MTULSU(Mizan Tepi University Law students Union👩🎓👨🎓
Ir al canal en Telegram
A channel that aims to connect MTU law students of all years with a sense of unity and to exchange information. contact us Dawit Amanuel(MTULSU president) 👉0983225745 Dirshaye kida (Vice president) 👉 0965754565 Please join and Invite others too @MTULSU
Mostrar más557
Suscriptores
-124 horas
+47 días
+2530 días
Archivo de publicaciones
https://t.me/appgiftabot/gift?startapp=4661523891708127486
👉 እኔ 10,000 ብር አሸንፌ ነኝ! / Ani 10,000 Biree mo’ee jira!
💰 ነጻ ለመጫወት እና ገንዘብ ለማግኘት ከዚህ አገናኝ ጠቅ በል! / Taphachuu fi maallaqa argachuuf as irratti cuqaasi!
Repost from N/a
የዋና ጥያቄ፣ መስቀለኛ ጥያቄና ድጋሚ ጥያቄ ምንነት በአጭሩ፦
1. ዋና ጥያቄ (Examination-in-Chief)
ዋና ጥያቄ የመጀመሪያ ጥያቄ ሆኖ መስካሪውን የጠራው ተከራካሪ ለምስክርነት ላቀረበው ሰው የሚያቀርብ ጥያቄ ሲሆን የዚህ ዋና ዓላማም ከጉዳዩ ጋር ተያይዞ የጠሪው ተከራካሪ ወገንን የሚደግፉ እውነታዎችን በሚመለከት የምስክሩን ቃል ለማቅረብ ነው፡፡
ጭብጡን የሚመለከትና በቀጥታ ወይም በሌላ መንገድ ምስክሩ በሚያውቀው ወይም ሊያውቀው በሚችለው ነገር ላይ ብቻ የተመሰረተ ጥያቄ ነው።
በዚህ ግዜ ማለትም በዋና ጥያቄ ላይ ምስክሩን መምራት ወይም መሪ ጥያቄ ማቅረብ ፈጽሞ የተከለከለ ነው፡፡ ጠያቂው መልሱን ለምስክሩ መንገር ወይም ማሳየት የለበትም፡፡
2. መስቀለኛ ጥያቄ (Cross-Examination)
ይህ ጥያቄ ከዋና ጥያቄ ቀጥሎ በተቃራኒ ተሟጋች በኩል ለምስክሩ የሚቀርብ ሲሆን አላማውም የምስክሩን ትክክለኛነት እና ተዓማንነት ለመፈተን፤ በተሰጡት የምስክርነት ቃል ውስጥ የማይጣጣሙ ነገሮችን ለማጉላት ወይም ቀድሞ የተሰጡትን የምስክርነት ቃል ሊያዳክሙ የሚችሉትን እውነታዎች ለማስተዋወቅ ምስክሩ በመጀመሪያ ጊዜ የሰጠው የምስክርነት ቃል የተሳሳተበትን፤ እውነት ያልሆነውን ቃል፣ ወይም አጠራጣሪ መስሎ የተገመተበትን ነጥብ ፍርድ ቤቱ እንዲረዳው ለማድረግ የሚቀርብ ጥያቄ ነው።
በመስቀልኛ ጥያቄ ላይ መሪ ጥያቄዎችን መጠየቅ የተፈቀደ ነው፡፡
3. ድጋሚ ጥያቄ (Re-Examination)
ይህ በመጨረሻ ደረጃ ላይ ምስክሩን በጠራው ተከራካሪ ወገን ለምስክሩ የሚሰነዘር ጥያቄ ሲሆን ጥያቄውም ምስክሩ በመስቀልኛ ጥያቄ ላይ የሰጠውን ቃል ለማብራራት ወይም ለማጣራት የሚቀርብ ጥያቄ ነው።
ከመስቀለኛ ጥያቄ ጋር ያልተያያዙ አዳዲስ ርዕሶችን አንስቶ በድጋሚ ጥያቄ ላይ መጠየቅ አይፈቀዱም፡፡
በዚህ ግዜ ላይ፤ ምስክሩን መምራት ወይም መሪ ጥያቄ ማቅረብ አይቻልም።
* መሪ ጥያቄ
መሪ ጥያቄ ጠያቂው በጥያቄው ለተጠያቂው መልሱን የሚያሳይበት ሁኔታ ነው፡፡ ይህ ጠያቂው ቃላትን ወደ አፍ እንደማስገባት ማለት ነው፡፡ ለምሳሌ ቀይ መኪና አይተሃል አይደል? በሚል የሚቀርብ ጥያቄ መሪ ጥያቄ ነው፡፡ምክንያቱም ጠያቂው ምስክሩ አዎ ብሎ እንድመልስ የቀረበ መሪ ጥያቄ ነው፡፡ ነገር ግን ያየሄው መኪና ምን ዓይነት ቀለም ነው? በሚል የሚቀርብ ጥያቄ መሪ ጥያቄ አይደለም፡፡
የ/ፍ/ስ/ስ/ህግ/ቀ. 263 (1-4)
ወ/መ/ስ/ስ/ህ/ቁ. 137(1-3)፣ 139
+3
የ 2018 ዓ.ም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አካዳሚክ ካላንደር።
Be our family for better understanding of law!
https://t.me/legal_infoo
https://t.me/legal_infoo
Repost from ስለ-ሕግ ⚖️ ABOUT-LAW
Associate Legal Counsel (Internal /External)
Addis Ababa, Ethiopia
Safari Con Ethiopia
Apply via- https://egjd.fa.us6.oraclecloud.com:443/hcmUI/CandidateExperience/en/job/863?utm_source=linkedin&utm_medium=jobboard
Wakjira Tesfaye is hosting a FREE, practical online training for students and early-career professionals in Law & Humanities across Africa (with a special focus on Ethiopia).
In this session, you’ll learn:
✨ How to write a motivation letter that moves the reader and makes them remember your name.
✨ How to email professors and actually get a reply.
✨ Insider tips & tricks that make your application stand out from hundreds of others.
✨ How to prepare months before deadlines, so you’re never rushing.
✨ What selection panels really look for (and the mistakes that quietly cost people their spot).
📅 Date: August 31, 2024
⏰ Time: 12:00 AM Pacific Time
📍 Platform: Online (Zoom/Google Meet)
🎯 Who should join?
If you’re a student or early-career professional from Ethiopia or anywhere in Africa and you’re serious about winning scholarships, this is for you.
🔥 Seats are limited, secure yours now: 👉
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSenSYLgGUeRg8IdgJUHHla8J5HVEa2PwaK6vXHjCWVwUGLCoQ/viewform
Repost from Law School Media
+1
#የስራ ማስታወቂያ
Vacancy
At Gedio high and woreda court
+2
#ማስታወቂያ
የወላይታ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዳኞችን አወዳድረው ለማሾም ይፈልጋል። ⚖️⚖️
https://t.me/ethiopianlawyerspage
Repost from Ewunet Media
ከመጠን በላይ መወፈር ያስቀጣል‼️
👉ውፍረታቸው ለወንዶች የወገብ ስፋት 85 ሴ.ሜ፤ ለሴቶች ደግሞ 90 ሴ.ሜ በታች መሆን አለበት ተብሏል።
በጃፓን ከመጠን በላይ ውፍረትን በመከላከል የህብረተሰቡን ጤና ለማሻሻል ያለመው "ሜታቦ" የተሰኘው ህግ ተግባራዊ መሆኑን የሃገሪቱ የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አስታውቋል።
ይህ በሥራ ላይ የዋለው ይህ ህግ በተለይም ከ40 እስከ 74 ዓመት የሆናቸውን የህብረተሰብ ክፍሎች ላይ ትኩረት ያደረገ ነው ተብሏል።
ህጉ በየዓመቱ በሚደረጉ የጤና ምርመራዎች የወገብ ስፋት መለካትን ግዴታ ያደርጋል ተብሏል።
በዚህም መሠረት ለወንዶች የወገብ ስፋት ከ85 ሴንቲሜትር፣ ለሴቶች ደግሞ ከ90 ሴንቲሜትር በላይ ከሆነ፣ ግለሰቡ በጤናው ላይ አደጋ ሊያስከትል በሚችል ደረጃ ላይ ይገኛል ተብሎ ይታሰባል ነው የተባለው።
ይህ መለኪያ ከመጠን በላይ ክብደት ጋር ተያይዘው የሚመጡ እንደ ስኳር በሽታ፣ የደም ግፊት እና የልብ በሽታዎችን አስቀድሞ ለመከላከል ወሳኝ ነው ተብሏል።
ህጉ ወገባቸው ከሚፈቀደው መጠን በላይ ለሆኑ ሰዎች የቅጣት እርምጃ ከመጣል ይልቅ፣ የአኗኗር ዘይቤያቸውን እንዲያሻሽሉ፣ የአመጋገብ እና የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ምክሮችን እንዲያገኙ ያግዛል እየተባለ ነው።
ይህ ህግ የተነደፈው የህብረተሰቡን የጤና ግንዛቤ በማሳደግ፣ የጤና አደጋዎችን በመቀነስ እና የመንግስትን የጤና አገልግሎት ወጪዎች በመቆጠብ ጤናማ ኑሮን ለማስፈን እንደሆነ ተገልጿል።
በተጨማሪም፣ ህጉ አሰሪ ድርጅቶችና የአካባቢ መንግስታት ዜጎቻቸው በጤና ምርመራው ላይ እንዲሳተፉ እና የውፍረት መጠንን እንዲቀንሱ የማበረታታት ኃላፊነት እንዲወስዱ ያደርጋል ተብሏል።
SHARE" @Ewunet_Media
Repost from ህግ ቀልድ እና ቁም ነገር⚖️😂
📢 Internship Opportunity for Law Graduates
Addis Mohammed and Associates Law Firm
📍Location: Addis Ababa
Addis Mohammed and Associates Law Firm is pleased to announce an internship opportunity for recent law graduates. The internship is designed to provide practical legal experience and exposure to a professional working environment. Transport costs will be covered by the firm.
Interested applicants are required to submit the following documents:
✅ Academic Certificate
✅ Updated CV
✅ Motivational Letter
📧 Submit your application via: addisfirm@gmail.com
📌 Note:Female applicants are strongly encouraged to apply.
📅 Application Deadline: August 9, 2025
Repost from ስለ-ሕግ ⚖️ ABOUT-LAW
📣 Call for Applications: Moot Court Competition – Bahir Dar 2025 ⚖️
💡Are you a law student passionate about advocacy, justice, and real world legal challenges? The Law for Social Change Voluntary Association invites university law students, including 2025 graduates, to apply for our upcoming Moot Court Competition focused on the rights of people with physical disabilities.
⌛️When?
August 16, 2025
🏫Where?
Bahirdar City (In-person event)
-> Application Tracks:
You can apply as one of the following:
1. Competitor – Participate directly in the moot courtroom
2. Attendee – Observe, learn, and take part in discussions around advocacy and disability rights
How to Apply:
Submit the following documents:
✅ Your CV
✅ A short motivational letter (max 1 page)
💡Make sure to mention prior experiences if any.
Send to ALL the following emails:
endawekeayele2@gmail.com
nigatuhabtamu95@gmail.com
ybeltalesayas@gmail.com
🕒 Deadline: August 5, 2025
Additional Notes:
->This is an in-person event. You must be available in Bahirdar from August 12–16.
->Students with disabilities are highly encouraged to apply.
->The moot case will address legal issues surrounding the rights of people with disabilities.
📢 Internship Opportunity for Law Graduates
Addis Mohammed and Associates Law Firm
📍Location: Addis Ababa
Addis Mohammed and Associates Law Firm is pleased to announce an internship opportunity for recent law graduates. The internship is designed to provide practical legal experience and exposure to a professional working environment. Transport costs will be covered by the firm.
Interested applicants are required to submit the following documents:
✅ Academic Certificate
✅ Updated CV
✅ Motivational Letter
📧 Submit your application via: addisfirm@gmail.com
📌 Note:Female applicants are strongly encouraged to apply.
: Application Deadline: August 9, 2025
Repost from Mizan Tepi University Students Union Channel
+9
የሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ካምፓስ አሁናዊ ገጽታ በምስል ።
The present appearance of Mizan-Tepi University's Main Campus .
የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ውሳኔዎች ቅጽ 27 ታትሞ ወጥቷል፡፡
For more info and updates, please Join here
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/abdurahmanlawinfocenter19792015
በቻላናችን የፌደራልና የደቡብ ምእራብ ክልል አዳዲስ ህጎችን፣ የህግ ትርጉሞችን፣ በተለያዩ ርዕሶች ላይ የተፃፉ የህግ መጣጥፎችን እና መጽሃፎችን ያገኛሉ።
ቻናላችንን ይቀላቀሉ እና በየግዜው የምንለቃቸውን ወቅታዊ ህግ ነክ መረጃዎችን ያግኙ።
Repost from Law students Union ️️️
Exciting opportunity for all law students of 2nd - 5th year 🎉
For more information please visit thw LinkedIn page of Lex Lata Center for International Law and Comparative Constitutionalism in Africa 👇👇👇
https://www.linkedin.com/company/lexlataconsulting.com/
Be our family for better understanding of law!
https://t.me/LawStudentsUnion
Repost from Ethio-law (lawyers and students page)
ሕጋዊ መከላከል
• የራስን ወይም የሌላውን ሰው መብት ህገ ወጥ ከሆነ ጥቃት ወይም በቅርብ ከሚደርስ ህገወጥ ጥቃት ለማዳን ጥቃቱ እንዳይደርስ ለማድረግ ሌላ መንገድ ሳይኖር ከሁኔታው መጠን ባለማለፍ የተፈጸመ ድርጊት
ህጋዊ መከላከል በወንጀል የማያስቀጣው የራስን ወይም የሌላውን ሰው መብት ህገ ወጥ ከሆነ ጥቃት ወይም በቅርብ ከሚደርስ ህገወጥ ጥቃት ለማዳን ጥቃቱ እንዳይደርስ ለማድረግ ሌላ መንገድ ሳይኖር ከሁኔታው መጠን ባለማለፍ የተፈጸመ መሆኑ ሲረጋገጥ ስለመሆኑ ከኢ.ፌ.ዲ. ሪብሊክ የወንጀል ሕግ አንቀጽ 78 ይዘትና መንፈስ የምንረዳው ጉዳይ ነው፡፡ ሕጋዊ መከላከል የወንጀል ተጠያቂነትን የማያስከትለው ተመጣጣኝ የሆነ ዘዴ ወይም መሳሪያ በመጠቀም በቅርብ መድረሱ የማይቀረውን ህገ ወጥ የሆነ ጥቃት ለመከላከል አስፈላጊ የሆነ ድርጊት መፈፀም ሲረጋገጥ ስለመሆኑ የኢ.ፌ.ዲ. ሪብሊክ የወንጀል ህግ አንቀፅ 78 እነ 79 ድንጋጌዎች ጣምራ ንባብ በግልጽ ያሳያል፡፡
ሰ/መ/ቁ. 86570 ቅጽ 15፣ ወ/ህ/ቁ. 78፣ 79
ህጋዊ መከላከልን ከመጠን ማሳለፍ የወንጀሉ ማቋቋሚያ በሆነ ጊዜ እንደ ቅጣት ማቅለያ ምክንያት አይወሰድም፡፡ ህጋዊ መከላከል የቅጣት ማቅለያ ምክንያት ስለመሆኑ የወ/ሕጉ አንቀጽ 79/1/ ይገልፃል፡፡ በወ/ሕጉ አንቀጽ 541/ሀ/ ሥር ከተመለከቱት የድንጌጋው ማቋቋምያ ምክንያቶች አንዱ ሕጋዊ መከላከልን ከመጠን በማሳለፍ የተፈፀመ የነፍስ ግድያ ወንጀል እንደሆነ ተመልክቷል፡፡ የወ/ሕጉ አንቀጽ 79/1/ የቅጣት ማቅለያ ምክንያት አድርጎ በገለፀው አኳኋን አንቀጽ 541/ሀ/ ሁለተኛው ሀረግ ደግሞ ወንጀሉን ለማቋቋም እንደሚችል ደንግጓል፡፡ እንዲህ አይነት ሁኔታ በተፈጠረ ጊዜ በወ/ሕጉ አንቀጽ 82/2/ እንደተደነገገው ድርጊቱን ለማቋቋም የተደነገገው ልዩ ክፍል ተፈፃሚነት ይኖረዋል፡፡
ሰ/መ/ቁ. 57446 ቅጽ 12፣ ወ/ህ/ቁ. 79፣ 82(2)፣ 84(2)
https://t.me/ethiopianlawyerspage
¡Ya disponible! Investigación de Telegram 2025 — los principales insights del año 
