Bashewam Primary & Junior School 1-8
Открыть в Telegram
2 778
Подписчики
+1524 часа
+287 дней
+8230 день
Архив постов
Repost from Ethiopian Digital Library
የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ነገ ይፋ ይሆናል
በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት መሰረት ለመጀመሪያ ጊዜ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተሰጠው የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ነገ ይፋ ይሆናል፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ጀነራል ካውንስል በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት መሰረት ለመጀመሪያ ጊዜ በተሰጠው በ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ማለፊያ ነጥብ ላይ ውይይት በማድረግ የማለፊያ ነጥቡን በሙሉ ድምጽ ወስናል፡፡
ውጤቱንም በማስመልከት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሀላፊ ዶ/ር ዘላለም ሙላቱ ለሚዲያ አካላት ነገ 4 ሰሃት ላይ ማብራሪያ ከሰጡ በኋላ ይፋ ይሆናል፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2015 ዓ.ም የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ከሰኔ 28-30/10/2015 ዓ.ም ድረስ በ182 የፈተና ጣቢያዎች ለ75,090 ተማሪዎች ፣ 1,900 ፈታኞችን፣ 700 ሱፐር ቫይዘሮችንና 182 የፈተና ጣቢያ ኃላፊዎችን በማሳተፍ መሰጠቱ ይታወሳል።
@Ethiopian_Digital_Library
@Ethiopian_Digital_Library
Repost from BASHEWAM SECONDARY SCHOOL ®️
ማሳሰቢያ ከ8ኛ ወደ 9ኛ ክፍል ለተዛወራችሁ ነባር ተማሪዎች ፦ ምዝገባ የሚከናወነው ከሐምሌ 24- እስከ ሀምሌ 29 /2015 ዓም በመሆኑ በተሰጠው የጊዜ ገደብ እንድትመዘገቡ እናሳስባለን።
በተሰጠው የጊዜ ገደብ በማይመዘገቡ ተማሪዎች ምትክ አዲስ ተማሪዎች የምንቀበል መሆኑን ከወዲሁ እንገልፃለን ።
ከ8ኛ ክፍል ወደ9ኛ ክፍል የምትገቡ ነባር ተማሪዎቻችን:ቦታው በአዲስ ተማሪ ሳይያዝባችሁ ቶሎ መጥታችሁ እንድትመዘገቡ እያሳሰብን: ይህ ማታደርጉ ተማሪዎች ሀላፊነቱን የምትወስዱ ይሆናል።
Уже доступно! Исследование Telegram 2025 — ключевые инсайты года 
