የሁሉ የገንዘብ ቁጠባ እና ብድር ህ/ስ/ማ
Ir al canal en Telegram
2 239
Suscriptores
Sin datos24 horas
+27 días
+2330 días
Carga de datos en curso...
Canales Similares
Nube de Etiquetas
Sin datos
¿Algún problema? Por favor, actualice la página o contacte a nuestro gerente de soporte.
Menciones Entrantes y Salientes
---
---
---
---
---
---
Atraer Suscriptores
marzo '26
marzo '26
+10
en 0 canales
febrero '26
+50
en 0 canales
Get PRO
enero '26
+143
en 0 canales
Get PRO
diciembre '25
+146
en 0 canales
Get PRO
noviembre '25
+209
en 0 canales
Get PRO
octubre '25
+44
en 0 canales
Get PRO
septiembre '25
+45
en 0 canales
Get PRO
agosto '25
+33
en 0 canales
Get PRO
julio '25
+235
en 1 canales
Get PRO
junio '25
+165
en 0 canales
Get PRO
mayo '25
+50
en 0 canales
Get PRO
abril '25
+494
en 0 canales
Get PRO
marzo '25
+18
en 0 canales
Get PRO
febrero '25
+18
en 0 canales
Get PRO
enero '25
+360
en 0 canales
Get PRO
diciembre '24
+36
en 0 canales
Get PRO
noviembre '24
+25
en 0 canales
Get PRO
octubre '24
+1 032
en 0 canales
| Fecha | Crecimiento de Suscriptores | Menciones | Canales | |
| 07 marzo | +3 | |||
| 06 marzo | +1 | |||
| 05 marzo | 0 | |||
| 04 marzo | +1 | |||
| 03 marzo | +4 | |||
| 02 marzo | 0 | |||
| 01 marzo | +1 |
Publicaciones del Canal
"ዲሞክራሲያዊ መግባባት ለህብረ ብሔራዊ አንድነት!"
የሁሉ ቁጠባና ብድር መሠረታዊ ሕብረት ሥራ ማህበር ለመላው የኢትዮጵያ ሕዝቦች እንኳን ለ20ኛው የኢትዮጵያ ብሔር፣ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን በሰላም አደረሳችሁ እያለ መልካም ምኞቱን ይገልጻል!!
አካታች እድገት በሁሉ ለሁሉ !!
ለበለጠ መረጃ :-
በነፃ የስልክ መስመራችን 9859 ይደውሉ !!
| 2 | https://t.me/yehulusaccosltd | 1 512 |
| 3 | https://t.me/yehulusaccosltd | 1 364 |
| 4 | https://vm.tiktok.com/ZMAorDaAJ | 1 424 |
| 5 | https://web.facebook.com/share/v/1CTdLoYZDX/ | 1 156 |
| 6 | https://youtu.be/u6OGLgmeDgQ | 1 144 |
| 7 | https://t.me/yehulusaccosltd | 1 173 |
| 8 | https://t.me/yehulusaccosltd | 1 239 |
| 9 | መልካም የሥራ ሳምንት ይሁንላችሁ !
የየሁሉ ቁጠባ እና ብድር ህብረት ስራ ማህበር የማህበራዊ ትስስር ገፆችን ይከታተሉ እንዲሁም ለሌሎችም ያጋሩ!
FOLLOW US 👇
👉 Our YouTube channel
https://youtube.com/@yehulusacco?si=S-tMZf3ocp5P6TSz
👉Our Telegram Group
https://t.me/yehulusaccosltd
👉Our tiktok Account
https://www.tiktok.com/@yehulu_saccosltd...
👉Our website
https://yehulusaccos.et/en/home
ለበለጠ መረጃ፦
በነፃ የስልክ መስመር 9859 ይደውሉ።
https://t.me/yehulusaccosltd | 1 011 |
| 10 | https://t.me/yehulusaccosltd | 1 200 |
| 11 | https://t.me/yehulusaccosltd | 1 032 |
| 12 | https://vm.tiktok.com/ZMAKK2G6C | 912 |
| 13 | Sin texto... | 857 |
| 14 | Sin texto... | 604 |
| 15 | Sin texto... | 585 |
| 16 | የሁሉ ቁጠባና ብድር መሠረታዊ ሕብረት ሥራ ማህበር በአለታ ወንዶ ከተማ 11ኛ ቅርንጫፉን አስመረቀ።
ህዳር 20/2018 ዓ/ም
የሁሉ ቁ/ብ/መ/ሕ/ሥራ/ማህበር
አዳዲስ የፋይናንስ አገልግሎቶችን በማስተዋወቅና ለአባላቶቹ ተደራሽ በማድረግ ምሳሌ የሆነው የሁሉ ቁጠባና ብድር መሠረታዊ ሕብረት ሥራ ማህበር የአገልግሎት አድማሱን በማስፋት 11ኛ ቅርንጫፉን በዛሬው ዕለት በአለታ ወንዶ ከተማ ዴላ ቀበሌ ህዝብ አዳራሽ አጠገብ አለሙ አመኑ ህንፃ ላይ በይፋ አስመርቋል።
በሲዳማ ክልል የሕብረት ሥራ ማህበራት ኤጀንሲ ኃላፊ አቶ ሽመልስ አቲሶ ሕብረት ሥራ ማህበራት ኢትዮጵያ ለጀመረችው የብልጽግና ጉዞ የላቀ ሚና እንዳላቸው አንስተው የሁሉ ቁጠባና ብድር መሠረታዊ ሕብረት ሥራ ማህበር ትልቅ ራዕይ የያዙ ወጣቶችን በማሰባሰብ በአጭር ጊዜ ውስጥ ትልቅ እድገት በማስመዝገብ ለነገ ጥሩ ተሞክሮ የሚወሰድበት ሕብረት ሥራ ማህበር መሆኑን ገልፀዋል።
በሲዳማ ክልል 2 ሺህ 197 የሕብረት ሥራ ማህበራት የሚገኙ ሲሆን የሁሉ ቁጠባና ብድር በአለታ ወንዶ ከተማ 11ኛ ቅርንጫፉን በይፋ መክፈቱ ለሁሉም ማህበረሰብ ተደራሽነቱን በማስፋት ፣ የአባላትን የቁጠባና የብድር ባህል በማሳደግ እንዲሁም የተመቻቸ የፋይናንስ አማራጮችን በመፍጠር ረገድ የጎላ ድርሻ እንደሚኖረው አንስተዋል።
ቁጠባን ባህል ማድረግ ዛሬ ላይ ሆነን ነገን የምንሰራበት ተግባር ነው ያሉት የአለታ ወንዶ ከተማ ከንቲባ ክቡር አቶ ሳሙኤል ቦጋለ በበኩላቸው አለታ ወንዶ ከተማ ሰፊ የገንዘብ ዝውውር ያለባት የሲዳማ ክልል እንብርት ከተማ ስትሆን በተለይም በዝቅተኛው የኑሮ ደረጃ ላይ ካሉ ማህበረሰቦች ጀምሮ የቀን ገቢ ያላቸውን ወጣቶች ተደራሽ ለማድረግ ያለመው የሁሉ ቁጠባና ብድር መሠረታዊ ህብረት ሥራ ማህበር በከተማችን ቅርንጫፉን በመክፈቱ ደስ ብሎናል እንደ ከተማ አስተዳደር አሁን ካለን አልሚ ሃይል ጋር በጋራ በመስራት እንዲሁም በሚፈለገው ሁሉ ሕብረት ሥራ ማኅበሩን በማገዝ በጋራ ሆነን ከተማችንን ለማሳደግ በእኛ በኩል ዝግጁ ነን በማለት ተናግረዋል።
የየሁሉ ቁጠባና ብድር መሠረታዊ ሕብረት ሥራ ማህበር ምክትል የቦርድ ሰብሳቢ አቶ አብርሃም ቃሬሶ የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት ባስተላለፉበት ወቅት ለሁሉም ሰው የፋይናንስ ተደራሽ የመሆን ራዕይ ይዞ የተነሳው የሁሉ ቁጠባና ብድር መሠረታዊ ሕብረት ሥራ ማህበር በአሁኑ ጊዜ ከ2 ቢሊየን ብር በላይ ብድር ያሰራጨ ሲሆን ከ25 ሺህ በላይ አባላት እንዳሉት ተናግረዋል።
አለታ ወንዶ ከተማ ላይ ያለውን ከፍተኛ የገንዘብ ፍሰት አግባብ ባለው መንገድ በመጠቀም ማንኛውም ግለሰብ በመቆጠብ እና የተለያዩ የብድር አገልግሎቶች ተጠቃሚ እንዲሆን ለማስቻል 11 ኛ ቅርንጫፋችንን በይፋ አስመርቀናል በቅርቡ ሆሳዕና እንዲሁም ሌሎች ከተሞች ላይ ተጨማሪ ቅርንጫፎችን እንከፍታለን በማለት ገልፀዋል።
https://t.me/yehulusaccosltd | 608 |
| 17 | https://web.facebook.com/share/p/1AiQeoVS3W/ | 608 |
| 18 | የሁሉ ቁጠባና ብድር መሠረታዊ ሕብረት ሥራ ማህበር በአለታ ወንዶ ከተማ 11ኛ ቅርንጫፉን አስመረቀ።
ህዳር 20/2018 ዓ/ም
የሁሉ ቁ/ብ/መ/ሕ/ሥራ/ማህበር
አዳዲስ የፋይናንስ አገልግሎቶችን በማስተዋወቅና ለደንበኞቹ ተደራሽ በማድረግ ምሳሌ የሆነው የሁሉ ቁጠባና ብድር መሠረታዊ ሕብረት ሥራ ማህበር የአገልግሎት አድማሱን በማስፋት 11ኛ ቅርንጫፉን በዛሬው ዕለት በአለታ ወንዶ ከተማ ዴላ ቀበሌ ህዝብ አዳራሽ አጠገብ አለሙ አመኑ ህንፃ ላይ በይፋ አስመርቋል።
በሲዳማ ክልል የሕብረት ሥራ ማህበራት ኤጀንሲ ኃላፊ አቶ ሽመልስ አቲሶ ሕብረት ሥራ ማህበራት ኢትዮጵያ ለጀመረችው የብልጽግና ጉዞ የላቀ ሚና እንዳላቸው አንስተው የሁሉ ቁጠባና ብድር መሠረታዊ ሕብረት ሥራ ማህበር ትልቅ ራዕይ የያዙ ወጣቶችን በማሰባሰብ በአጭር ጊዜ ውስጥ ትልቅ እድገት በማስመዝገብ ለነገ ጥሩ ተሞክሮ የሚወሰድበት ሕብረት ሥራ ማህበር መሆኑን ገልፀዋል።
በሲዳማ ክልል 2 ሺህ 197 የሕብረት ሥራ ማህበራት የሚገኙ ሲሆን የሁሉ ቁጠባና ብድር በአለታ ወንዶ ከተማ 11ኛ ቅርንጫፉን በይፋ መክፈቱ ለሁሉም ማህበረሰብ ተደራሽነቱን በማስፋት ፣ የአባላትን የቁጠባና የብድር ባህል በማሳደግ እንዲሁም የተመቻቸ የፋይናንስ አማራጮችን በመፍጠር ረገድ የጎላ ድርሻ እንደሚኖረው አንስተዋል።
ቁጠባን ባህል ማድረግ ዛሬ ላይ ሆነን ነገን የምንሰራበት ተግባር ነው ያሉት የአለታ ወንዶ ከተማ ከንቲባ ክቡር አቶ ሳሙኤል ቦጋለ በበኩላቸው አለታ ወንዶ ከተማ ሰፊ የገንዘብ ዝውውር ያለባት የሲዳማ ክልል እንብርት ከተማ ስትሆን በተለይም በዝቅተኛው የኑሮ ደረጃ ላይ ካሉ ማህበረሰቦች ጀምሮ የቀን ገቢ ያላቸውን ወጣቶች ተደራሽ ለማድረግ ያለመው የሁሉ ቁጠባና ብድር መሠረታዊ ህብረት ሥራ ማህበር በከተማችን ቅርንጫፉን በመክፈቱ ደስ ብሎናል እንደ ከተማ አስተዳደር አሁን ካለን አልሚ ሃይል ጋር በጋራ በመስራት እንዲሁም በሚፈለገው ሁሉ ሕብረት ሥራ ማኅበሩን በማገዝ በጋራ ሆነን ከተማችንን ለማሳደግ በእኛ በኩል ዝግጁ ነን በማለት ተናግረዋል።
የየሁሉ ቁጠባና ብድር መሠረታዊ ሕብረት ሥራ ማህበር ምክትል የቦርድ ሰብሳቢ አቶ አብርሃም ቃሬሶ የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት ባስተላለፉበት ወቅት ለሁሉም ሰው የፋይናንስ ተደራሽ የመሆን ራዕይ ይዞ የተነሳው የሁሉ ቁጠባና ብድር መሠረታዊ ሕብረት ሥራ ማህበር በአሁኑ ጊዜ ከ2 ቢሊየን ብር በላይ ብድር ያሰራጨ ሲሆን ከ25 ሺህ በላይ አባላት እንዳሉት ተናግረዋል።
አለታ ወንዶ ከተማ ላይ ያለውን ከፍተኛ የገንዘብ ፍሰት አግባብ ባለው መንገድ በመጠቀም ማንኛውም ግለሰብ በመቆጠብ እና የተለያዩ የብድር አገልግሎቶች ተጠቃሚ እንዲሆን ለማስቻል 11 ኛ ቅርንጫፋችንን በይፋ አስመርቀናል በቅርቡ ሆሳዕና እንዲሁም ሌሎች ከተሞች ላይ ተጨማሪ ቅርንጫፎችን እንከፍታለን በማለት ገልፀዋል።
https://t.me/yehulusaccosltd | 1 |
| 19 | https://web.facebook.com/share/r/14W5yVcX8rb/ | 704 |
| 20 | https://vm.tiktok.com/ZMAKYqW4h | 697 |
