es
Feedback
Bashewam Primary & Junior School 1-8

Bashewam Primary & Junior School 1-8

Ir al canal en Telegram

Bashewam School Grade 1-8

Mostrar más
2 778
Suscriptores
+1524 horas
+287 días
+8230 días
Archivo de publicaciones
የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ነገ ይፋ ይሆናል በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት መሰረት ለመጀመሪያ ጊዜ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተሰጠው የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ነገ ይፋ ይሆናል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ጀነራል ካውንስል በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት መሰረት ለመጀመሪያ ጊዜ በተሰጠው በ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ማለፊያ ነጥብ ላይ ውይይት በማድረግ የማለፊያ ነጥቡን በሙሉ ድምጽ ወስናል፡፡ ውጤቱንም በማስመልከት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሀላፊ ዶ/ር ዘላለም ሙላቱ ለሚዲያ አካላት ነገ 4 ሰሃት ላይ ማብራሪያ ከሰጡ በኋላ ይፋ ይሆናል፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2015 ዓ.ም የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ከሰኔ 28-30/10/2015 ዓ.ም ድረስ በ182 የፈተና ጣቢያዎች ለ75,090 ተማሪዎች ፣ 1,900 ፈታኞችን፣ 700 ሱፐር ቫይዘሮችንና 182 የፈተና ጣቢያ ኃላፊዎችን በማሳተፍ መሰጠቱ ይታወሳል። @Ethiopian_Digital_Library @Ethiopian_Digital_Library

ማሳሰቢያ ከ8ኛ ወደ 9ኛ ክፍል ለተዛወራችሁ ነባር ተማሪዎች ፦ ምዝገባ የሚከናወነው ከሐምሌ 24- እስከ ሀምሌ 29 /2015 ዓም በመሆኑ በተሰጠው የጊዜ ገደብ እንድትመዘገቡ እናሳስባለን። በተሰጠው የጊዜ ገደብ በማይመዘገቡ ተማሪዎች ምትክ አዲስ ተማሪዎች የምንቀበል መሆኑን ከወዲሁ እንገልፃለን ።

ከ8ኛ ክፍል ወደ9ኛ ክፍል የምትገቡ ነባር ተማሪዎቻችን:ቦታው በአዲስ ተማሪ ሳይያዝባችሁ ቶሎ መጥታችሁ እንድትመዘገቡ እያሳሰብን: ይህ ማታደርጉ ተማሪዎች ሀላፊነቱን የምትወስዱ ይሆናል።