ch
Feedback
የሁሉ የገንዘብ ቁጠባ እና ብድር ህ/ስ/ማ

የሁሉ የገንዘብ ቁጠባ እና ብድር ህ/ስ/ማ

前往频道在 Telegram
2 239
订阅者
无数据24 小时
+27 天
+2330 天

数据加载中...

标签云
无数据
有任何问题?请刷新页面或联系我们的客服
进出提及
---
---
---
---
---
---
吸引订阅者
三月 '26
三月 '26
+10
在0个频道中
二月 '26
+50
在0个频道中
Get PRO
一月 '26
+143
在0个频道中
Get PRO
十二月 '25
+146
在0个频道中
Get PRO
十一月 '25
+209
在0个频道中
Get PRO
十月 '25
+44
在0个频道中
Get PRO
九月 '25
+45
在0个频道中
Get PRO
八月 '25
+33
在0个频道中
Get PRO
七月 '25
+235
在1个频道中
Get PRO
六月 '25
+165
在0个频道中
Get PRO
五月 '25
+50
在0个频道中
Get PRO
四月 '25
+494
在0个频道中
Get PRO
三月 '25
+18
在0个频道中
Get PRO
二月 '25
+18
在0个频道中
Get PRO
一月 '25
+360
在0个频道中
Get PRO
十二月 '24
+36
在0个频道中
Get PRO
十一月 '24
+25
在0个频道中
Get PRO
十月 '24
+1 032
在0个频道中
日期
订阅者增长
提及
频道
07 三月+3
06 三月+1
05 三月0
04 三月+1
03 三月+4
02 三月0
01 三月+1
频道帖子
"ዲሞክራሲያዊ መግባባት ለህብረ ብሔራዊ አንድነት!" የሁሉ ቁጠባና ብድር መሠረታዊ ሕብረት ሥራ ማህበር ለመላው የኢትዮጵያ ሕዝቦች እንኳን ለ20ኛው የኢትዮጵያ ብሔር፣ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን በሰላ
"ዲሞክራሲያዊ መግባባት ለህብረ ብሔራዊ አንድነት!" የሁሉ ቁጠባና ብድር መሠረታዊ ሕብረት ሥራ ማህበር ለመላው የኢትዮጵያ ሕዝቦች እንኳን ለ20ኛው የኢትዮጵያ ብሔር፣ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን በሰላም አደረሳችሁ እያለ መልካም ምኞቱን ይገልጻል!! አካታች እድገት በሁሉ ለሁሉ !! ለበለጠ መረጃ :- በነፃ የስልክ መስመራችን 9859 ይደውሉ !!

2
https://t.me/yehulusaccosltd
https://t.me/yehulusaccosltd
1 512
3
https://t.me/yehulusaccosltd
https://t.me/yehulusaccosltd
1 364
4
https://vm.tiktok.com/ZMAorDaAJ
1 424
5
https://web.facebook.com/share/v/1CTdLoYZDX/
1 156
6
https://youtu.be/u6OGLgmeDgQ
1 144
7
https://t.me/yehulusaccosltd
https://t.me/yehulusaccosltd
1 173
8
https://t.me/yehulusaccosltd
https://t.me/yehulusaccosltd
1 239
9
መልካም የሥራ ሳምንት ይሁንላችሁ ! የየሁሉ ቁጠባ እና ብድር ህብረት ስራ ማህበር የማህበራዊ ትስስር ገፆችን ይከታተሉ እንዲሁም ለሌሎችም ያጋሩ! FOLLOW US 👇 👉 Our YouTube chann
መልካም የሥራ ሳምንት ይሁንላችሁ ! የየሁሉ ቁጠባ እና ብድር ህብረት ስራ ማህበር የማህበራዊ ትስስር ገፆችን ይከታተሉ እንዲሁም ለሌሎችም ያጋሩ! FOLLOW US 👇 👉 Our YouTube channel  https://youtube.com/@yehulusacco?si=S-tMZf3ocp5P6TSz ‎👉Our Telegram Group ‎https://t.me/yehulusaccosltd ‎👉Our tiktok Account ‎https://www.tiktok.com/@yehulu_saccosltd... ‎👉Our website ‎https://yehulusaccos.et/en/home ለበለጠ መረጃ፦ በነፃ የስልክ መስመር 9859 ይደውሉ። https://t.me/yehulusaccosltd
1 011
10
https://t.me/yehulusaccosltd+5
https://t.me/yehulusaccosltd
1 200
11
https://t.me/yehulusaccosltd
https://t.me/yehulusaccosltd
1 032
12
https://vm.tiktok.com/ZMAKK2G6C
912
13
+6
没有文字...
857
14
+9
没有文字...
604
15
+8
没有文字...
585
16
የሁሉ ቁጠባና ብድር መሠረታዊ ሕብረት ሥራ ማህበር በአለታ ወንዶ ከተማ 11ኛ ቅርንጫፉን አስመረቀ። ህዳር 20/2018 ዓ/ም የሁሉ ቁ/ብ/መ/ሕ/ሥራ/ማህበር አዳዲስ የፋይናንስ አገልግሎቶችን በማስተዋወቅና ለአባላቶቹ ተደራሽ በማድረግ ምሳሌ የሆነው የሁሉ ቁጠባና ብድር መሠረታዊ ሕብረት ሥራ ማህበር የአገልግሎት አድማሱን በማስፋት 11ኛ ቅርንጫፉን በዛሬው ዕለት  በአለታ ወንዶ ከተማ ዴላ ቀበሌ ህዝብ አዳራሽ አጠገብ አለሙ አመኑ ህንፃ ላይ በይፋ አስመርቋል። በሲዳማ ክልል የሕብረት ሥራ ማህበራት ኤጀንሲ ኃላፊ  አቶ ሽመልስ አቲሶ ሕብረት ሥራ ማህበራት ኢትዮጵያ ለጀመረችው የብልጽግና ጉዞ የላቀ ሚና እንዳላቸው አንስተው  የሁሉ ቁጠባና ብድር መሠረታዊ ሕብረት ሥራ ማህበር ትልቅ  ራዕይ የያዙ ወጣቶችን በማሰባሰብ በአጭር ጊዜ ውስጥ ትልቅ እድገት በማስመዝገብ ለነገ ጥሩ ተሞክሮ የሚወሰድበት  ሕብረት ሥራ ማህበር መሆኑን ገልፀዋል። በሲዳማ ክልል 2 ሺህ 197 የሕብረት ሥራ ማህበራት የሚገኙ ሲሆን የሁሉ ቁጠባና ብድር በአለታ ወንዶ ከተማ 11ኛ ቅርንጫፉን በይፋ መክፈቱ ለሁሉም ማህበረሰብ ተደራሽነቱን በማስፋት ፣ የአባላትን የቁጠባና የብድር ባህል በማሳደግ እንዲሁም የተመቻቸ የፋይናንስ አማራጮችን በመፍጠር ረገድ የጎላ ድርሻ እንደሚኖረው አንስተዋል።‌‌ ቁጠባን ባህል ማድረግ  ዛሬ ላይ ሆነን ነገን የምንሰራበት ተግባር ነው ያሉት የአለታ ወንዶ ከተማ ከንቲባ ክቡር አቶ ሳሙኤል ቦጋለ በበኩላቸው አለታ ወንዶ ከተማ ሰፊ የገንዘብ ዝውውር ያለባት የሲዳማ ክልል እንብርት ከተማ ስትሆን  በተለይም በዝቅተኛው የኑሮ ደረጃ ላይ ካሉ ማህበረሰቦች  ጀምሮ የቀን ገቢ ያላቸውን ወጣቶች ተደራሽ ለማድረግ ያለመው የሁሉ ቁጠባና ብድር መሠረታዊ ህብረት ሥራ ማህበር በከተማችን ቅርንጫፉን በመክፈቱ ደስ ብሎናል እንደ ከተማ አስተዳደር አሁን ካለን አልሚ ሃይል ጋር በጋራ በመስራት እንዲሁም በሚፈለገው ሁሉ  ሕብረት ሥራ ማኅበሩን በማገዝ በጋራ ሆነን ከተማችንን ለማሳደግ በእኛ በኩል  ዝግጁ ነን በማለት ተናግረዋል። የየሁሉ ቁጠባና ብድር መሠረታዊ ሕብረት ሥራ ማህበር ምክትል የቦርድ ሰብሳቢ አቶ አብርሃም  ቃሬሶ የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት ባስተላለፉበት ወቅት ለሁሉም ሰው የፋይናንስ ተደራሽ የመሆን  ራዕይ ይዞ የተነሳው የሁሉ ቁጠባና ብድር መሠረታዊ ሕብረት ሥራ ማህበር በአሁኑ ጊዜ   ከ2 ቢሊየን ብር  በላይ ብድር ያሰራጨ ሲሆን ከ25 ሺህ በላይ አባላት እንዳሉት ተናግረዋል። አለታ ወንዶ ከተማ ላይ ያለውን ከፍተኛ የገንዘብ ፍሰት አግባብ ባለው መንገድ በመጠቀም ማንኛውም ግለሰብ በመቆጠብ እና የተለያዩ የብድር አገልግሎቶች ተጠቃሚ እንዲሆን ለማስቻል 11 ኛ ቅርንጫፋችንን በይፋ አስመርቀናል በቅርቡ ሆሳዕና እንዲሁም ሌሎች ከተሞች ላይ ተጨማሪ  ቅርንጫፎችን እንከፍታለን በማለት ገልፀዋል። https://t.me/yehulusaccosltd
608
17
https://web.facebook.com/share/p/1AiQeoVS3W/
608
18
የሁሉ ቁጠባና ብድር መሠረታዊ ሕብረት ሥራ ማህበር በአለታ ወንዶ ከተማ 11ኛ ቅርንጫፉን አስመረቀ። ህዳር 20/2018 ዓ/ም የሁሉ ቁ/ብ/መ/ሕ/ሥራ/ማህበር አዳዲስ የፋይናንስ አገልግሎቶችን በማስተዋወቅና ለደንበኞቹ ተደራሽ በማድረግ ምሳሌ የሆነው የሁሉ ቁጠባና ብድር መሠረታዊ ሕብረት ሥራ ማህበር የአገልግሎት አድማሱን በማስፋት 11ኛ ቅርንጫፉን በዛሬው ዕለት  በአለታ ወንዶ ከተማ ዴላ ቀበሌ ህዝብ አዳራሽ አጠገብ አለሙ አመኑ ህንፃ ላይ በይፋ አስመርቋል። በሲዳማ ክልል የሕብረት ሥራ ማህበራት ኤጀንሲ ኃላፊ  አቶ ሽመልስ አቲሶ ሕብረት ሥራ ማህበራት ኢትዮጵያ ለጀመረችው የብልጽግና ጉዞ የላቀ ሚና እንዳላቸው አንስተው  የሁሉ ቁጠባና ብድር መሠረታዊ ሕብረት ሥራ ማህበር ትልቅ  ራዕይ የያዙ ወጣቶችን በማሰባሰብ በአጭር ጊዜ ውስጥ ትልቅ እድገት በማስመዝገብ ለነገ ጥሩ ተሞክሮ የሚወሰድበት  ሕብረት ሥራ ማህበር መሆኑን ገልፀዋል። በሲዳማ ክልል 2 ሺህ 197 የሕብረት ሥራ ማህበራት የሚገኙ ሲሆን የሁሉ ቁጠባና ብድር በአለታ ወንዶ ከተማ 11ኛ ቅርንጫፉን በይፋ መክፈቱ ለሁሉም ማህበረሰብ ተደራሽነቱን በማስፋት ፣ የአባላትን የቁጠባና የብድር ባህል በማሳደግ እንዲሁም የተመቻቸ የፋይናንስ አማራጮችን በመፍጠር ረገድ የጎላ ድርሻ እንደሚኖረው አንስተዋል።‌‌ ቁጠባን ባህል ማድረግ  ዛሬ ላይ ሆነን ነገን የምንሰራበት ተግባር ነው ያሉት የአለታ ወንዶ ከተማ ከንቲባ ክቡር አቶ ሳሙኤል ቦጋለ በበኩላቸው አለታ ወንዶ ከተማ ሰፊ የገንዘብ ዝውውር ያለባት የሲዳማ ክልል እንብርት ከተማ ስትሆን  በተለይም በዝቅተኛው የኑሮ ደረጃ ላይ ካሉ ማህበረሰቦች  ጀምሮ የቀን ገቢ ያላቸውን ወጣቶች ተደራሽ ለማድረግ ያለመው የሁሉ ቁጠባና ብድር መሠረታዊ ህብረት ሥራ ማህበር በከተማችን ቅርንጫፉን በመክፈቱ ደስ ብሎናል እንደ ከተማ አስተዳደር አሁን ካለን አልሚ ሃይል ጋር በጋራ በመስራት እንዲሁም በሚፈለገው ሁሉ  ሕብረት ሥራ ማኅበሩን በማገዝ በጋራ ሆነን ከተማችንን ለማሳደግ በእኛ በኩል  ዝግጁ ነን በማለት ተናግረዋል። የየሁሉ ቁጠባና ብድር መሠረታዊ ሕብረት ሥራ ማህበር ምክትል የቦርድ ሰብሳቢ አቶ አብርሃም  ቃሬሶ የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት ባስተላለፉበት ወቅት ለሁሉም ሰው የፋይናንስ ተደራሽ የመሆን  ራዕይ ይዞ የተነሳው የሁሉ ቁጠባና ብድር መሠረታዊ ሕብረት ሥራ ማህበር በአሁኑ ጊዜ   ከ2 ቢሊየን ብር  በላይ ብድር ያሰራጨ ሲሆን ከ25 ሺህ በላይ አባላት እንዳሉት ተናግረዋል። አለታ ወንዶ ከተማ ላይ ያለውን ከፍተኛ የገንዘብ ፍሰት አግባብ ባለው መንገድ በመጠቀም ማንኛውም ግለሰብ በመቆጠብ እና የተለያዩ የብድር አገልግሎቶች ተጠቃሚ እንዲሆን ለማስቻል 11 ኛ ቅርንጫፋችንን በይፋ አስመርቀናል በቅርቡ ሆሳዕና እንዲሁም ሌሎች ከተሞች ላይ ተጨማሪ  ቅርንጫፎችን እንከፍታለን በማለት ገልፀዋል። https://t.me/yehulusaccosltd
1
19
https://web.facebook.com/share/r/14W5yVcX8rb/
704
20
https://vm.tiktok.com/ZMAKYqW4h
697