥ ይካሄዳል።
በመሆኑም የቤተክርስቲያናችን አባቶች፣ መላው የደብሩ ምዕመናን፣ የቀድሞ አገልጋዮች፣ እንዲሁም የአቻ ሰንበት ትምህርት ቤቶች ተወካዮች በሰዓቱ በመገኘት በበዓሉ ላይ እንድትታደሙ የአክብሮት ጥሪያችንን በእመቤታችን በቅድስት ድንግል ማርያም ስም እናስተላልፋለን።
ቤዛዊት ማርያም ሚዲያ
ብራናው ሲገለጽ ገድለ ተክለሐይማኖት
ከሰወ ልጅ ልቦና ያወጣል አጋንት
የቅዳሴው ዕጣን ሲወጣ ከዋሻው
ምድርን ይባርካል ጸሎቱ ምህላው/2/
𝙷𝙰𝚆𝙰𝚁𝚈𝙰𝚆 𝙼𝙴𝙽𝙴𝙺𝚄𝚂𝙸𝙴🥹
it feels like we are standing in the hallway of a love we haven’t figured out how to open yet..... Ene bcha negn or..??
ጸጋን የተመላሽ ሆይ ከቅዱሳን ሁሉ ይልቅ ትለምኝልን ዘንድ ላንቺ ይገባል አንቺ ከሊቃነ ጳጳሳት ትበልጫለሽ ከነቢያትም ከመምህራንም ትበልጫለሽ። ከሱራፌልና ከኪሩቤል ግርማ የሚበልጥ የመወደድ ግርማ አለሽ። በእውነቱ የባሕርያችን መመኪያ አንቺ ነሽ! ለሰውነታችንም ሕይወትን የምትለምኝልን ነሽ፤ ወደ ጌታችንና ወደ መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለምኝልን እርሱን በማመን በቀናች ሃይማኖት ያጸናን ዘንድ ይቅርታውንና ምሕረቱን ይሰጠን ዘንድ በቸርነቱ ብዛት ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ
ቅድስት ሆይ ለምኝልን🤲
የእሁድ ውዳሴ ማርያም❤️🩹ሰኔ ፳፩ እንኳን አደረሳችሁ✨
"ሰዎች ሁሉ ጥለውህ በብቸኝነት ጨለማ ውስጥ ስትሆን አታልቅስ፤ ምክንያቱም እግዚአብሔር ከሰው ጩኸት አውጥቶ በጸጥታ አንተን ብቻህን ሊያነጋግርህ የሚፈልግበት ልዩ ሰዓት ነው። ብቸኝነትህን ወደ ማጉረምረም ሳይሆን ወደ ጸሎትና ወደ ምስጋና ለውጠው፤ ያን ጊዜ ክፍሉ በቅዱሳን መላእክት ሕብረት ይሞላል።"✨
አባ ገብረ ኪዳን🤍እንዴት ዋላችሁልኝ አበባዎቼ😌
